cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

✝ወጣትነቴን ለክርስቶስ✝️

#የቻናል #አላማ #በወጣትነትህ #ዘመን #ፈጣሪህን #አስብ" (መክብብ 12፥1) በቻናላችን ውስጥ #መንፈሳዊ ፁፎች #ግጥሞች #በvoice የተዘመሩ መዝሙሮች #አስተማሪ ጥቅሶች ብዙ ወጣቶችን የሚያንፅ እና የሚያስተምሩ ፕሮግራሞች ያገኛሉ። ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት channel creator @Hyab_u @james_ya ይቀላቀሉን ያተርፋሉ።

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
724
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kunlar
-230 kunlar
Postlar arxiv
01:56
Video unavailableShow in Telegram
18.80 MB
5
ኢሳይያስ 53
² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። ³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። ⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ⁶ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ። ⁷ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። ⁸ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ⁹ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር። ¹⁰ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል። ¹¹ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል። ¹² ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
😭 5
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
.    ꜰᴏʀ ᴘʀᴏꜰɪʟᴇ ᴘɪᴄᴛᴜʀᴇ🟧    〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 〰️created by @james_ya
ꜱᴀᴠᴇ⎙ & ᴍᴀᴋᴇ ɪᴛ ᴀ ᴘʀᴏꜰɪʟᴇ ᴘɪᴄᴛᴜʀᴇ🟧
𝑱𝒐𝒊𝒏 𝑭𝒐𝒓 𝒎𝒐𝒓𝒆⬇️ 𝒔𝒑𝒊𝒓𝒊𝒕𝒖𝒂𝒍 𝒑𝒊𝒄𝒕𝒖𝒓𝒆𝒔 🎼🎼  𝙟𝙤𝙞𝙣 & 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼🎼 @mezmur_graphic @mezmur_graphic @mezmur_graphic
Hammasini ko'rsatish...
sticker.webp1.17 KB
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
.    ꜰᴏʀ ᴘʀᴏꜰɪʟᴇ ᴘɪᴄᴛᴜʀᴇ🟧    〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 〰️created by @james_ya
ꜱᴀᴠᴇ⎙ & ᴍᴀᴋᴇ ɪᴛ ᴀ ᴘʀᴏꜰɪʟᴇ ᴘɪᴄᴛᴜʀᴇ🟧
𝑱𝒐𝒊𝒏 𝑭𝒐𝒓 𝒎𝒐𝒓𝒆⬇️ 𝒔𝒑𝒊𝒓𝒊𝒕𝒖𝒂𝒍 𝒑𝒊𝒄𝒕𝒖𝒓𝒆𝒔 🎼🎼  𝙟𝙤𝙞𝙣 & 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼🎼 @mezmur_graphic @mezmur_graphic @mezmur_graphic
Hammasini ko'rsatish...
2
📌 𝕦 𝕕𝕠𝕟'𝕥 𝕜𝕟𝕠𝕨 እግዚአብሔር ስለ እናንተ እያሰበ ያለዉን ሃሳብ ለዚያ ነዉ በተስፋ መቁረጥ በግራ መጋባት ዉስጥ እየተመላለሳችሁ ያላችሁት እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለ👇 “ #ለእናንተ_የማስባትን_አሳብ_እኔ_ውቃለሁ፤ #ፍጻሜና_ተስፋ_እሰጣችሁ_ዘንድ_የሰላም_አሳብ_ነው_እንጂ_የክፉ_ነገር_አይደለም።” — ኤርምያስ 29፥11 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
👍 2
ትባረኩበታላችሁ😭😭
Hammasini ko'rsatish...
