Acmilan fans
ስለ ኤሲ ሚላን የዝውውር ዜና የጨዋታ ውጤት እናም የመሳሰሉት የሚዘገቡበት channal ነው። Join እና share🙏🙏🙏🙏 አስተያትና ማናገር የምትፈልጉት ነገር ካለ :@l_am_on_it
Ko'proq ko'rsatishMamlakat ko'rsatilmaganTil ko'rsatilmaganKategoriya ko'rsatilmagan
177Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Обуначиларнинг ўсиш даражаси
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from N/a
ሚላን መሪነቱን የሚያሰፋበትን እድል ትናንትና ምሽት ከቦሎኛ ጋር 0-0 መለያየቱን ተከትሎ አጋጣሚውን ሳይጠቀም ቀርቷል። ሆኖም አሁንም ሊጉን በአንድ ነጥብ ልዩነት እየመራ ይገኛል። ሰባት ጨዋታዎች ይቀራሉ #ድልለሚላን #ForzaMilan
Repost from N/a
ሚላን ከ ቦሎኛ , የኤሲሚላን ቋሚ አሰላለፍ
31 ኛ ሳምንት የጣልያን ሴሪአ ጨዋታ
ከምሽቱ 3:45
ሳንሲሮ 70 ሺ ተመልካች ቲኬር ቆርጦ የሚላንን ድል አድራጊነት ይጠብቃል።
#ድልለሚላን
Repost from N/a
በዛሬው ጨዋታ ላይ ሚላኖች የሚለብሱት ማልያ እነሆ። ማልያው ሚዲያዎች ላይ ትችት ቢሰነዘርበትም ከፍተኛ ሽያጭ በአጭር ጊዜ በማግኘት ሪከርድ ይዟል።
Repost from N/a
Cagliari vs Milan
የሚላን ቋሚ አሰላለፍ #ድልለሚላን
ጨዋታው በ3 ደቂቃ ውስጥ ይጀምራል።
Repost from N/a
ሚላን ሴሪአው 9 ጨዋታ እየቀሩት በ3 ነጥብ ልዩነት ሊጉን በመምራት ላይ ይገኛል።
Repost from N/a
Massive +3 points
ኢምፖሊዎች ፈታኝ ሆነው በታዩበት ጨዋታ በ21 ዓመቱ ተከላካይ ፒየር ካሉሉ ብቸኛ ጎል ሚላን ማሸነፍ ችሏል። በዚህም ሊጉን በ63 ነጥብ መሪነቱን እንዲያስቀጥል አድርጎታል። ኢንተር ከቶሪኖ፣ ናፖሊ ከሄላስ ጋር ነገ ከሜዳቸው ውጪ የሚጫወቱ ሲሆን የዋንጫ ፍጥጫውን የሚወስኑ ጨዋታዎች ናቸው። በሚላን በኩል ዛሬ ቶሞሪ፣ ማኛኝ፣ ካሉሉ እና ቤናሰር ጥሩ ጨዋታ ማሳየት ችለዋል። የካሉሉ ሮማኞሊን ተጠባባቂ ወንበር ላይ ማስቀመጥ አስገራሚ እየሆነ ያለ ሲሆን ካሉሉ በተጫወተባቸው ባለፏት ሰባት ጨዋታዎች ሚላን አንድ ጎል ብቻ የተቆጠረበት ሲሆን በስድስቱ ምንም ግብ ሳይቆጠርብን መውጣት ችለናል። እርጋታ፣ ብስለት፣ ጥንቃሬና በጣም ከፍተኛ ፍጥነትን የተለበሰው ፒየር ካሉሉ ዛሬ ደግሞ ወሳኟን ግብ በማስቆጠር ወሳኝነቱን አሳይቷል። Forza Kalulu #ForzaMilan
Repost from N/a
AC Milan vs Empoli
የሚላን ቋሚ አሰላለፍ
ጨዋታው 4:45 ሲል ይጀምራል
#ድልለሚላን