uz
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Kanalga Telegram’da o‘tish

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Ko'proq ko'rsatish
1 854
Obunachilar
-124 soatlar
+67 kunlar
+1330 kunlar
Postlar arxiv
New tiktok account Follow ❤
New tiktok account Follow ❤

Try to solve
Try to solve

በቀጣይ ደግሞ ስለ ግቢው አጠቃላይ ሁኔታ በቪዲዮ ለመስራት እሞክራለሁ

አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ (ASTU) መግባት ለምትፈልጉ

Repost from N/a
የ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን in ASTU (1ኛ ሴሚስተር) 📅 መስከረም 18-19/2018 - የ1ኛ አመት ተማሪዎች ወደ ግቢ ይገባሉ። 📅 መስከረም 20/2018 - ለ1ኛ አመት ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ ይሰጣል። 📅 መስከረም 21-22/2018 - የ1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ ይደረጋል። 📅 መስከረም 23/2018 - የ1ኛ ሴሚስተር ትምህርት ይጀመራል። 📅 ህዳር 08-12/2018 - የ1ኛ ሴሚስተር ሚድ ፈተና ይሰጣል። 📅 ታህሳስ 24/2018 - የ1ኛ ሴሚስተር ትምህርት ይጠቃለላል። 📅 ታህሳስ 27/2018- ጥር 08/2018 - የ1ኛ አመት ፋይናል ፈተና ይሰጣል።

#ነፃ_ስጦታ_ከኢትዮ ቴሌኮም ኢትዮ ቴሌኮም የ2017 ዓም በጀት አመቱን ማጠናቀቁን ተከትሎ የ1 ጂቢ ነጻ የኢንተርኔት አገልግሎት ለደንበኞቹ ይፋ አድርጓል። ነጻ አገልግሎቱ ከዛሬ ምሽት ለሊት ሰባት ሰአት ጀምሮ መጠቀም የሚቻል ሲሆን የስጦታ ጥቅሉ የድምጽ፣ የመልእክት እና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ያካትታል። በዚህም መሰረት ከዛሬ ሐምሌ 17 ለሊት ሰባት ሰአት ጀምሮ እስከ ሐምሌ 20 ከቀኑ 12 ሰአት ድረስ በየቀኑ 5 ደቂቃ የድምጽ፣ 341 Mb የኢንተርኔት እና 8 የSMS አገልግሎት በ ነጻ አገልግሎት መጠቀም ይቻላል። ላልተገደበ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች የነጻ ስጦታ አገልግሎቱ 10 ደቂቃ አለም አቀፍ ጥሪን ያካትታል። ለቴሌ ብር ሱፐር አፕ ተጠቃሚ ደንበኞች ደግሞ ተጨማሪ የ 1 ጂቢ ነጻ የኢንተርኔት አገልግሎት ማቅረቡን ተቋሙ አሳውቋል።

በ2017 ዓ/ም የሪሜዲያል / የማካካሻ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤታው ተለቆ በ https://result.ethernet.edu.et እየተመለከቱ ይገኛሉ። ከፈተናው ውጤታ ጋር በተያያዘ አንዳ
በ2017 ዓ/ም የሪሜዲያል / የማካካሻ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤታው ተለቆ በ https://result.ethernet.edu.et እየተመለከቱ ይገኛሉ። ከፈተናው ውጤታ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ተማሪዎች በተወሰኑ ትምህርቶች ላይ Disqualified ስለመባላቸውና በዛም ምክንያት የሚያስፈልገውን ውጤት ማግኘት እንዳልቻሉ ለቲክቫህ ገልጸዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚመለከታቸውን አካላት ለማነጋገር ጥረት እናደርጋለን።

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡ "በማ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል? የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡ "በማረሚያ ቤት ያሉ የሕግ ታራሚዎች፣ በአማራ ክልል ፈተናውን መውስድ ያልቻሉ ተማሪዎች እንዲሁም ዘግይተው ትምህርት ለጀመሩ ተፈታኝ ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን በነሐሴ ወር ከሰጠን በኋላ ጳጉሜን ላይ ውጤት እናሳውቃለን" ብለዋል፡፡ ሁሉም ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች መስከረም 08/2018 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከመስከረም እስከ ሰኔ የሚለው የትምህርት ካላንደር በ2018 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር ገልፀዋል፡፡ ዘንድሮ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው 5.4% የተሻለ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች እነደሚያልፉ ተስፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡

መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ #Ethiopia | መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል። በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል። የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል። እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።

የ2017 የኦሮሚያ ክልል 8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ --------- ኦትቢ - ሐምሌ 09/2017 የኦሮሚያ ክልል የ2017 ዓም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። በክልሉ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ወንድ  251,120 ፤ ሴት 237,338 በድምር 488,458 ስሆኑ ፤ ከተፈተኑት ተማሪዎች መካከል ወንድ 205,113 (81.7%) ሴት 179,388 (75.6%) በድምሩ 384,498 (78.7%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ሚቀጥለው ክፍል ተዛውሯል። ውጤት ለማየት ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ተጠቀሙ።   oromia.ministry.et Check my result http://oromia.ministry.et       

ዛሬ 11:00 ላይ ይለቀቃል

🚨ለተማሪዎች በክረምት ልትሰሩት የምትችሉት ቀላል ስራ 🚨 🌟 በ Facebook ገንዘብ እንዴት ይሰራል? Free live session on telegram 🔥 Date : Sunday Night Time
🚨ለተማሪዎች  በክረምት ልትሰሩት የምትችሉት ቀላል ስራ 🚨 🌟  በ Facebook ገንዘብ እንዴት ይሰራል? Free live session on telegram 🔥 Date : Sunday Night Time : 3:00LT Location : @WinnersHubYA on telegram እሁድ ማታ እንገናኝ።❇️

"እባቡ የማይተነፍስበት ክልል ውስጥ ገብተናል" በበረራ ላይ እያሉ ሆስተሷ አውሮፕላን ውስጥ እባብ አይታ በጣም ደነገጠችና፣ እየጮኸች አብራሪው ጋር ሄዳ፤ "እባብ አውሮፕላን ውስጥ ገብቷል" አለችው። ፓይለቱም፤ "ችግር የለውም ተረጋጊ" አለና የሚበርበትን ጫማ ከፍታ በመጨመር፤ "አሁን ሄደሽ እይው" አላት። እሷም የተባለችውን አደረገን፡፡ እባቡ የለም፡፡  ሞቷል። ወደ ፓይለቱ ተመለሰችና፤ "እንዴት ሊሆን ቻለ?" ስትል ጠየቀችው፡፡ "እባቡ የማይተነፍስበት ክልል ውስጥ ገብተናል" ሲል መለሰላት፡፡ የነገሩ ማጠንጠኛ፦ በገጠመህ ሁሉ አትደንግጥ፤ ለሁሉም ነገር መልስ አትስጥ፤ ዝምብለህ ጉዞህን ቀጥልና ጠላትህን የሚያስጨንቅ ከፍታ ላይ ውጣ። መልካም ቀን!

📘All 2017 Natural Science Entrance Examination with Answer and Explanation👆👆👆

2017 Biology Entrance Exam Answer.pdf1.72 MB

+4
2017 Chemistry Entrance Exam Answer(1).pdf1.86 MB