.         🎶የመዝሙር ግብዣ🎶       🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲🐲 "የእድሜ ልክ ፍለጋዬ"||ዘማሪት ህሊና እና ዘማሪ መዝሙረ     🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩      ዛሬም በውዴ ላይ ተደግፌ ትናንትን ትናንትን አልኩ በሱ አልፌ  የሚያዩኝ በሙሉ ይለዩኛል በውዷ ጥገኛ ናት ይሉኛል ናት ይሉኛል አይደለም ፈውሴን በልቼ ልመለስ ምስጋናን ረስቼ ሰው ልጠብቅ ይቅርና ሚያስበኝ ለምስጋና እለት እለት እለት እለት ፈልገዋለው ለሕይወት ለመሰንበት ለመቆየት ፈልገዋለው ለሕይወት(2) ፍለጋዬ የእድሜ ልኬ ነው ጊዜዬ ቢለማ ቢከፋ የቆመች ነፍስ አይደለሁም ወይ በውዷ ላይ ተደግፋ እለት እለት እለት እለት ፈልገዋለው ለሕይወት ለመተፈስ ለመቆየት ፈልገዋለው ለሕይወት(2) ፀሎት ተስጠኝ ፍለጋ ፍለጋ ፍለጋ ሁሌ እንዳልጠፋ እግሩ ጋ እሱ ጋ እሱ ጋ (የእድሜ ልክ ፍለጋ ) እንጀራዬ ነው የእለት የእለት ሁሌ እንጓደድበት እንደደገፍበት አባብሎ ወሰደኝ ራቅ ወዳለው የልቡን በልቤ እንዳኖረው ምድረበዳው ሰርቶኝ አቅሜ ሲታይ አስደግፎኝ ወጣው በውዴ ላይ በኢየሱስ ላይ ለአሳ ውሃ ሕይወቱ ወጥቶ መች ይሞክረዋል በቂ ነው ብሎ ሰፍሮለት በወጪት ማን ያረካዋል እለት እለት እለት እለት ፈልገዋለው ለሕይወት ለመሰንበት ለመቆየት ፈልገዋለው ለሕይወት(2) ለነፍሴም ኢየሱስ ግድ ነው ለሕይወት ለዕለተ ተግባሬ ፊቱ ነው እኔን ሚያቀጥለኝ ሲኖር አይደል ወይ መኖሬ እለት እለት እለት እለት ፈልገዋለው ለሕይወት ለመሰንበት ለመቆየት ፈልገዋለው ለሕይወት(2) ፀሎት ተስጠኝ ፍለጋ ፍለጋ ፍለጋ (የእድሜ ልክ ፍለጋ ) ሁሌ እንዳል ጠፋ እግሩ ጋ እሱ ጋ እሱ ጋ እንጀራዬ ነው የእለት የእለት ሁሌ እንጓደድበት እንደደገፍበት ዘግነሀልኝ በትለቁ እጅህ ጠልቀህልኝ ከሰፊው ምንጭህ ስንቱ ገባኝ እያስረዳህኝ መዝሙር ቀዳው እያስተማርከኝ በከብዙዎች ንግግር መሀል ደገፍ አርጎኝ በሰጠህን ቃል ተስፋ አጥቼ ልተወው ስል አቅም ሆንከኝ ለመቀጠል ሸርተት ብዬ ልወድቅ ስል አቅም ሆንከኝ ለመቀጠል ተስፋ አጥቼ ልተወው ስል አቅም ሆንከኝ ለመቀጠል እለት እለት እለት እለት ፈልግሀለው ለሕይወት ለጤንነት ለደህንነት ፈልግሀለው ለሕይወት ለመሰንበት ለመቆየት ፈልግሀለው ለሕይወት ©mezemur_lyrics share♻️share♻️share♻️
ድንቅ ዝማሬዎችን ከፈለጉ ይህን link⬇️ተጭነው ይቀላቀሉ
🎼🎼  𝙟𝙤𝙞𝙣 & 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼🎼 @ye_Protestant_mezemur @ye_Protestant_mezemur ─── ❖ ──  ✦ ── ❖ ───
Hammasini ko'rsatish...
የእድሜ ልክ ፍለጋዬ.mp32.97 MB
2
“ደግሞ አንድ ሺህ ለካ ልሻገረውም የማልችለው ወንዝ ሆነ፤ ውኃውም ጥልቅ ነበረ፥ የሚዋኝበትም ውኃ ነበረ፤ ሰው ሊሻገረው የማይችለው ወንዝ ነበረ።”   — ሕዝቅኤል 47፥5 ኦ ጌታ ሆይ 😭 በመንፈስ ቅዱስ  ጥልቅ ወደሆነው ወደ አንተ ዓለም መግባት ፤ በህልውና ውስጥ መስጠም፤  በክብርህ ውስጥ መሰወር፤ በሁለንተናችን ባንተ መንፈስ መረስረስ  ይሁንልን🔥😭🔥🔥🔥😭😭 ━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥     @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 2
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
አባት ሆይ እስከ ዛሬ የጠየቋቸውን ጥያቄዎቼን ሁሉ ተዋቸውና ይሄን ጥያቄዬን ብቻ መልስልኝ..እባክህ፤ ክብርህን አሳየኝ” ክብርህን ብቻ😭😭   — ዘጸአት 33፥18 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 4 1😭 1
Join us 🙌
Hammasini ko'rsatish...
