cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Gedeo Tube🇪🇹

መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያድርጉ! @Gedeotube

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 411
Obunachilar
+124 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
+1130 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
🇪🇺 ኣውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ    ⏰#ዕረፍቲ ዶርትሙንድ 0-0 ሪያል ማድሪድ
3320Loading...
02
ተጀሚሩ
3060Loading...
03
🇪🇺ኣውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃመ   30' ደቂቃ' ዶርትሙንድ 0-0 ሪያል ማድሪድ
3170Loading...
04
https://youtu.be/nWonStKEQqM?si=YzOMJ70i_a4ZKhQT
5731Loading...
05
Media files
3931Loading...
06
ህንድ ከአለም የማንጎ ምርት ግማሽ ያህሉን (45%) ታበቅላለች። ነገርግን ወደ ውጭ የምትልከው 1% ብቻ ነው። ማንጎው እዛው ሀገር ውስጥ ተበልቶ ያልቃል።
4271Loading...
07
በአዲስ አበባ የተከሰተው የእሳት አደጋ በአየር መንገድ ግቢ ውስጥ ሳይሆን በአቅራቢያው መሆኑን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ በአየር መንገዱ ላይ የተከሰተ የእሳት አደጋ የለም፤ አካባቢው ላይ ተከስቶ የነበረው አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል ሲሉ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት አካባቢ ዛሬ ከቀኑ 9፡41 ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን እና አደጋው ከአየር መንገዱ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለው ኮሚሽኑ አስታውቃል። አደጋው ከአየር መንገድ ግቢውም ሆነ ከተርሚናሉ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም ያሉት አቶ ንጋቱ  በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገፆች እና ሚዲያዎች የእሳት አደጋው በአየር መንገዱ ውስጥ እንደተከሰተ አድርገው የሚያሰራጩት ዘገባ ፍፁም ከእውነት የራቀ መሆኑን አረጋግጠዋል። አደጋው በአንድ የድንገተኛ እሳት አደጋ ባለሞያ ላይ ቀላል ጉዳት ማድረሱን ጠቁመዋል። የእሳት አደጋው መነሻ ምክንያት እና ያስከተለው የጉዳት መጠን የማጣራት ስራው ሲጠናቀቅ ለህብረተሰቡ ይፋ እንደሚደረግ አቶ ንጋቱ ጨምረው ተናግረዋል በትግስት ላቀው #ዳጉ_ጆርናል
5831Loading...
08
#Palestine ዛሬ አይርላንድ ፣ ኖርዌይ እንዲሁም ስፔን ለፍልስጤም የነጻ ሀገርነት እውቅና እንደሚሰጡ በይፋ አስታወቁ። " የዛሬው ቀን ለፍልስጤም እጅግ ታሪካዊ ቀን ነው " ተብሏል። የአየርላንድ ጠ/ሚኒስትር ሲሞን ሃሪስ " ዛሬ አየርላንድ ፣ ኖርዌይ እና ስፔን ለፍልስጤም የነጻ ሀገርነት እውቅና ሰጥተናል። ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግ እያንዳንዳችን ማንኛውንም አይነት ብሔራዊ እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ፥ " #በሚቀጥሉት_ሳምንታት ተጨማሪ ሀገራት ይህን ጠቃሚ እርምጃ ለመውሰድ ከእኛ ጋር እንደሚተባበሩ እርግጠኛ ነኝ " ሲሉ አክለዋል። የአይርላንድ መንግሥት ይህ የሀገርነት እውቅና የሁለት ሀገር መፍትሄን እንደሚደግፍና ለቀጠናው ዘላቂ ሰላም አስፈላጊ መሆኑን ገልጿል። የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ እና የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ኢስፔን ባርት ኢይድ ሀገራቸው ከግንቦት 28 (እ.