cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Ethio Exist Exam for Management ,Accounting , Economic / All social science exist exam Mgt ,Acc`t ,MKT, HM, HRM, THM, geo,

All exist exam course pdf and module included 🔑ለመውጫ ፈተና አጋዥ የሆኑ መረጃዎች በዝርዝር ያገኛሉ 💢join the channel and add the friends for the best opportunity ጠቃሚ መረጃ ማግኘት ይቻላል ለስኬት መልፋት ብቻ ሳሆን ዘዴውን ማወቅ አስፈላጊ ነዉ 🔐አስፈላጊ የሆነ ነገር ብቻ አንብብ https://t.me/logic4412

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
4 530
Obunachilar
+1424 soatlar
+1067 kunlar
+43130 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Photo unavailableShow in Telegram
#Tecno #Camon30Pro5G በካሜራ ጥራቱ እና በስልኩ ዲዛይን የተመሰከረለት አዲሱ Tecno Camon 30 Pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt  #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
Hammasini ko'rsatish...
#ይለማመዱ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና #በኦንላይን የሚወስዱ ከሆነ ፈተናውን የሚወስዱበት አድራሻ ላይ በመግባት መለማመድ ይጀምሩ፡፡ ተፈታኞች ከተደለደላችሁበት ክላስተር ውጪ ሲስትሙን መጠቀም እንደማትችሉ ያስታውሱ፡፡ በተለያዩ ቦታዎች ዘንድሮ የመልቀቂያ ፈተናውን የሚወስዱ የበይነ መረብ ተፈታኞች ልምምድ እያደረጉ እንደሚገኙ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥባቸው አድራሻዎች፦ 👉 https://c2.exam.et 👉 https://c3.exam.et 👉 https://c4.exam.et 👉 https://c5.exam.et 👉 https://c6.exam.et (ተፈታኞች የሚገኙበት ክልል/ከተማ አስተዳደር ከላይ በተያያዘው ምስል ላይ ይገኛል፡፡) @tikvahuniversity
Hammasini ko'rsatish...
"ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈተ ህይወት ጋር በተያያዘ ምርመራ እያደረገ ነው።" - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የጂኦግራፊ ትምህርት ክፍል የ4ኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው ተማሪ ደራርቱ ለሜሳ በዛሬው ዕለት 'በድንገት' ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር እና አጠቃላይ ማኅበረሰብ "በተማሪዋ 'ድንገተኛ' ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን" የገለፀ ሲሆን፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጆች ሁሉ መፅናናትን ተመኝቷል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዋ 'በጩቤ ተወግታ ህይወቷ እንዳለፈ' የሚገልፁ መረጃዎችን በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ተመልክቷል። በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያቀረብንላቸው አንድ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራር፤ 'ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈት ጋር በተያያዘ የጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ' አረጋግጠዋል። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዋን አስክሬን ወደቤተሰቦቿ አሸኛኘት ማድረጉንም ገልፀዋል። @tikvahuniversity
Hammasini ko'rsatish...
👍 4😱 2
Photo unavailableShow in Telegram
#TopTrainingInstitute በሁለቱም ቅርንጫፎቻችን (ሜክሲኮ እና መገናኛ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸው ስልጠናዎች ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! 🔔 አሁኑኑ ይመዝገቡ! 🌟 ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕውቅና ያለው! የብዙ ዓመት ልምድ እና ብቃት ባላቸው አሰልጣኞች! 🎯 Graphics Design 🎯 Interior Design 🎯 Digital Marketing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Website Design 🎯 Programming Language 🎯 Video Editing 🎯 Database 🎯 Basic Computer 🎯 Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books) 🎯 Engineering Softwares (Autocad, Etabs, Civil 3d, Reviet, solid work, software engineering courses ...) 🎯 SPSS & STATA 🎯 MS-Project 🎯  Foreign & Local Languages ☎️ 0991929303 / 0991929304
Hammasini ko'rsatish...
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
#update የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ እዚህ ላይ ይጫኑ፡👉 https://ethioworks.com/national-election-board-of-ethiopia-vacancy/ Telegram: https://t.me/ethioworks1
Hammasini ko'rsatish...
👍 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
2nd round #New at Gadaa Bank Call for Interview (For 0 year) 🔰 Position For: Trainee Banker and IT Trainee 🔰This is to inform you, Gadaa Bank Call for Interview for 2nd round Trainee Banker and IT Trainee position. 📚Please check the name lists using the below links: https://ethioworks.com/gadaa-bank-jobs-vacancy/ 🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇 =>See Detail:- www.harmeejobs.com 🔰Telegram:- https://t.me/harmeejobs
Hammasini ko'rsatish...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
#ጥቆማ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በክረምት የስልጠና መርሐግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል። እነማን ይመዘገባሉ? የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያበቃው፦ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም ስልጠናው መቼ ይጀምራል? ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም (ለሁለት ወራት) (በሳምንት ለአራት ቀናት) ስልጠናው ትኩረት የሚያደርግባቸው፦ ➭ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣ ➭ ሮቦቲክስ፣ ➭ ፕሮግራሚንግ፣ ➭ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም። ምዝገባ የማድረጊያ አማራጮች፦ 👉 forms.gle/9B79pzGLdo84W2LY8 👉 https://www.aii.et/summer-camp-registration-form-for-student/ @tikvahuniversity
Hammasini ko'rsatish...
👍 5