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hammasini ko'rsatish...
የሃጢያት መንፃት ያለዉ በመስቀል ላይ በፈሰሰዉ በክርስቶስ ኢየሱስ ደም ብቻ ነዉ ። #ሃጢያትህን_ብትናዘዝ_በደሙ_ሊያነፃህ_ይቅርም_ሊልህ_የታመነ_ነዉ። ከዚያ ዉጪ #በሌሎች በኩል የሃጢያትን ስርየት መቀበል የለም ብቻዉን ስለ ሰዉ ልጅ ሃጢያት ይቅር በላቸዉ እያለ በአብ ፊት የሚታይ የክርስቶስ ኢየሱስ ደም ብቻ ነዉ።❤🙌 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 3
"አንድ ወጣት ዘወትር ስለ ኢየሱስ ፍቅር  ሲወራ😊      ሲሰማ በጣም ይናደዳል😑 እናም አንድ ቀን የበተክርስቴያን አባት ይጠይቃል ወጣቱ__አባ አንድ ጥያቄ ልጠይቆት? "አዛውንቱ__ምድነው ልጄ? "ወጣቱ__ምድነው ሁል ግዜ ኢየሱስ  ኢየሱስ የምትሉት? ኢየሱስ ምን አደረገላችሁ ይህ እኮ ተገቢ አይደለም? 😒 ሲል ተየቃቸው:: "አዛውንቱም__እስኪ ልጄ  ያንን #ብርቱካን ወድህ በልልኝ አሉት    ልጁም ተነስቶ #አቀበላቸው "ወጣቱም__ አባቴ ምነው ዝም አሉኝ  ጥያቄዬን አልመለሱልኝም #አላቸው "አዛውቱም__እንዴት ነው ልጄ ብርቱካኗ ትጥማለች አይደል #አሉት ወጣቱ__እዴ አባቴ እኔ መች #ቀመስኩት? "አዛውቱ__ እግዳውስ አየህ ልጄ   የኢየሱስን ፍቅር ያልቀመሰው #ሰው_የፍቅሩን_ጣዕም #አያውቀውም:: @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
2
#ፍቅር 💓👈       #የሚገርማችሁ ከአንድ አካል በጣም የሚገርም ፍቅር ይዞኛል ፍቅሩ ሁለመናዬን ህይወቴን በሙሉ ተቆጣጥሮኛል። እውነት ስቀመጥ ስነሳ ለእኔ ያደረገልኝ ሁሉ ትዝ ይለኛል ስሙን ካልጠራሁ ያመኛል እውነት ድብን ያለ ፍቅር ይዞኛል። ከመላእክት ይልቅ እጅጉን ከፍ ያለ ከሰማይ ዙፋኑ ላይ ለእኔ ለኃጢአተኛው ወርዶ በውርደት ስፍራ ተወልዶ በውርደት ሞት ስለእኔ ሞቶ የእኔን ማንነት ለራሱ ለብሶ የራሱን የፅድቅ ማንነት እኔን አልብሶኝ የእኔ ኃጢያአት በእሱ ሆኖ ኃጢያአተኛ ብቻ ሳይሆን ስለ እኔ ኃጢያአት ሆኖ ከአባቱ ጋር ልያስታርቀኝ ነፍሱንና ደሙን አፍስሶ ካዳነኝ ከኢየሱስ ፍቅር በልጦ የሚታይ ሌላ ፍቅር የለኝም። ለሌላው የማካፍለው ከኢየሱስ የቀረኝ ፍቅር የለም ከልበ ከማንነቴ ከነፍሴ አፈቅረዋለሁ ኢየሱስን💓ሰው መውደዱን ሲገልፅ በከንፈሩ ቃል ይገልፃል ..🥺🥺😢ኢየሱስ🥺ለእኔ ሞቷል 💓🥺 ....ለአለም የቀረኝ ቦታ የለኝም ከፈለገ አለም ከአለመኞች ጋር "ሞኝ ነህ" ልሉኝ ይችላሉ የእኔና የኢየሱስ🥺 ፍቅር ላልገባቸው ሞኝነት ነው ለእኔ ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው ።     #አፈቅርሃለሁ🥺❤ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 7 1
