DGSS
369
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kunlar
+3830 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from N/a
ለት/ቤታችን መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ
ከነገ 12/07/2016ዓ.ም ጀምሮ በሰልፍ ስነስርዓት ላይ ከ2:15-2:20 ድረስ በየክፍል ደረጃ ተማሪዎችን በማሰለፍ ሰልፍ ላይ ስም ስለሚጠራ ተማሪዎች ከተጠቀሰዉ ሰዓት ቀደም ብላችሁ በየክፍላችሁ እንድትሰለፉ፣ የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ ያላችሁ መምህራን በምታስተምሩት ክፍል ፊትለፊት በመገኘት እንድታሰልፉና የተገኙት ተማሪዎች ስም እንድትጠሩ፣ 2:20 ላይ የኢትዮጲያ ብሔራዊ መዝሙር ተዘምሮ የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ ያለዉ መምህር ተማሪዎቹን ይዞ ወደ ክፍል እንዲያስገባ እንዲደረግ እና የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ የሌሉት መምህራን ሰልፍ ላይ እንዲያስተባብሩ በጥብቅ እናሳዉቃለን።
ማሳሰቢያ፦ ሰዓቱን አክብሮ የተባለዉን ተግባራዊ የማያደሮግ መምህርም ሆነ ተማሪ ላይ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን እናሳስባለን
🤮 4🤣 4👍 1🖕 1
Repost from N/a
የአዲስ ከተማ ክ/ከ/ት/ጽ/ቤት ስርዓተ-ትምህርት ቡድን በዛሬዉ ዕለት ማለትም በቀን 04/07/2016ዓ.ም ከት/ቤታችን ስርዓተ-ትምህርት ኮሚቴ፣ ከጋይዳንስና ካዎንስሊንግ እንዲሁም ከት/ቤቱ ርዕሰ መምህራን ጋር የመማር ማስተማር ሂደት ገመገመ። በይይቱ ላይ የተማሪዎቹን ዉጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት የተሰጣቸዉ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንደሚገባቸዉ ተጠቁሟል። በተጨማሪም በትምህርት ቤቱ በኩል ልሟሉ የሚገቡ ነገሮች ተሟልቶ በተማሪዎች መካከል የዉድድር መንፈስ እንዲሰፍንና በፈጠራ ስራ ላይ እንዲሳተፉ ሁሉም መረባረብ እንደሚገባ በመስማማት ስብሰባዉ ተጠናቋል።
😁 2❤ 1
Repost from N/a
የድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ሰምስተር የስራ አፈፃፀም ግምገማ በማካሄድ የላቀ አፈፃፀም ላላቸዉ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ሽልማት እና ሰርተፍኬት በመስጠት እዉቅና ሰቷል
👎 1