uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 335 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 651-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 347-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 335 obunachiga ega bo‘ldi.

26 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -104 ga, so‘nggi 24 soatda esa -8 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 35.99% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 12.61% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 158 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 808 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 30 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 27 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 335
Obunachilar
-824 soatlar
-327 kunlar
-10430 kunlar
Postlar arxiv
እንደ ሆራ አርሰዴ መስቀል አደባባይ-ከኩሬ ዳር ቁሞ፤ "ኢሬቻን ቀይ ባህር- አከብራለሁ ከርሞ"፤ ብሎ በእብሪት መንፈስ በጥጋብ ልቦና ፥ አምና የሸለለ፤ ዘንድሮ ቁልቢ ታቦት አስወጥቼ - ላከብር ነው
እንደ ሆራ አርሰዴ መስቀል አደባባይ-ከኩሬ ዳር ቁሞ፤ "ኢሬቻን ቀይ ባህር- አከብራለሁ ከርሞ"፤ ብሎ በእብሪት መንፈስ በጥጋብ ልቦና ፥ አምና የሸለለ፤ ዘንድሮ ቁልቢ ታቦት አስወጥቼ - ላከብር ነው አለ፤ ወይ ጥጋብ!😂 አሳዬ ደርቤ❗️

"የአባይን ግድብ ሙሉ ወጪ የሸፈነው ኦሮሚያ ነው" ተብሏል። https://youtu.be/R29kwAQxHVU?si=G3cR3NLkBDl4YwgR
"የአባይን ግድብ ሙሉ ወጪ የሸፈነው ኦሮሚያ ነው" ተብሏል። https://youtu.be/R29kwAQxHVU?si=G3cR3NLkBDl4YwgR

ግዕዝ የማን አጀንዳ ነው? አሳዬ ደርቤ!! 👉የአማርኛ ብሔራዊ ቋንቋነት እየተዳከመ ባለበት፣ 👉መደበኛ ትምህርት ማካሄድ ባልተቻለበት፣ 👉ኦርቶዶክስና የእምነት መሪዎቿ ተሳዳጅ በሆኑበት፣ 👉የአማራ
+2
ግዕዝ የማን አጀንዳ ነው? አሳዬ ደርቤ!! 👉የአማርኛ ብሔራዊ ቋንቋነት እየተዳከመ ባለበት፣ 👉መደበኛ ትምህርት ማካሄድ ባልተቻለበት፣ 👉ኦርቶዶክስና የእምነት መሪዎቿ ተሳዳጅ በሆኑበት፣ 👉የአማራ ሕዝብ ምንም ጥያቄ ባላቀረበበት ሁኔታ... ብአዴን በአማራ ክልል አንደኛ ትምህርት ቤቶች የግዕዝ ቋንቋ በአስገዳጅነት እንዲሰጥ የወሰነው በእነ ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ ሲሆን አላማው ደግሞ ሁለት ነው። ❶ ለ"ኬኛ" አስተሳሰባቸው "እኛ"፣ ለ"ፊንፊኔ" ፖለቲካቸው "በረራ" የሚል አቻ መሰል አስተሳሰብ እንደፈጠሩት ሁሉ፤ አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት ተግባራቸውን በግዕዝ ቋንቋ በማጀብ "ሕልማችን የእኛን ቋንቋ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቋንቋዎችንም ማስፋፋት ነው" በሚል ፕሮፖጋንዳ ውስጥ መደበቅ ስለፈለጉ፤ ❷የአማራ ሕዝብን እና ፋኖን በኃይማኖት መከፋፈልና ማገ-ዳደል ያስችለናል" ብለው ስላመኑ፤ (ይሄንንም እኩይ ሕልማቸውን ለማሳካት ዐቢይና ብአዴኖች ባመጡት አጀንዳ ኦርቶዶክስ እና አማራን የማብጠልጠል ዘመቻቸውን በእስልምና ምክርቤቱ በኩል ጀምረዋል። እናም እላለሁኝ.. ብአዴን "የግዕዝ ቋንቋን ከፍላጎት በላቀ መልኩ በአስገዳጅነት ማስተማር" የሚል አጀንዳ ያመጣው በአዲስ አበባና በሸገር እየተተገበረ ያለውን አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት እኩይ ሕልም ለመጋረድ ነው። Share & Post

አማርኛን ለማጥፋት የሚሞክሩትን ባንዳዎች የጂቢቲው ፕሬዝዳንት በአማርኛ አውርቷቸዋል።

ከትናንቱ የአፋብኃ ሲምፖዚየም ላይ ያቀረብነውን ግጥም ጋበዝናችሁ።

የአፋብኃን ሲምፖዚየም በዚህ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ። https://www.youtube.com/live/r9yQr7H3ySM?si=06avlZcEqjxXFhcn

screen-20250904-143328.mp41331.14 MB