#ማቴዎስ 4:8 ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ። 9 ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው። 10 ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው። 11 ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፥ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር። #ለማን #መስገድ #ያወጣል ??🤔🤔 ✍️ #ዛሬም አለም ብዙ ነገር ልታሳያችሁ ትችላለች 🏦ገንዘብ ቤት መኪና ብዙ ነገር አሟልታ ልትሰጣቹ ትችላለች ሰላምም ትሰጣችኋለች ደስታም ትሰጣችኋለች እንደ ምታሳርፍ ትነግራችኋለች ያለውንም ክብር ሁሉ ተሳየለች ይሄን ሁሉ ልትሰጠችሁ አንድ ነገር ትጠይቃለች የእናንተን ፍቃድ ይሄ ሁሉ ግን ጊዜያዊ እንደሆነ መልሳ እንደ ምትወስደው ውርደት እንጂ ክብር እንደሌለ ጭንቀት እንጂ ሰላም እንደሌለ 😭ማልቀስ እንጂ 😃ደስታ እንደሌለ መራብ እንጅ መጥገብ እንደሌለ አትነግርም ውሸት እንጂ አውነት የለም ። ይሄን ሁሉ ግን የእናንተ ፈቀድ ይወስነዋል። ✍️ #ከእየሱስ መሆን ግን ሁሉ ነገር የዘለአለም ነዉ ጊዜያዊ ሆኖ የምሰጥ ሰይሆ ዘላለማዊ ሆኖ የምኖር ነዉ። እየሱስ የምሰጣችሁ ሰላም ደስታ እረፍት የዘለአለም እንጅ ጊዜያዊ አይደለም በእየሱስ እረፍት እንጅ ጭንቀት የለም በእየሱስ ክብር እንጅ ውርደት የለም በእየሱስ ጊዜያዊ እንጀራ ሰይሆን ዘላለማዊ የሆነው ከአፉ የምወጣው የህይወት ቃሉ ነዉ እንጀራችን ኑነ #የዘለአለምን እረፍት አግኙ #በእየሱስ ። #ስለዝህ ይሄ ነዉ እውነቱ ።✝️🛐🤷‍♀️🤷‍♂️ ፈቅደችሁ መግባት የራሳችሁ ነዉ ። #ለዲያብሎስ ወይስ #ለእየሱስ?? #ጊዜያዊ >>> #ዘላለማዊ??   ተባረኩ🙌🙌❤️ ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 3
#አትሙቱ🙌     ...ዛሬ በዚህች አጭር ፖስት የሆነ እውነት ልነግራችሁ ፈልጌ ነው የመጣሁት እና #አትሙቱ 👈 በሚል መሪ ቃል ልፅፍላችሁ ተገደድኩ።      ➡ በዚህ አለም ለሰው ሁሉ ለድሀው ለሃብታሙ የማይቀር ለሰው ዘር ሁሉ የሚደርስ ነገር ሞትና ሞት ብቻ ነው። ሰውን በተለያዬ ነገር የሚያስፈራራ ሰው ሁሉ ስሙ ሲጠራ የሚፈራው ሞት ነው።        ➡ እንግዲህ ከመሞታችን በፊት አንድ ነገር ማስቀደም አለብን። ሰው ባልጠበቀው ባልቀጠረው ይሆናል ብሎ ባላሰበ ነገር እየሞተ ይገኛል።     ➡ የሰው ልጅ ሁሉ እንደሚሞት እርግጠኛ ነው ግን ሁለት ሰው የማያውቃቸው ነገሮች አሉ👇    1 መቼ እንደምንሞት    2 በምን (እንዴት) እንደምንሞት አናውቅም።     🙌የምነግራችሁ ዋና ነገር ቢኖር እንዴትም👈 በምንም👈መቼም👈 ሙቱ ብቻ ግን 👇      ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ¹⁷ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና። ¹⁸ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።    #በስጋ መሞት የዘላለም ፍርድ ሳይሆን ለሰው ሁሉ የሚደርስ ጊዚያው እንቅልፍ ሲሆን በመጨረሻ ጊዜ የሞቱ ሙታኖች ተነስተው ከእግዚአብሔር ዘንድ ፍርዳቸውን ይቀበላሉ። በዚህ ጊዜ በኢየሱስ ያመኑ #ወደ_ዘላለም_ህይወት ስሄዱ #በልጁ ያላመኑ ወደ #ዘላለም_ሞት ይሄዳሉ።👇 “ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”   — ራእይ 21፥8       ➡ ኢየሱስን የህይወታችሁ ብቼኛ አዳኝ አድርጋችሁ ሳትቀበሉ አትሙቱ🙌 ላላመኑ  ጓደኞቻችሁ share❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew    
Hammasini ko'rsatish...