ኤ.አ) ጀምሮ ለፍልስጤም ግዛት እውቅና እንደሚሰጡ በይፋ አሳውቀዋል። የስፔኑ ጠ/ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ፥ " ምንም እንኳን ከአሸባሪው ቡድን #ሃማስ ጋር የሚደረገው ውጊያ ህጋዊ ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ለፍልስጤም የሰላም ፕሮጀክት የላቸውም " ብለዋል። የኖርዌይ ጠ/ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስቶር በበኩላቸው ፥ " እውቅና ከሌለ (የፍልስጤም) በመካከለኛው ምስራቅ ምንም ሰላም ሊኖር አይችልም " ብለዋል። " ሽብር የተፈፀመው በሃማስና የሁለት ሀገር መፍትሄን በማይቀበሉ እንዲሁም የእስራኤልን መንግሥት በማይደግፉ ታጣቂ ቡድኖች ነው። " ሲሉ አክለዋል። " ፍልስጤም ነጻ አገር የመሆን መሠረታዊ መብት አላት " ብለዋል። የፍልስጤም #የነጻ_ሀገርነት እውቅና መስጠት በይፋ ከተሰማ በኃላ የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር #በኖርዌይ እና #በአይርላንድ የሚገኙ አምባሳደሮችን በአስቸኳይ ወደ እስራኤል እንዲመለሱ አዘዋል። ሚኒስትሩ፤ " የዛሬው ውሳኔ ሽብርተኝነት እንደሚከፍል ለፍልስጤማውያን እና ለዓለም መልእክት ያስተላለፈ ነው " ብለዋል። መረጃው የስካይ ኒውስ ነው።
4521Loading...
09
እዚህ ጋር ደግሞ ሌላ ትኩሳት 😥 ራሱን ሰቅሎ የገደለዉ የአርሰናል ደጋፊ .. ክስተቱ ወደ ኬንያ እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል የእግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ይበላል ተብሎ ሲጠቅ የነበረዉ አርሰናል ሳይሳካለት ቀርቷል.. በዚህ የተናደደው ቀንደኛ ታዳጊዉ ደጋፊ ደግሞ ለምን ይሆናል በሚል ይመስል ራሱን ሰቅሏል..
4615Loading...
10
Media files
3963Loading...
11
Media files
4400Loading...
12
ማንችስተር ሲቲ ለአራት ተከታታይ ዓመታት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን አነሳ ዲላ፣ግንቦት 11፣2016 (ዲዩ ኤፍኤም 89.0) ማንቼስተር ሲቲ ብርቱ ፉክክር በታየበት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ባገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ዌስትሃምን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 3 ለ1 ማሸነፉን ተከትሎ ነው ሻምፒዮንነቱን ያረጋገጠው፡፡ በዚህም 91 ነጥቦችን በመሰብሰብ ፕሪሚየር ሊጉን በበላይነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ ለአራት ተከታታይ የውድድር ዓመታት የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማሳካትም ውኃ ሰማያዊዎቹ አዲስ ታሪክ አስመዝግበዋል፡፡ በሌላ በኩል ሉተን ታዎን፣ በርንሌይ እና ሸፊልድ ዩናይትድ ወደ ሻምፒዮን ሽፕ ወርደዋል፡፡
4381Loading...
13
🇬🇧 #የእንግሊዝ_ፕሪሚየር_ሊግ  🇬🇧 23/24 ✅ 38ኛ ሳምንት | የመጨረሻው ሩጫ 📱 #ቀጥታ_ውጤት_መግለጫ      ⌚️ 90' አርሰናል 2⃣-1⃣ ኤቨርተን ⚽️ ቶሚያሱ 43' ⚽️ ኢድሪሳ ጋና ጉዬ 40' ⚽️ ሃቨርትዝ 89' 🏟 ኤምሬትስ ስታዲየም ማን ሲቲ 3⃣-1⃣ ዌስትሃም ⚽️ ፊል ፎደን 2' 18' ⚽️ ኩዱስ 42' ⚽️ ሮድሪ 59' 🏟 ኢትሃድ ስታዲየም
