cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Evangelical

#Wed ye Evangelical channel teketatayoche sel channalu beki merja laschebetachu *Evangelical malt Wengel malt new *Alamaw wengeln be mahberawi dera getse le fetret makerb new #Masasebya : beze channel west yehulum ye hymanot Group mesatf yechelal

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
205
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Repost from Inspire Ethiopia
ራስን መቀየር! "ዛፍ ለመቁረጥ 6 ደቂቃ ብቻ ቢሰጠኝ አራቱን ደቂቃ መጥረቢያውን እየሳልኩ አጠፋዋለው" ብሎ ነበር አንድ የማከብረው የሀገር መሪ። አንተም ጊዜ ማጥፋት ያለብህ ራስህን ለመቀየር ነው እንጂ ስራው፣ ገንዘቡ፣ የፍቅር ግንኙነቱን ማሳመር ቀላል ነው። ወዳጄ መጀመሪያ አንተ በአመለካከትና በስብዕና ከፍ በል እንጂ ሌላውን መቀየር ማገዶ አይፈጅም! የሚገርም ሀሙስ ተመኘንላችሁ🙏 @Inspire_Ethiopia የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
Hammasini ko'rsatish...
🤔🤔🤔ምን ልበላችሁ ብቻ ቃላት አጠረኝ አንብቡት በቃ ስወዳችሁ እኮ😍😘 በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል። 2 እግዚአብሔርን፡— አንተ መታመኛዬ ነህ፡ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ። 3 እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና። 4 በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል። 5 ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥ 6 በጨለማ ከሚሄድ ክፉ ነገር፥ ከአደጋና ከቀትር ጋኔን አትፈራም። 7 በአጠገብህ ሺህ በቀኝህም አሥር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይቀርብም። 8 በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ። 9 አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፤ ልዑልን መጠጊያህ አደረግህ። 10 ክፉ ነገር ወደ አንተ አይቀርብም፥ መቅሠፍትም ወደ ቤትህ አይገባም። 11 በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ 12 እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል። 13 በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ። 14 በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። 15 ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ። 'መዝሙረ ዳዊት 91 @Sendme_holyghost🔥🔥🔥 @Sendme_holyghost🔥🔥🔥 @Sendme_holyghost🔥🔥🔥 🙏🙏🙏Join&Share🙏🙏🙏 ❤️❤️❤️❤️❤️❤️ ❤️❤️❤️❤️ ❤️❤️ ስወዳችሁ እኮ😘😘
Hammasini ko'rsatish...
ጸሎት ማለት ሀ❤ እግዚአብሔር መጥራት ነው መዝ 17:6 ለ❤ የእግዚአብሔር ስም መጥራት ነው ዘፍ 4:26 ሐ❤ ወደ እግዚአብሔር መጮኽ ነው መ❤ ነፍስን ወደ እግዚአብሔር ማንሳት ነው መዝ 25:1-3 ሠ❤ እግዚአብሔር መፈለግ ነው ኢሳይያስ 55:6 ረ❤ ወደ ጸጋው ዙፋን በሙሉ ልብ መቅረብ ዕብ 4:16 ሰ ❤ ወደ እግዚአብሔር ማቅርብ ነው ዕብ 10:22
Hammasini ko'rsatish...
“እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።” — ሆሴዕ 6፥3
Hammasini ko'rsatish...
ፓስተር ቤኒሂን ለኢትዮጵያ የተናገረው #ትንቢት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 "በኢትዮጵያ ላይ አዲስ ብርሀን ሲወጣ አያለው ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብሎም ለአለም የሪቫይቫል ችቦ ይዛ የምትነሳበት ሰዓተ እንደደረሰ አያለው"። "በአሁኑ በምድሪቷ ላይ ያለው ውጊያ በፍጥነት ይቆማል ምድሪቱ ወደ ብልጽግና ትሸጋገራለች በምድሪቱ ያላችሁ ቅድሳን እና አገልጋዮች እራሳችሁን አዘጋጅ ሊመጣ ላለው የመንፈስ ቅዱስ ሪቫይቫል ሲሉ ትንቢት ተናገሩ። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @SisayAzusaRevivall @SisayAzusaRevivall @SisayAzusaRevivall
Hammasini ko'rsatish...
ብዙዎች ያንኳኳሉ ነገር ግን እስኪከፈት ሚጠብቁት ጥቂቶቹ ናቸው። መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል። መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል።
Hammasini ko'rsatish...
የእውነተኛ ሀዋርያነት ምልክቶች 1.በድንቅ 2.በምልክት 3.በታምራት 4.በትግስት የሚፀና 5.ስጦታቸውን ሳይሆን እነሱን የሚፈልግ 6.ገንዘቡንና እራሱን አሳልፎ የሚሰጥ 7.ለክብርና ለዝና ሳይሆን ለማነፅና ለመጥቀም የሚቆም 8.ከየትኛውም ባርነት ነፃ የወጣ 9.በሚያገለግለው ህዝብ ላይ መንፈሳዊ ፍሬ ሲያፈራ 10.ሰወች በክርስቶስ አምነው በመዳናቸው 2ቆሮ 12:12_20 1ቆሮ 9:1_2
Hammasini ko'rsatish...
ሶስት አይነት አገልጋዪች አሉ ። 1. ገለው የሚያጠምዱ.ለፍላጎታቸው ማሙያ የሚያጠምዱ. እበላለው ሲል ይበላል 2.አስክረው የሚያጠምዱ። በነገር.በሁኔታ. ሰወችን የምናጠምደው የኛ ደቀመዝሙር ለማድረግ ሳይሆን የክርስቶስ ደቀ/መ ለማድረግ ነው። 3.በህይወት የሚይዙ .ለህይወት የሚያዘጋጅ ህይወታቸውን የሚያጠምዱ.ወደ ክርስቶስና ከክርስቶስ ጋር የሚያገናኙ ናቸው። ሰውን ስናጠምድ በፍቃደኝነት መሆን አለበት።
Hammasini ko'rsatish...
👉ነገ መሆን የምትፈልጉትን ዛሬ መሆን ጀምሩ። 👉ነገ መሆን የምትፈልጉትን ዛሬ መሆን ካልጀመራችሁ ነገ ዛሬ ይሆንባችኀል። 👉ነገን ከዛሬ ለየት የሚያደረገው የቀኑ መለወጥ ሳይሆን የእኛ መለወጥ ነው፡፡ 👉ዘራችሁ የንስር ነውና ሰፈር ላይ ሳይሆን በከፍታ ላይ ዋሉ🦅🦅✋✋ 👉እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፤ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም። ----ኢሳይያስ 40፡ 31 @Binarevivalist @Binarevivalist @Binarevivalist
Hammasini ko'rsatish...