🔥 4👍 1
#ልመርቃችሁ🙌🔥 _ሰዎች እናንተን ሲያዩ "ይሄማ ከኢየሱስ ጋር ነበር ንግግሩ የእርሱን ይመስላል ይበሏችሁ።" _ፀልያችሁ ተሰሙ። _መከራ ቢገጥማችሁ ለከፍታ ይሁንላችሁ። _የእኔ የምትሉት ሰው በክፉ አይፈትናችሁ በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርሰቶስ ስም ሆነባችሁ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @Wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🙏 10
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
“ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች።” — መዝሙር 42፥1 @mezmur_graphic @mezmur_graphic @mezmur_graphic
Hammasini ko'rsatish...
🔥 2
" እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፤ እግዚአብሔርም ደግፎኛልና ነቃሁ።" (መዝሙረ ዳዊት 3: 5) ደና ዋሉልኝ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
6👍 1
እግዚአብሔርን_ከራሳችሁ_በዙሪያቹ_ካሉት_ሁሉ_አስበልጣቹ_እመኑት_ምክንያቱም_እናንተን_ከእናንተ_በላይ_ስለሚያውቃችሁ_👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 መዝሙር 139 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ አቤቱ፥ መረመርኸኝ፥ አወቅኸኝም። ² አንተ መቀመጤንና መነሣቴን አወቅህ፤ አሳቤን ሁሉ ከሩቅ አስተዋልህ። ³ ፍለጋዬንና ዕረፍቴን አንተ መረመርህ፤ መንገዶቼን ሁሉ ቀድመህ አወቅህ፥ ⁴ የዓመፃ ቃል በአንደበቴ እንደሌለ። ⁵ አቤቱ፥ አንተ እነሆ የቀድሞውንና የኋላውን አወቅህ፤ አንተ ፈጠርኸኝ፥ እጅህንም በላዬ አደረግህ። ⁶ እውቀትህ ከእኔ ይልቅ ተደነቀች፤ በረታች፥ ወደ እርስዋም ለመድረስ አልችልም። ⁷ ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ? ⁸ ወደ ሰማይ ብወጣ፥ አንተ በዚያ ነህ፤ ወደ ሲኦልም ብወርድ፥ በዚያ አለህ። ⁹ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ፥ እስከ ባሕር መጨረሻም ብበርር፥ ¹⁰ በዚያ እጅህ ትመራኛለች፥ ቀኝህም ትይዘኛለች። ¹¹ በውኑ ጨለማ ትሸፍነኛለች ብል፥ ሌሊት በዙሪያዬ ብርሃን ትሆናለች፤ ¹² ጨለማ በአንተ ዘንድ አይጨልምምና፥ ሌሊትም እንደ ቀን ታበራለችና፤ እንደ ጨለማዋ እንዲሁ ብርሃንዋ ነው። ¹³ አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል። ¹⁴ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች። ¹⁵ እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ፥ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም። ¹⁶ ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። ¹⁷ አቤቱ፥ አሳቦችህ በእኔ ዘንድ እንደ ምን እጅግ የተከበሩ ናቸው! ቍጥራቸውም እንደ ምን በዛ! ¹⁸ ብቈጥራቸው ከአሸዋ ይልቅ ይበዛሉ፤ ተነሣሁም፥ እኔም ገና ከአንተ ጋር ነኝ። @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
2
Photo unavailableShow in Telegram
Hammasini ko'rsatish...