3511Loading...
14
ጎልልልልልልልልልልልልልልል ዩናይትድድድ ብራይተን 0-1 ዩናይትድ
3780Loading...
15
ጎልልልልልልልልልልልልልልል ብሬንትፎርድ ብሬንትፎርድ 2-3 ኒውካስትል
3940Loading...
16
ብሬንትፎርድ፣ ማን ዩናይትድ
3680Loading...
17
Media files
3620Loading...
18
ክሪስታል ፓላስ 4⃣-0⃣ አስቶንቪላ (ማቴታ 54′) @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET
3120Loading...
19
🇬🇧 #የእንግሊዝ_ፕሪሚየር_ሊግ  🇬🇧 23/24 ✅ 38ኛ ሳምንት | የመጨረሻው ሩጫ 📱 #ቀጥታ_ውጤት_መግለጫ      ⌚️ 60' አርሰናል 1⃣-1⃣ ኤቨርተን ⚽️ ቶሚያሱ 43' ⚽️ ኢድሪሳ ጋና ጉዬ 40' ⚽️ ኤምሬትስ ስታዲየም ማን ሲቲ 3⃣-1⃣ ዌስትሃም ⚽️ ፊል ፎደን 2' 18' ⚽️ ኩዱስ 42' ⚽️ ሮድሪ 59' 🏟 ኢትሃድ ስታዲየም @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET‌‌
3130Loading...
20
ጎልልልልልልልልልልልልልልል ኤቨርተን አርሰናል 0-1 ኤቨርተን
2940Loading...
21
ጎልልልልልልልልልልል ኒውካስትል ብሬንትፎርድ 0-2 ኒውካስትል
2910Loading...
22
ጎልልልልልልልልልልልልልልል ፓላስስስ ክሪስታል ፓላስ 1-0 አስቶን ቪላ
2930Loading...
23
VAR.. ኣይፀደቀትን
3070Loading...
24
ጎልልልልልልልልልልል ሊቨርፑልልል ማካሊስተር ሊቨርፑል 1-0 ወልቭስ
3030Loading...
25
🇬🇧 #የእንግሊዝ_ፕሪሚየር_ሊግ  🇬🇧 23/24 ✅ 38ኛ ሳምንት | የመጨረሻው ሩጫ 📱 #ቀጥታ_ውጤት_መግለጫ      ⌚️ 18' አርሰናል 0⃣-0⃣ ኤቨርተን ⚽️ ኤምሬትስ ስታዲየም ማን ሲቲ 2⃣-0⃣ ዌስትሃም ⚽️ ፊል ፎደን 2' 18' 🏟 ኢትሃድ ስታዲየም
3151Loading...
26
ጎልልልልልልልልልልል ኒውካስትል ብሬንትፎርድ 0-2 ኒውካስትል
2741Loading...
27
ጎልልልልልልልል ኒውካስትል ባርንስ 22' ብሬንትፎርድ 0-1 ኒውካስትል
2751Loading...
28
ጎልልልልልልልል ክሪስታል ፓላስ ማቴታ ክሪስቲያል ፓላስ 1-0 አስቶንቪላ
2851Loading...
29
ጎልልልልል ሲቲ
2931Loading...
30
ጎልልልልልልልል ቼልሲ
2971Loading...
31
ጎልልልልልልልልልል ቶተንሃም
2861Loading...
32
Media files
3291Loading...
33
ጎልልልልልልልልልልል ኖቲንግሃም በርንሌይ 0-2 ኖቲንግሃም ፎረስት
3021Loading...
34
ፎደን ደጊሙ
2781Loading...
35
       ⏰8' አርሰናል 0-0 ኤቨርተን ማንችስተር ሲቲ 1-0 ዌስትሀም ብራይተን 0-0 ማንችስተር ዩናይትድ ቼልሲ 0-0 በርንማዉዝ ሊቨርፑል 0-0 ዎልቭስ ብሬንትፎርድ 0-0 ኒዉካስትል ዩናይትድ በርንሌ 0-1 ኖቲንግሃም ፎረስት ክሪስቲያል ፓላስ 0-0 አስቶንቪላ ሼፊልድ ዩናይትድ 0-0 ቶትንሀም ሉተን ታውን 0-0 ፉልሀም
10Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇺 ኣውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ    ⏰#ዕረፍቲ ዶርትሙንድ 0-0 ሪያል ማድሪድ
Hammasini ko'rsatish...
1
ተጀሚሩ
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇺ኣውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃመ   30' ደቂቃ' ዶርትሙንድ 0-0 ሪያል ማድሪድ
Hammasini ko'rsatish...
Hammasini ko'rsatish...
Ethiopian Music : Egtu (Tru preety) ምዬ ምዬ - New Ethiopian Music 2024(Official Video)

