cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

🌹Ethiopian Red Cross🌹

🌹ሰላም እህትና ወንድሞቼ 🌹የኢትዮጵያ ቀይመስቀልና ቀይ ጨረቃ የተቋቋመበት አላማ ሰዎችን ለመርዳትና ለተጎዱ ማህበረሰባችን ለመድረስ ነውና ለበጎ አገልግሎት እጃችን እንዘርጋ፡፡ 🌿ለወገን ደራሽ ወገን ነው፡፡🌿 😘Ethiopian Red Cross Society😘 😘የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር😘

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
193
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

sticker.webp0.26 KB
Hammasini ko'rsatish...
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር "ፅናት" በሚል መሪ ቃል በዓለም ለ74ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ63ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን ምክንያት በማድረግ ለትምህርት ቤቶችና ለሆስፒታል የፊት መሸፈኛ እና የህክምና መስጫ የእጅ ጓንት እርዳታ አደረገ። :::::::::: በቀን 28/08/2013 እና 30/08/2013 በተካሄደው የድጋፍ ርክክብ ስነ ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ቀይ መስቀል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እስራኤል ገሰሰ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለልኝ ወንዴ እንዲሁም በዕለቱ በመጀመሪያ ህክምና አሰጣጥ የተመረቁ ወጣት በጎ ፈቃደኞችና እርዳታው የሚደረግላቸው ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። እርዳታው የተደረገላቸው አስር ት/ቤቶች ሲሆን ለእያንዳንዳቸው በቁጥር 2000 የፊት መሸፈኛ እና 20,000 ህክምና መስጫ የእጅ ጓንት ለጥሩነሽ–ቤጂንግ ሪፈራል ሆስፒታል ነው። በመጨረሻም በመድረኩ በበጎ ፈቃድ የመጀመሪያ ህክምና አሰጣጥ ዙሪያ ሲሰለጥኑ ለቆዩ 105 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የምስክር ወረቀት በመስጠት እንዲሁም በእለቱ የተዘገጀውን የእርዳታ ቁሳቁስ ለተቋማቱ በማስረከብ የዕለቱ በአል አከባበር ተጠናቋል።
Hammasini ko'rsatish...
መዛሬው እለት የትንሳኤን/ፋሲካን በአል ምክንያት በማረግ ለአዳማ ቀይ መስቀን እናትና አባቶቻችን የዶሮ እና ማቴራሩን ከወጣቱ በተሰበሰበ ገንዘብ ገዝተን ሰተናቸዋል መልካም የትንሳኤ በአል ይውንላቹ ፅድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይኖርም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.