🔥 6
Photo unavailableShow in Telegram
#ሙሽራው ይመጣል!! #ጌታ ኢየሱስ መጀመርያ የመጣው ቤተክርስቲያንን ሊያጥባት ሲሆን በድጋሚ የሚመጣው ግን ያጫትን ሙሽራውን ለመውሰድ ነው። ለቅዱሳን አንዱ የምንነግረው መልእክት ስለ #ኢየሱስ ዳግም ምጽአት ሲሆን ምክንያቱም ሙሽራው ሊወስዳት ስለሚመጣ ሙሽራይቱን ወይም ቤተክርስቲያንን ማስዋብ ስላለብን ነው። #ሙሽራው_የሚመጣው_እድፍ_እና_ነቀፋ_የሌለባትን_ሙሽራይቱን_ለመውሰድ_ነው አሁን ያለነው የመጨረሻው #መጨረሻው ዘመን ላይ ሲሆን ፤ ሙሽራችን ኢየሱስ በቅርብ ጊዜ ይመጣል የሚለውን ስናስብ ሙሽራችንን ለመቀበል እናም በቶሎ እንደሚመጣ አውቀን እንድንዘጋጅ ያነቃናል። ዘመኑ ቀርቦአልና የሚያነበው የትንቢቱን ቃል የሚሰሙትና በውስጡ የተጻፈውን የሚጠብቁት ብፁዓን ናቸው። #ራእይ 1፥3"📖 ሙሽራው እንዴት ይመጣል? 1)በቶሎ ይመጣል ““እነሆ፤ ቶሎ እመጣለሁ፤ ዋጋዬ በእኔ ዘንድ አለ፤ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍለዋለሁ። ራእይ 22፥12 2) በድንገት ይመጣል “የሰው ልጅም ባላሰባችሁት ሰዓት ይመጣልና እናንተም እንደዚሁ ዝግጁ ሁኑ።” #ማቴዎስ 24፥44 3)በኃይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ከብዙ መላእክት ጋር ይመጣል #ማቴዎስ 24 ³⁰ “በዚህ ጊዜ የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ላይ ይታያል፤ የምድር ወገኖች ሁሉ ያለቅሳሉ፤ የሰው ልጅም በሰማይ ደመና ሆኖ በኀይልና በታላቅ ክብር ሲመጣ ያዩታል፤ ³¹ መላእክቱንም ከታላቅ የመለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ እነርሱም ምርጦቹን ከአራቱም ነፋሳት፣ ከሰማያት ከአንዱ ዳርቻ ወደ ሌላው ዳርቻ ይሰበስባሉ። #በናፍቆት_የምንጠብቀው_ሙሽራችን_የተባረከው_ተስፋችን_ኢየሱስ_ይመጣል! አሜን ማራናታ! ጌታ ሆይ፤ ና #1ኛ ቆሮ 16፥22 share share @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🙏 4
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hammasini ko'rsatish...
🥰 2
ኢየሱስ🔥 ክርስቶስ ወደማይቀርበው ብርሃን በሰማይ ለሚኖረው ወደ አብ የመድረሻ ብቸኛው መንገድ ነው። ሌላ እውነት ሌላ ህይወት ሌላ መንገድ የለም ከኢየሱስ ሌላ🙌💓    #በሌላ መንገድ ሄዳችሁ መጨረሻው ገደል እንዳይሆን በጊዜ ወደ እውነተኛ መንገድ ወደ #ኢየሱስ ክርስቶስ ተመለሱ የአገረ ልጆች💓🙌 #goodnight🙌 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 3
መሻቴን አትፈፅም ፀሎቴን አትስማኝ ፣ ሚሆነኝን ስጠኝ ማይሆነኝን ቀማኝ ፤ ዋሉልኝ🔥💓 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
3
አለም ሁሉ ይወቅልኝ መዳኔ😊       በክርስቶስ ነው ደና እደሩ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
6
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hammasini ko'rsatish...
🥰 2
Photo unavailableShow in Telegram
“ባሪያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለተከተለኝ እርሱ ወደ ገባባት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል።”   — ዘኍልቁ 14፥24 @mezmur_graphic @mezmur_graphic
Hammasini ko'rsatish...
