【ተውሂድ የሁለት ሀገር ስኬት】
➷ በዚህ ቻናል የሱና ኡስታዞች ደአዋና የተለያዩ ፁሁፎች የሚለቀቅበት ነው !! ➷➷ "ለአላህ መብት "ለሆነው ወደዚህ ምድር "የመጣነው "አላህን በብቸኘነት "ለማምለክ" እንጂ "ለሌላ አላማ" አይደለም⤵️⤵️⤵️ !!! ወደቻናላችን ➦ "ጆይን ብለው ይቀላቀሉ "ተጠቃሚ ይሆናሉ " ➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷ https://t.me/joinchat/NDou6IAArAowMjU0
Ko'proq ko'rsatish4 779
Obunachilar
-1024 soatlar
-747 kunlar
+20230 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
አስቸኳይ አፋልጉኝ
ስሙ ጅብሪል ያለው በሺር ይባላል የሚኖረው ሱዳን ሰፈር ሲሆን ሱዳን ከሄደ 4/5 አመት ይሆነዋል ከሄደ ጀምሮ ድምፁ ይሰማ ነበር አሁን ግን ከ10 ወር ጀምሮ ድምፁ ጠፍቶናል እና ያለበትን እና አድራሻውን የምታቁ የሰማችሁ ካላችሁ በምናስቀምጠው አድራሻ እንድታሳውቁን በአሏህ ስም እጠይቃችኃለን ቤተሰብ ና ዘመድ ተጨንቋል እና በሱዳን የምትኖሩ ትብብራችሁን እንሻለን ጀዛኩም አሏህ ኸይር
ፈላጊ አደም (እጂጉ) ሰኢድ ጧሂር
ኢትዮ = 0963079539
ሀዋ ኢብራሂም አበጋዝ
ከሳኡዲ = 0531948996
አንዳንደ ጥፋትህ ብቻ ሳይሆን እላፊ መልካምነትህም እደወጀል ይቆጠራል ያውም በቅርብ ወዳጆችህ .......
=
منقول
🌸ሰዎች እደተቀየርክባቸው ያወራሉ ግን በነሱ ምክነያት እደተቀየርም አይገባቸውም ::
=
Photo unavailableShow in Telegram
.
لهذا تسمت بأيام التشريق
أيامُ التَّشريقِ هي اليوم: الحادِيَ عَشَرَ، والثَّاني عَشَرَ، والثَّالِثَ عَشَرَ، مِن شَهرِ ذي الحِجَّةِ.
وهي أيام أكلٍ وشربٍ وتكبيرٍ وتهليلٍ وتحميدٍ لله؛ ولا يجوز صيامها.
قال النبي ﷺ عنها:
"أيَّامُ التَّشريقِ أيَّامُ أكْلٍ وشُرْبٍ وذِكْرٍ للهِ عَزَّ وجَلّ".
📚 متفق عليه.
وقد قيل: إنّ سبب تسمية أيام التشريق بهذا الاسم لأنهم قديما وقبل إيجاد المبرّدات والثلاجات كانوا يشرّقون فيها لحوم الأضاحي ويجفّفوها وينشفوها بتعليقها وإبرازها للشمس في تلك أيام؛ فسُمّت بأيام التشريق.
قال الشيخ العثيمين رحمه الله:
"وسميت بأيام التشريق، لأن الناس يُشَرِّقُون فيها للحم؛ أي ينشرونه في الشمس لييبس حتى لا يتعفن إذا ادخروه".
📚 الفتاوى: (٢٠/سؤال ٤١٩).
قال الشيخ عبد المحسن العباد حفظه الله:
"ويقال لها: أيام التشريق؛ لأنهم كانوا يقدّدون اللحم -لكثرته- ويذرون عليه الملح، ثم يجعلونه في الشمس لييبس؛ فيدخرونه ويأكلونه فيما بعد، وهو ما يسمى بالقديد
فقيل لها: أيام التشريق؛ لأنه يشرّق فيها اللحم".
شرح سنن أبي داود: (282/7).
.
Photo unavailableShow in Telegram
🔊 جَمْعُ النَّاسِ عَلىَ الطَّعَامِ فِي العِيدينِ ⛔
❍ ﻗَﺎﻝَ شَيْخُ الإِسْلاَمِ ابنِ تَيميَّةَ - رَحِمَہُ اللهُ تَعَالــﮯَ -
" جَمْعُ النَّاسِ على الطَّعامِ في العيدينِ وأيَّامِ التَّشريقِ سُنَّةً ، وَهو مِنْ شَعائِرِ الإِسلامِ التي سَنَّها رَسُولُ اللهِ ﷺ للمُسلمينَ " اﻫـ .
↷ انظر : (مجموع الفتاوى) (٢٩٨/٢٥) .
=
ሁኔታዎቺና አጋጣሚዎች አልመቺ ያለው አንበሳ ፊት አህያ ትቀናጣለቺ !
ውዶቼ በምንም ነገር ላይ ታገሱ ለሁሉም ግዜ አለው!
ግዜው ሲደርስ አንበሳውም ብልጫውን የሚያሳይበት ጊዜ ይመጣል !!!