cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Books and Opinions

Beautiful Books, impressive Ideas and more Presented!👍

Ko'proq ko'rsatish
Advertising posts
200Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Обуначиларнинг ўсиш даражаси

Ma'lumot yuklanmoqda...

🙆‍♂እረ ምን ጉድ ነው 😍 ዱባይ ማራቶን! በሁሉም ዘርፍ ባንዲራችን እንዲህ ሁሌ ይድመቅ 🇪🇹 ©ምንጭ :- @aplusacademyy @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS
Hammasini ko'rsatish...
እግዚአብሔር ጸሎታችንን ሰምቶአል #Ethiopia | "ሕዝባችን በሕገ ቤተ ክርስቲያን መጠበቅ ከአቅዋማችን እንደጸናን እንድታውቁ እንፈልጋለን:: እግዚአብሔር ጸሎታችንን ሰምቶአል:: እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው:: በጸሎት ትጉ:: ነገ ጠዋት ዝርዝር ሁኔታውን እንገልጻለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ "በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ መሪነት በፍፁም መንፈሳዊ መሪነትና ክብር ሄደናል፤ እግዚአብሔር ሰምቶናል፤ ከጠቅላይ ሚኒስትሩም ለጥያቄዎቻችን መልስ ተሰጥቶናል::" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የነበረውን ውይይት አስመልክቶ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም ብፁዕነታቸው እንደገለጹት ትናንት በሰጠነው መግለጫ “በአስቀመጥነው ቅድመ ሁኔታ መሠረት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠርተን ጥያቄያችንን አቅርበናል፡፡ ጥያቄያችንም አንድ ነው * ሕገ ቤተ ክርስቲያን ይከበር፤ * በሀገሪቱ ያለው ኦርቶዶክሳውያን መብት ይጠበቅ፤ * የቤተ ክርስቲያኒቱ ሀብትና ንብረት በሀገሪቱ ሕግ መሠረት ንብረቷ ይጠበቅ፤ እነዚህ ካልሆኑ ወደ ሰላማዊ ሰልፍ እንሄዳለን ማለታችን ይታወሳል፡፡ በዚህም በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ መሪነት በፍፁም መንፈሳዊ መሪነትና ክብር ሄደናል ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በነበረን ቆይታ በደንብ ተወያይተንበት ለጥያቄዎቻችንም መልስ ተሰጥቶናል ብለዋል ብፁዕነታቸው፡፡ እንዲሁም ዝርዝር መግለጫውን ነገ የምንሰጥ ይሆናል ብለዋል፡፡ "አባቶቻችን አንተን ተማመኑ:: ተማመኑ አንተም አዳንኻቸው" መዝ. 21:4 @Yenetube @Fikerassefa
Hammasini ko'rsatish...
"ቤተክርስቲያን አትከፈልም" (ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ) "ቤተክርስትያን በአሏህ የተመሰለች ናት፣ አሏህ አንድ ነው፣ አሏህ አይከፈልም ኦርቶዶክስ ኃይማኖትም ጥንትም አንድ ናት ዛሬም አንድ ናት አትከፈልም! ከጥንት ጀምሮ በታሪክ የምንሰማው እኛም በእድሜያችን የተመለከትነው ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሰላማዊ እንግዶችን በክብር ስትቀበል፣ ከሌላው ኃይማኖት ጋር ተከባብራ አብራ ስትኖር፣ ህመም ወረርሽኝ ሲመጣ፣ በሃገር ላይ ጦርነት ና ሃዘን ሲመጣ ዱኣ አድርጋ ስትታደግ፣ አንድ ሆና ሃገርን አንድ ስታደርግ ነው። የቤተክርስትያኗ አባቶችም አንድም ቀን እንኳን ሊለያዩ ቀርቶ አንድ አካል አንድ አምሳል ሆነው አባት ልጁን ልጅም አባቱን አክብረው ከመኖር ያለፈ በመሃላቸው ልዩነት ተፈጥሮባቸው አይተን አናውቅም። ዛሬ ልጆች ከአባቶቻቸው ለመለየት የሚያበቃ ምን ተገኘና ነው አባቶቻቸውን አስቀይመው አሳዝነውና አስለቅሰው ለመለየት የፈለጉት? አባቱን የናቀ ሁሉ አላህን የናቀ ነው፣ አባቱን ያከበረ ሁሉ አላህን ያከበረ ነው።አባቶችን ንቆ እነርሱ  ያቆሟትን ጥንታዊና አንድ የነበረችዋን የኦርቶዶክስን ሃይማኖት በመክፈል ከአባቶች መለዬት ማለት ከአላህ መለዬት ማለት ነው። ኧረ ተው! ይሄኮ አላህን ለማስቆጣት መቻኮል ነው! እኔ እስከገባኝ ድረስ ቤተክርስትያን በአሏህ የተመሰለች ናት፣ አሏህ አንድ ነው፣ አሏህ አይከፈልም፣ አሏህ አንድ ሁኑ ተደጋገፉ በአንድነት ድመቁ ይላል ኦርቶዶክስ ኃይማኖትም ጥንትም አንድ ናት ዛሬም አንድ ናት አትከፈልም።           ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ የቴሌግራም ቻናል:- T.me/matiosbirhanu
Hammasini ko'rsatish...
The Dungeon Predator: A LitRPG Level-Up Adventure
Hammasini ko'rsatish...
📚 THE DUNGEON PREDATOR: A LITRPG LEVEL-UP ADVENTURE Konrad Ryan 🌐 English
Hammasini ko'rsatish...
The Dungeon Destroyer: A LitRPG Level-Up Adventure (The Dungeon Slayer Series Book 2)
Hammasini ko'rsatish...
The Dungeon Leader: A LitRPG Level-up Adventure (The Dungeon Slayer Series Book 3)
Hammasini ko'rsatish...
📚 THE DUNGEON DESTROYER: A LITRPG LEVEL-UP ADVENTURE (THE DUNGEON SLAYER SERIES BOOK 2) Konrad Ryan 🌐 English
Hammasini ko'rsatish...
📚 THE DUNGEON SLAYER: A LITRPG LEVEL-UP ADVENTURE (THE DUNGEON SLAYER SERIES BOOK 1) Konrad Ryan [Ryan, Konrad] 🌐 English
Hammasini ko'rsatish...
The Dungeon Slayer: A LitRPG Level-Up Adventure (The Dungeon Slayer Series Book 1)
Hammasini ko'rsatish...