Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው። መፍትሔው አለን! Contact፡ @tenaye24 📱 0974512131 Facebook: facebook.com/tenamereja 🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services 0974512131 @tenaye24
Ko'proq ko'rsatish41 082
Obunachilar
-1624 soatlar
-637 kunlar
-4430 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
#NIMEI
የቃል ፈተና ፕሮግራም
የፈተና ቦታ:- መድኃኔዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
የፈተና ቀን: ግንቦት 10/ 2016 ዓ ም
@tenamereja
72240
Vacancy announcement
Qualification: Pediatrician specialist
Experiance: 2 years experince and licence for new pediatric speciality clinic
Salary: attractive+ additional payment for the Licence
How to Apply: candidates can Contact via
phone-0987037676 , telegram-@Ismahaq
67810
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሊመረቅ ነው።
ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በግንባታና ግብዓት በማሟላት ሒደት ላይ የቆየው ሆስፒታሉ፤ ሰኔ 01/2016 ዓ.ም ተመርቆ አገልግሎት መሥጠት ይጀምራል፡፡
ተቋሙ "አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል" በሚል ስያሜ እንዲጠራ መወሰኑም ታውቋል፡፡
ሆስፒታሉ 600 የህሙማን አልጋዎች እና የተለያዩ ዘመናዊ የህክምና ግብዓቶች ይኖሩታል የተባለ ሲሆን ከሰባት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ የአርባ ምንጭ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል፡፡ #TikvahUniversity
@tenamereja
👍 4❤ 4
1 30040
"በአማኑኤል ሆስፒታል Rebranding ጉዳይ ላይ አስተያየት እንድሰጥ ስለጋበዝኸኝ አመሰግንሃለሁ።
ከስድስት አመት በፊት አማኑኤል ሆስፒታልን የመምራት እድል አግኝቸ ስለነበር እራሴን እንደ እድለኛ እቆጥራለሁ።
የአእምሮ ህክምና መስጫ ተቋማት በየትኛውም አለም ላይ
መገለል ይደርስባቸዋል። ለዚህም ችግር የበሽታው መገለጫ ባህሪዎች ቀላል የማይባል አስተዋጽኦ ያደርጋሉ። ይህም ማለት የአእምሮ ህሙማን በተለይም ከባድ የአእምሮ ህመም የገጠማቸው ሰዎች በህመማቸው ምክንያት ይገለላሉ። እናም እነዚህ ህሙማን በብዛት የሚገኙበት ተቋም በቀላሉ ይገለላል። አማኑኤል ሆስፒታልም ከንጉሡ ጀምሮ ከባድ የአእምሮ ህሙማንን በማከም ላይ ተሰማርቶ የቆየ አንጋፋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን የዚህ ችግር ሰለባ ሆኗል።
በአንፃሩ ቀለል ያሉ የስነልቦና ችግሮችን እና መለስተኛ የአእምሮ ህመም አይነቶችን የሚያስተናግዱ ተቋማት የአማኑኤል ሆስፒታልን ያህል መገለል አይደርስባቸውም። ይህም ምን ያህል የበሽታው ባህሪ ለመገለል ተፅእኖ እንደሚያጋልጥ ይጠቁመናል።
በአእምሮ ህክምና ታሪክ ውስጥ ከተከሰቱ አወዛጋቢ ክስተቶች መካከል በአውሮፓ እና አሜሪካ በሃያኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ የተካሄደው የከባድ አእምሮ ህሙማን ማቆያዎችን የማፍረስ ሂደት ተጠቃሽ ነው። ግፊቱ የመጣው እነዚህ ማቆያ ስፍራዎች ማጎሪያ እና የአእምሮ ህሙማንን ያለአግባብ ማግለያ ሆነዋል ከሚል ቀና አመለካከት ነበር። በማቆያ ቦታዎች አጉረን ከማግለል ይልቅ ወደማህበረሰቡ ቀላቅለን ማከም የተሻለ ነው የሚለው ሃሳብ ቅቡልነት አግኝቶ ነበር። ወደ ተግባር ሲመነዘር የተፈጠረው ክስተት ግን በርካታ የአእምሮ ህሙማንን የጎዳና ተዳዳሪ እና እስረኛ ያደረገ ሆነ። ዛሬ በሀገረ አሜሪካ በሆስፒታል ከሚገኙ የአእምሮ ህሙማን ይልቅ በእስር ቤት እና በጎዳና ላይ የሚገኙት ይበልጣሉ።
በዚህም የተነሳ "Bring back asylums...but better" የሚል ጥሪ ከባለሙያወች እና ከህሙማን ቤተሰቦች መሰማት ጀምሯል።
አማኑኤልን በተመለከተ የሚደረግ የrebranding ስራ ከላይ የተገለፁ ሃሳቦችን ግምት ውስጥ ቢያስገባ መልካም ይመስለኛል። ሆስፒታሉ ለከባድ የአእምሮ ህሙማን እና ቤተሰቦቻቸው ትልቅ ባለውለታ ሆኖ ስለመኖሩ ምስክርነት መስጠት የሚችሉት በችግሩ ውስጥ ያለፉ ሰዎች ናቸው። በአንድ ወቅት ሶስት ልጆቻቸው በከባድ የአእምሮ ህመም ከሚሰቃዩባቸው እናት ጋር እያወራሁ ባለበት "መንግስት ግን ለምንድን ነው እንደ አማኑኤል ያለ ሆስፒታል በየአቅራቢያችን የማይከፍትልን? እኔ እኮ አንዳንድ ጊዜ ይህ ሆስፒታል ንቅል ብሎ መጥቶ በመንደሬ በተተከለልኝ ብየ እመኛለሁ" አሉኝ።
የእኝህ ሴትዮ ምኞት ሆስፒታሉ ባለበትም ቢሆን እንዲቀርባቸው ነው።
አንዳንድ ጊዜ ምኞት እና ፍላጎታችን እንደደረሰብን የችግር መጠን የሚለያይ ይመስለኛል።
በመጨረሻም የእኔ አስተያየት አማኑኤል ሆስፒታል አብዮታዊ ሳይሆን ጥገናዊ ለውጥ ያስፈልገዋል የሚል ነው። Rebranding ለዚህ ተስማሚ መንገድ ሊሆን ይችላል። ስሙን ከመለወጥ ይልቅ ያለውን አሰራር ለማህበረሰቡ አጉልቶ ማሳየት እና የተቀናጀ ህክምናን እንዲሰጥ ማድረግ የተሻለ ነው ብየ አምናለሁ። በብራንዲንግ አተያይስ ከአለመታወቅ እና ከመፈራት የትኛው ይሻላል?