Ethiopian Music : Egtu (Tru preety) ምዬ ምዬ - New Ethiopian Music 2024(Official Video) Ethiopian Music: Check Out Ethiopian New Musics, Comedy and More Ethiopian Videos by Minew Shewa Entertainment. Ethiopian music. Google+ :-

https://plus.google.com/+MinewShewaTube

Facebook :- Minew Shewa Entertainment

https://www.facebook.com/minewshewaa/

Instagram :-

https://instagram.com/minewshewa?igshid=1qdiu1focuq2k

Subscribe :- http://www.youtube.com/c/MinewShewaTube?sub_confirmation=1 #minewshewatube #ethiopia #ethiopianmusic Make sure to subscribe to Minew Shewa Tube and turn on notifications to stay updated with all new uploads!🔔 Any unauthorized use, copying or distribution is strictly prohibited. Copyright ©2024: Minew Shewa Entertainment.

Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ህንድ ከአለም የማንጎ ምርት ግማሽ ያህሉን (45%) ታበቅላለች። ነገርግን ወደ ውጭ የምትልከው 1% ብቻ ነው። ማንጎው እዛው ሀገር ውስጥ ተበልቶ ያልቃል።
Hammasini ko'rsatish...
በአዲስ አበባ የተከሰተው የእሳት አደጋ በአየር መንገድ ግቢ ውስጥ ሳይሆን በአቅራቢያው መሆኑን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ በአየር መንገዱ ላይ የተከሰተ የእሳት አደጋ የለም፤ አካባቢው ላይ ተከስቶ የነበረው አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል ሲሉ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት አካባቢ ዛሬ ከቀኑ 9፡41 ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን እና አደጋው ከአየር መንገዱ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለው ኮሚሽኑ አስታውቃል። አደጋው ከአየር መንገድ ግቢውም ሆነ ከተርሚናሉ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም ያሉት አቶ ንጋቱ  በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገፆች እና ሚዲያዎች የእሳት አደጋው በአየር መንገዱ ውስጥ እንደተከሰተ አድርገው የሚያሰራጩት ዘገባ ፍፁም ከእውነት የራቀ መሆኑን አረጋግጠዋል። አደጋው በአንድ የድንገተኛ እሳት አደጋ ባለሞያ ላይ ቀላል ጉዳት ማድረሱን ጠቁመዋል። የእሳት አደጋው መነሻ ምክንያት እና ያስከተለው የጉዳት መጠን የማጣራት ስራው ሲጠናቀቅ ለህብረተሰቡ ይፋ እንደሚደረግ አቶ ንጋቱ ጨምረው ተናግረዋል በትግስት ላቀው #ዳጉ_ጆርናል
Hammasini ko'rsatish...
#Palestine ዛሬ አይርላንድ ፣ ኖርዌይ እንዲሁም ስፔን ለፍልስጤም የነጻ ሀገርነት እውቅና እንደሚሰጡ በይፋ አስታወቁ። " የዛሬው ቀን ለፍልስጤም እጅግ ታሪካዊ ቀን ነው " ተብሏል። የአየርላንድ ጠ/ሚኒስትር ሲሞን ሃሪስ " ዛሬ አየርላንድ ፣ ኖርዌይ እና ስፔን ለፍልስጤም የነጻ ሀገርነት እውቅና ሰጥተናል። ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግ እያንዳንዳችን ማንኛውንም አይነት ብሔራዊ እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ፥ " #በሚቀጥሉት_ሳምንታት ተጨማሪ ሀገራት ይህን ጠቃሚ እርምጃ ለመውሰድ ከእኛ ጋር እንደሚተባበሩ እርግጠኛ ነኝ " ሲሉ አክለዋል። የአይርላንድ መንግሥት ይህ የሀገርነት እውቅና የሁለት ሀገር መፍትሄን እንደሚደግፍና ለቀጠናው ዘላቂ ሰላም አስፈላጊ መሆኑን ገልጿል። የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ እና የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ኢስፔን ባርት ኢይድ ሀገራቸው ከግንቦት 28 (እ.ኤ.አ) ጀምሮ ለፍልስጤም ግዛት እውቅና እንደሚሰጡ በይፋ አሳውቀዋል። የስፔኑ ጠ/ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ፥ " ምንም እንኳን ከአሸባሪው ቡድን #ሃማስ ጋር የሚደረገው ውጊያ ህጋዊ ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ለፍልስጤም የሰላም ፕሮጀክት የላቸውም " ብለዋል። የኖርዌይ ጠ/ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስቶር በበኩላቸው ፥ " እውቅና ከሌለ (የፍልስጤም) በመካከለኛው ምስራቅ ምንም ሰላም ሊኖር አይችልም " ብለዋል። " ሽብር የተፈፀመው በሃማስና የሁለት ሀገር መፍትሄን በማይቀበሉ እንዲሁም የእስራኤልን መንግሥት በማይደግፉ ታጣቂ ቡድኖች ነው። " ሲሉ አክለዋል። " ፍልስጤም ነጻ አገር የመሆን መሠረታዊ መብት አላት " ብለዋል። የፍልስጤም #የነጻ_ሀገርነት እውቅና መስጠት በይፋ ከተሰማ በኃላ የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር #በኖርዌይ እና #በአይርላንድ የሚገኙ አምባሳደሮችን በአስቸኳይ ወደ እስራኤል እንዲመለሱ አዘዋል። ሚኒስትሩ፤ " የዛሬው ውሳኔ ሽብርተኝነት እንደሚከፍል ለፍልስጤማውያን እና ለዓለም መልእክት ያስተላለፈ ነው " ብለዋል። መረጃው የስካይ ኒውስ ነው።
Hammasini ko'rsatish...
እዚህ ጋር ደግሞ ሌላ ትኩሳት 😥 ራሱን ሰቅሎ የገደለዉ የአርሰናል ደጋፊ .. ክስተቱ ወደ ኬንያ እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል የእግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ይበላል ተብሎ ሲጠቅ የነበረዉ አርሰናል ሳይሳካለት ቀርቷል.. በዚህ የተናደደው ቀንደኛ ታዳጊዉ ደጋፊ ደግሞ ለምን ይሆናል በሚል ይመስል ራሱን ሰቅሏል..
Hammasini ko'rsatish...
😢 1
Photo unavailableShow in Telegram