🔥 3👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ወዳጄ አብርሃም ፊቴ ተመላለስ እኔን አይገደኝም ኪዳኔን ለማደስ እድሜህ ሮጦ ሮጦ ቢደርስልህ ከጫፍ ሰላም ምድር ያልፋል የኔ ቃል አያልፍም አዝ:- ታማኝ (3x) ታማኝ ነው እግዚአብሔር በቃሉ ሰማይ ምድር እልል ይበሉ (2x) #የአብርሃም እድሜው ብያርጅም የእግዚአብሔር ተስፋ ቃሉ ግን ፈፅሞ አላረጀም🙅 ✔እመኑ በህይወታችሁ ተነግሮ ከእግዚአብሔር አፍ ቃል ወጥቶ ያልተፈፀመ ነገር ብኖር እግዚአብሔር ቃሉን ረስቷል አትበሉ እግዚአብሔር ለተናገረው ኪዳን ታማኝ ነው። እግዚአብሔር የራሱ calendar አለው በትግስት ዘብቁ ደግሞ የተነገረላችሁ ሁሉ አንድም ሳይቀር ይፈፀማል። @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🥰 3
ቀልድ ቢሆን ታነባላቹ ቁም ነገር ሲሆን ግን ባላየ ታልፋላቹ ብታነቡት ይጠቅማቿል      .የጀመርከውን እንድትጨርስ፤ ያበላሸከውን እንድታስተካክል፣ የልብህን መሻት እንድታሳካ አንድ ቀን ተጨምሮልሀል። ይሄንን ቀን ለመግኘት ያልታደሉ ብዙ አሉና አመስግነህ ተጠቀምበት .....በትላንት በሀጢአት ክስና በድካምህ እየተፀፀታቹ አትቀመጡ አሁን መንቀሳቀስ እና እራሳችሁን መቀየር ጀምሩ ጊዜ ቆሞ አይጠብቃቹም #ንቁ #ንቁ🔥 `ቀን ሳለ የላከኝን ስራ ላደርግ ይገባኛል፤ ማንም ሊሰራ የማይችልበት ለሊት ትመጣለች         ዮሐ 9፥4 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
👍 4🔥 1
🔴 አድዋ እና ቀራኒዮ ሀገራችን በአድዋ (at the battle of Adwa) አባቶቻችን አጥንታቸው ተከስክሶ ፥ ደማቸው ሜዳ ላይ ፈሶ የተቀናጀችውን የጀግኖችን ድል ሳስብ ኢትዮጵያዊ እንደመሆኔ ኩራትም፥ ክብርም ይሰማኛል🙏 ቢሆንም ግን እነዚህ ጀግኖች ከሞት መነሳት አልቻሉም እንበል እና ሞተው ቢነሱ እራሱ ተመልሰው መሞታቸው የማይቀር ነው ነገር ግን ሞት ያላሸነፈው ደሞም መቼም ቢሆን ያማያሸንፈው ህያው አምላክ አለን እና በዚ በጣም እንኮራለን ምክንያቱም እነዛ ጀግኖች ተዋግተው ቢያሸንፋልንም ከዘላለም ሞት ግን በፍፁም ሊያድኑን አይችሉም እ፤ ነገር ግን በቀራንዮ ጎልጎታ እኔን ከኃጢአትና ከሞት ባርነት ለማዳን በእኔ ፋንታ ሞቶ ፥ በትንሳኤው የሞትን ስልጣን የገደለውን የዘላለም ንጉሥ ሳስብ እጅግ በጣም ደስ ይለኛል ፥ የዘላለም ሞት በእኔ ላይ ምንም ስልጣን እንደሌለውና እርሱ በከፈለልኝ ዋጋ የዘላለም ሕይወት ወራሽ እንደሆንኩኝ እርግጠኛ እሆናለሁ። ሞታችንን የሞተ ፥ በትንሳኤው የሞትን ኃይል የገደለ የዘላለም ንጉሥ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። Jesus conquered the power of Sin and Death❗️ በዛሬው ቀን የሀገራችንን ድል ስናስብ የዘላለም ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ መመልከት ፥ በቀራኒዮም የተደረገው ታላቅ ድል በማስተዋል በእርሱ ማመንመተማመን ይሁንልን እወዳችኋለው❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
3🔥 2
#የምህረትህ ጥገኛ😔 በዝህ ድካምና መጠላለፍ ባየለበት ምድር ከመጠን ይልቅ የሆነውን መተላለፈን ከመጠን ይልቅ በሆነው ምህረትህ ባትሸፍንልኝ የት እገባ ነበር?😢 ከልክ ያለፈ ብቸኝነትና ተስፋ መቁረጥ መንገዴ ላይ ስደቀን አቅሜ በአደባባይ ስክደኝ ያንን የጨለማ ፍርሃት የወረሰውን ቤተን ልውድቅ ያዘመመውን ጎጆዬ ክንድህ ባያቆመው የት ነበርኩ? ደካማና ቶሎ ተሰባሪ ስንፍና የተጠናወተውና ሁሌም እያነከሰ የሚከተል እኔነቴን በምህረት እጆችህ አቅፈህኛልና እወድሃለሁ።❤ ይልቅ አሁንም ከመነሳት ይልቅ ለውድቀት የሚቸኩለው ማንነቴ የምህረትህ ጥገኛ ነው። ብቻ አሁንም ለስንፍናዬ አሳልፈህ አትስጠኝ፣ እኔ ከፊት ሳበላሽ አንተ ተከትለህ አስተካክል፤ መላው እኔነቴ የምህረትህ ጥገኛ ነውና። @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
🔥 6👍 1
“እናንተ የዓለም #ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ #ልትሰወር አይቻላትም።”   — ማቴዎስ 5፥14 #ሃሌሉያ ☀️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
👏 2
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
“ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም።” — ማርቆስ 13፥33 @mezmur_graphic @mezmur_graphic @mezmur_graphic
Hammasini ko'rsatish...
