cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

E MS MEREJA(EMS news)

ይህ ቻናል= ወቅታዊ የሀገር ውስጥ ና የውጭ መረጃዎችን ያገኙበታል

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya10 117Амхара8 457Kategoriya ko'rsatilmagan
Advertising posts
189Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Обуначиларнинг ўсиш даражаси

Ma'lumot yuklanmoqda...

በሌብነት ላይ አዲስ ዘመቻ ተከፍቷል።ዘመቻው ራሱ እንዳይሰረቅ…😄 ለመጠቆም 9555
Hammasini ko'rsatish...
ቴሌኮም በኢትዮጵያ ✔ለ128 ዓመታት ኢትዮጵያን ያገለገለው ኢትዮ ቴሌኮም 40% ሊጨጥ ነው። ✔ከትናንት በስቲያ ጀምረው በአዲስ አበባ ሰራተኞች አድማ ላይ ቢሆኑበትም ሳፋሪኮም ፋቃድ አግኝቶ ወደ ስራ ገብቷል። ✔ሌላ አዲስ የቴሌኮም ካምፓኒ እንዲገባ መንግስት መፍቀዱና በ30 ቀናት ማንነቱ እንደሚታወቅ ተሰምቷል።
Hammasini ko'rsatish...
I won a $3.00 reward from ClipClaps, open ClipClaps to share bonus with me. #eyJpZCI6IjgwMjg3MTE4IiwidHlwZSI6MX0=# https://www.clipclaps.com/?activity_spin=80287118
Hammasini ko'rsatish...