አማኑኤል የሚፈራ ተቋም ነው። እኔም በመጀመሪያ ተቋሙን ለማየት በሄድሁበት እለት የተሰማኝ ስሜት ፍርሃት እንደነበር አስታውሳለሁ። ስሙን ስንቀይረው ለጊዜው ፍርሃትም ምንም ወደማይፈጥር አዲስ የማይታወቅ ተቋም እንቀይረዋለን። ስራው እየታወቀ ሲሄድስ? ስራው ከባድ የአእምሮ ህሙማንን ማከም መሆኑ እየታወቀ ሲሄድስ? ከባድ የአእምሮ ህሙማን አያስፈሩም? ከባድ የአእምሮ ህሙማን በብዛት የሚገኙበት ተቋም አያስፈራም? ለዚህ ጥያቄ በሚኖረን ምላሽ ልክ የስም ለውጡ የሚያመጣውን ለውጥ መለካት እንችላለን።
እናም የውስጥ አሰራሩ እና የሰው አመለካከት ላይ ትኩረት ይደረግ እላለሁ። ለዚህም ህክምናውን ከአካላዊ ህክምና ጋር ማቀናጀት፣ ለማህበረሰቡ ቅርብ የሆኑ የተግባቦት መንገዶችን መቀየስ (ከዚህ ጋር በተያያዘ Art therapy ላይ የተወሰነ ስራ ተሰርቷል)....
ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የእነዚህ ሃሳቦች አንድ ውጤት ተደርጎ መወሰድ ይችላል። ሆስፒታሉ የተገነባው በአማኑኤል ሆስፒታል ማስፋፊያነት እሳቤ ነው። የሚሰጠው አገልግሎትም የተቀናጀ ሆኖ 50% የሚሆነው የአእምሮ ህክምና ነው። እስከአሁን ባለው ሂደት ብዙ አዎንታዊ ውጤቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። መጭውን ጊዜም በተስፋ እንጠብቃለን።
የአእምሮ ህሙማን እንዳይገለሉ የአእምሮ ህመምን rebrand ማድረግ ይኖርብን ይሆን?
እነሱ ካልተገለሉ ቤተሰቦቻቸው አይገለሉም! እነሱ ካልተገለሉ የሚያክሟቸው ባለሙያዎች አይገለሉም! እነሱ ካልተገለሉ የሚታከሙባቸው ተቋማት አይገለሉም!!
ጥላሁን ገሠሠ በአማኑኤል ሆስፒታል በ70ዎቹ ታክሞ ወደተሻለ ጤና ተመልሶ ቀሪ ዘመኑን አሳልፏል....የጥላሁን እና ሌሎች መሠል ታሪኮች የአእምሮ ህመምን rebrand ለማድረግ ያግዝ ይሆን??"
Mekonnen Zaga
ወዳጀ መኮንን
ይህን የመሰለውን የተቀደሰ ሃሳብ ይዘው ወደዚህ መድረክ ለመጡ ወዳጆችህ ሁሉ ምስጋናየን አቅርብልኝ! ለአንተም እንዲሁ...
ዶ/ር ዳዊት አሰፋ
Via Mental wellness የአእምሮ ጤና
@tenamereja
👍 2
1 70610
Vacancy Announcements:-
Organization: Heal Venture Medical And Surgical Center
Location: Addis Ababa
Positions:-
1. Position: Nurse Assistant
Education: BSc in #Nursing or Clinical Nursing (#0_year minimum experience)
Required No: 3
2. Position: Porter
Education: Completed high school or equivalent
Required No: 3
3. Position: OR Nurse
Education: BSc in #Nursing or clinical nurse; with relevant skill and experience (3 years minimum experience)
Required No: 3
4. Position: Admission and discharge Nurse
Education: BSc in #Nursing or clinical nurse; with relevant skill and experience (2 years minimum experience)
Required No: 3
Deadline: May 20, 2024
Vacancies Details -> Attached
Via Doctors Onlinee
@tenamereja @tenaye24
👍 1
1 72370
“𝗘𝗻𝗵𝗮𝗻𝗰𝗲𝗱 𝗟𝗲𝗮𝗱𝗲𝗿𝘀𝗵𝗶𝗽 𝗮𝗻𝗱 𝗔𝗰𝗰𝗼𝘂𝗻𝘁𝗮𝗯𝗶𝗹𝗶𝘁𝘆 𝗳𝗼𝗿 𝗗𝗮𝘁𝗮-𝗗𝗿𝗶𝘃𝗲𝗻 𝗛𝗲𝗮𝗹𝘁𝗵 𝗦𝘆𝘀𝘁𝗲𝗺 𝗧𝗿𝗮𝗻𝘀𝗳𝗼𝗿𝗺𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻!
@tenamereja @tenaye24
Write your opinions @tenaye24
1 57510