😢 3
ኢየሱስ ዋናዬ 🦋"እፎይ!" ያልኩት "ተፈፀመ!" ብሎልኝ ነው❗ 🦋የተረጋጋሁት ታውኮልኝ ነው❗ 🦋ሰላም የሆንኩት ተጨንቆልኝ ነው❗ 🦋ከፍ ያልኩት ዝቅ ብሎልኝ ነው❗ 🦋ነፃነት ያገኘሁት ዝም ብሎልኝ ነው❗ 🦋ምዘምረው ተሰቃይቶልኝ ነው❗ 🦋ምዘለው ተቸንክሮልኝ ነው❗ 🦋የከበርኩት ተሰድቦልኝ ነው❗ 🦋የተፈወስኩት ቆስሎልኝ ነው❗ 🦋ወዛም የሆንኩት ደሙን አፍስሶልኝ ነው❗ 🦋የሳቅኩት አልቅሶልኝ ነው❗ 🦋ገመናዬ የተሸፈነው እርቃኑን ታይቶልኝ ነው❗ 🦋ለዘላለም ህያው የሆንኩት ከህያዋን ምድር ተወግዶልኝ ነው❗ ✨እያንዳንዷ ደስታዬ ዋጋ ተከፍሏል @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
4
✍የኃጢአተኞች ወዳጅ *** ❝ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል ፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።❞   — ሮሜ 3 ፥ 23-24 እና ታዲያ........ ✍እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ የወደደው ማንን ነው?        ♥ኃጢአት በመስራታቸው የእግዚአብሔር ክብር የጎደላቸውን በሙሉ!! ✍መልአክት የምስራች ለማን ተናገሩ?         ♥ለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ለምን ተወለደ?         ♥ኃጢአተኞችን ለማዳን!! ✍ኢየሱስ ስለምን ቆሰለ?         ♥ስለኃጢአተኞች መተላለፍ!! ✍ኢየሱስ ስለምን ደቀቀ?          ♥ስለበደለኞች በደል!! ✍ኢየሱስ ለምን የተናቀ ሆነ?          ♥ኃጢአተኞችን ወዶ!! ✍ኢየሱስ ለምን ደዌን የሚያውቅ የህማም ሰው ሆነ?          ♥ኃጢአተኞችን ወዶ!! ✍ኢየሱስ የማንን ደዌ ተቀበለ?          ♥የኃጢአተኞችን!! ✍የማንን ሕመም ተሸከመ?          ♥የኃጢአተኞችን!! ✍እግዚአብሔር የማንን በደል በኢየሱስ ላይ አኖረ?          ♥የኃጢአተኞችን!! ✍ኢየሱስ ስለማን ተሰቃየ?ስለማን ተጨነቀ?          ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ስለማን በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ?          ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ስለ ማን ማለደ?           ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ማንን አጸደቀ?           ♥ኃጢአተኞችን!! ✍ኢየሱስ ስለማን ሲል የአዲስ ኪዳን ደሙን አፈሰሰ?           ♥ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ!! ✍እግዚአብሔር አለምን እንዴት ወደደ?           ♥አንድያ ልጁን እስኪሰጥ!! ✍እነዚህ የተወደዱ ኃጢአተኞች እንዴት ይጸድቃሉ?           ♥❝በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል #እንዲያው_በጸጋው ይጸድቃሉ።❞   — ሮሜ 3 ፥ 24 ♥እንዲሁ ወዶናል♥እንዲያው አጽድቆናል♥ሀ♥ሌ♥ሉ♥ያ♥!! ✍ኢየሱስ ሀጢአተኞች ሳለን ወደደን እንጂ አፅድቆ አልወደደንም!!  ላላመኑ ጓደኞቻችሁ share አርጉላቸው @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Hammasini ko'rsatish...
2👍 1🙏 1
🔥😭🌫 ናፍቅያለሁ🥺😭🔥 @𝚋𝚎𝚝𝚝𝚢_𝚜𝚎𝚕𝚎𝚖𝚘𝚗 sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ◊ @amliko_lemigebaw    @amliko_lemigebaw
Hammasini ko'rsatish...
4.32 MB
🔥 2
What a song😭😭😭❤️
Hammasini ko'rsatish...