Hey! Come watch funny videos with me on ClipClaps! There is a $1 sign up reward. https://h5.cc.lerjin.com/propaganda/#/community?clapcode=7671870687
Hammasini ko'rsatish...
የመቀሌው ወሳኝ ስብሰባ‼️ ህወሃትን ወክለው በድርድር ላይ የከረሙት እነ ጌታቸው ረዳ፣ጄኔራል ፂድቃን እና ታደሰ ወረደ በመቀሌ ወሳኝ ስብሰባ ዛሬ ጀምሮ ያካሂዳሉ። በስብሰባው ላይ ለቀሪ ወታደራዊ አመራሮች በስምምነቱ ዙሪያ ገለፃ የማድረግ እና የማሳመን ስራ ይሰራሉ። በትጥቅ አፈታት ዙሪያም በጥልቅ እንደሚወያዩ የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል። ©አዩ ዘሀበሻ ህዳር 6/2015 ዓ.ም ================= ለፈጣን መረጃ የቻናሌ ቤተሰብ ይሁኑ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Hammasini ko'rsatish...
ደራዎች የጀግንነት ጥግ እያሳዩን ነዉ በለዉ በለዉና አሳጣው መድረሻ የሰዉ ልክ አያዉቅም ባለጌና ዉሻ ትላንት SNN ጨምሮ ብዙ የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገፆች ትኩረት ደራ ላይ ይደረግ ሸኔ በአካባቢው ጥቃት ከፍቶአል ,ብለን ብንጮህሞ የሚሰማን የፀጥታ ሀይል አልተገኘም ። በደራ ወንድነት ምድር ላይ ወርዶአል ,የብአዴን አመራሮች እግሬ አዉጭኝ ብለዉ ቢሸሹ ,የፌደራል መንግስት ጆሮ ዳባ ብሎ የሀዘን መግለጫ ለማዉጣት ብእሩን ቢሰድር ነገሮች ተገላቢጦሺ ሆነዋል ,የደራ ወጣት ከአባቶቹ ጋር የሚገርም ጥምረት አድርጓል ,ባንክ ሊዘርፍ ሴቶችን ሊደፍር ህፃናት ሊጨፈጭፍ የገባውን አሸባሪ እንደ አመጣጡ እየመለሱ የሚገባውን ሰጥተዉታል.. ደራ ወረዳ አካበቢ የምትገኙ ወጣቶች ለወንድሞቻችህ ደጀን እንድትሆኑ ትጠይቃላችሁ። አሁን ላይ እያተንጠባጠበ ቢሆንም የፀጥታ ሀይል እየገባ ነዉ @Ezmerejaet @Ezmerejaet
Hammasini ko'rsatish...
የህወሓት መግለጫ ዓላማው ምንድነው⁉️ በሴራ ሠላምን ማደናቀፍም ይሁን ኢትዮጵያን ማሸነፍ ከቶም አይቻልም‼️ ህወሓት የናይሮቢው የፊርማ ሥነ ሥርዓት እንደተከናወነ በማህበራዊ ትስስር ገፆቹ "ስምምነቱን አልፈረምኩም" የሚል መግለጫ አውጥቷል። በዚህም "የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በደቡብ አፍሪካው ስምምነት ህወሓትን ወክሎ የሄደ አካል የለም፤ ስምምነቱ ላይ የህወሓት ታጣቂ ትጥቅ ይፈታሉ ተብሎ የተገለፀውም ህወሓት ጦር የሌለው መሆኑን ለዓለም ህዝብና ለአጋሮቻችን እንገልፃለን፤ በአጠቃላይ ሰላም መምጣቱን ግን እንደግፋለን" ይላል። አስቂኝ የጅል ቀልድ የሚመስል፣ ግን ህወሓትን መሰሪነት የሚያንፀባርቅ ተረክ ይመስለኛል‼️ ህወሓት በአንድ በኩል የሠላም ስምምነቱን ተቃውሞ "እኔ አልፈረምኩም" እያለ፤ በሌላ በኩል ደግሞ "ሠላምን እንደግፋለን" የሚል የለበጣ ዲስኩር አስነብቧል። እዚህ ላይ የሚመለከታቸው አካላት ጥንቃቄ ማድረግ ያለባቸው ይመስለኛል። ያም ሆኖ፣ በበኩሌ የዚህ መግለጫ ዓላማ ሶስት ጉዳዩችን ለማሳካት ያለመ ይመስለኛል። እነርሱም፦ 1ኛ) የሠላም ስምምነቱን የማይፈልጉ ወገኖች እንዳሉ አስመስሎ በማቅረብ፤ በስምምነቱ መሠረት ወደፊት የሚከናወኑ ጉዳዩች ላይ ተፅዕኖ በማሳረፍ እንቅፋት የመፍጠር ፍላጎት፤ 2ኛ) የስምምነቱ ፈራሚዎች የፓርቲያችን አባልላት ስላልሆኑ ስምምነቱ አይመለከተንም የሚል ጥርጊያ መንገድ የመክፈት ፍላጎት፤ 3ኛ) በህወሓት በኩል ጦርነቱን የመቀጠል ፍላጎት እንዳለ በማስመሰል የሚፈልጉትን ነገር ለማስፈፀም ውስጣዊ ሸፍጥ መኖሩን የሚያሳይ ነው‼️ በርግጥ እንዲህ ዓይነቱ መግለጫ፤ የሠላም ስምምነቱ ጥቅማቸውን ሊነካባቸው የሚችሉ አካላት ሊያቀናብሩት ይችላሉ። ሆኖም ፈራሚዎቹ እነ ጌታቸው ረዳ እጃቸው እንደሌለበት ርግጠኛ መሆን አይቻልም። ምክንያቱም በትናንትናው ዕለት ክንደያ ገ/ሕይወት የሚባለውና የመግለጫውን ዓይነት ሐሳብ የሚያራምደው የህወሓት ከፍተኛ አመራርን ትዊት፤ ጌታቸው የሠላም ስምምነቱን ትቶ ሼር አድርጎ በትዊተር ገፁ ሲያሰራጭ ነበር። ለማንኛውም መንግሥት ከዜጎች የተሻለ መረጃ ቢኖረውም፤ እኔም ከዚህ በኋላ ሊኖሩ የሚችሉ ሸፍጦችን በጥንቃቄ መመልከት እንደሚገባ እንደዜጋ ሐሳቤን ለመግለፅ እወዳለሁ። ያም ሆኖ፣ የቱንም ያህል የተቀነባበረ ሸፍጥና ሴራ ቢኖር፤ የተፈረመውን የሠላም ስምምነት ማደናቀፍም ይሁን ኢትዮጵያን ማሸነፍ ከቶም እንደማይቻል ህወሓትም ሆነ የትኛውም ቡድን ወይም አካል ማወቅ አለበት‼️ የኢትዮጵያ ሠላም፣ ሉዐላዊነትና የግዛት አንድነት በልጆቿ ፈርጣማ ክንድ ፀንቶ ይኖራል‼️ ሠላም ለኢትዮጵያና ለሕዝቧ ይሁን‼️
Hammasini ko'rsatish...
በኬንያ ሲካሄድ የነበረው ድርድር በስኬት ተጠናቅቋል! በሁለቱ የጦር አዛዦች በስምምነት ሰነዱ ላይ ፊርማቸውን አሳርፈዋል! ኢትዮጵያም ዳግም አሸንፋለች‼️
Hammasini ko'rsatish...
የትግራይ ህጻናት ከመቀሌ ስለተስማማችሁ ደስ ብሎናል ከዚህ በኃላ ጦርነት አንፈልግም ይብቃን እባካችሁ ❤️ ይድረሰ በአሜሪካ አውሮፓ ተቀምጠው ሰላም አንፈልግም ብለው መንገድ ለሚዘጉ እራሰ ወዳዶች።
Hammasini ko'rsatish...
አስቸኳይ እገዛ ለደራ ሚሊሻዎች ! አሸባሪው ኦነግ ሸኔ የደራ ወረዳ ዋና ከተማ ጉንዶ መስቀል ለመግባት ከፍተኛ ጦርነት ከፍቷል ። የአካባቢው ሚሊሻዎች በፅናት እየተዋደቁ ይገኛሉ ። ከዚያው ከደራ ውስጥ ባሉ ባን*ዳዎችም ጭምር እየታገዘ ኦነግ ዛሬ ጉንዶ መስቀል ከተማ ዙሪያ ላይ ተኪሱ እንደቀጠለ ነው ። ለበርካታ ጊዜ በደራ ሚሊሻዎች ተሸንፎ አሳፋሪ ቅጣትን ቀምሶ ሲመለስ የነበረው ኦነግ የመጨረሻ የበቀል እርምጃውን ሊወስድ ሀይሉን አጠራቅሞ መጥቷል ። የደራ ሚሊሻዎች በቡድንም በተናጠልም ይህንን የሽብር ቡድን እየተፋለሙ ይገኛሉ ። ትላንት ላይ ቆሩ በሚባል ቦታ ለመግባት ሞክሮ ተመቶ የተመለሰው ቡድኑ ዛሬ በሌላ አቅጣጫ በመግባት ወደ ጉንዶመስቀል ከተማ ተጠግቷል ። የደራ ሚሊሻዎች እየተዋደቁ ይገኛሉ ። ከተማዋ በተኩስ እየተናጠች ትገኛለች ። አስቸኳይ የመንግስት እርዳታ ወደ አካባቢው እንዲደርስ እንጠይቃለን ! ================= ለፈጣን መረጃ የቻናሌ ቤተሰብ ይሁኑ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Hammasini ko'rsatish...