uz
Feedback
LCCS Secondary School

LCCS Secondary School

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish
9 660
Obunachilar
+1124 soatlar
+537 kunlar
+16830 kunlar
Postlar arxiv
photo content

photo content

photo content

ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች እስከ አርብ ጠዋት ሰኔ 26/2018 ዓ.ም ክሊራንስ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን !!!

ማሳሰቢያ: ለ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ክሊራንስ ያላጠናቀቃችሁ እስከ አርብ ሰኔ 26/2018 እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን።

photo content

photo content

photo content

ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች እስከ አርብ ጠዋት ሰኔ 26/2018 ዓ.ም ክሊራንስ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን !!!

photo content

ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Round 1) ቢሔራዊ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 22/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ አድዋ ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ጠዋት 1:30 በመፈተኛ ጣቢያ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ ያላያዘ ተማሪ ወደ መፈተኛ አዳራሽ እንዲገባ አይፈቀድለትም ፣ መገኘት ግዴታ ነው የስም ቁጥጥር ይደረጋል በጣም አስፈላጊ ኦረንቴሽ ነዉ በይዘቱም የተለየ። ት/ቤቱ

ማስታወሻ (በድጋሜ ) ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ ፣ ልምምድ ይመለከታል ነገ ሐሙስ ሰኔ 18 1.የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ጠዋት 2:00 ሰዓት 2. የማህበራዊ ሳይንስ ከሰዓት 7:00 በመፈተኛ ጣቢያ አድዋ ልምምድ ስለሚኖራችሁ አድምሽን ካርድ እና መታወቂያ ብቻ በመያዝ ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደምብላችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። NB: ማክሰኞ ሰኔ 23 አስከ ሐሙስ ሰኔ 25/2018 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በመጀመሪያው ዙር (Round 1) ማትሪክ ይፈተናሉ ሰኞ ሐምሌ 6 እስከ ረቡዕ ሐምሌ 8/2018 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በአራተኛው ዙር (Round 4)ማትሪክን ይፈተናሉ

የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገ
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

photo content
+1

photo content
+1

አስቸኳይ መልክት ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ(የተፈጥሮ እና ሶሻል) ነገ ረብዕ ሰኔ 17/2018 በ7:00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ አድዋ በጣቢያ ሐላፊዎችን እና አስተባባሪ አማካኝነት አጠቃላይ ኦረንቴሽን ሰለሚሰጥ እንድትገኙ በጥብቅ እናስታውቃለን ። የተሟላ ዬኒፎርም ይለበስ መታወቂያ አንዳይረሳ ሰዓት  ይከበረ NB፦ የሐሙስ ፕሮግራም እንደተጠበቀ ነው

photo content

የ12ኛ ክፈል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ረብዕ ሰኔ 17 እና ሐሙስ 18 የነበረው የሀገር አቀፍ ፈተና online ልምምድ ወደ ነገ ማክሰኞ ሰኔ 16 ስለተቀየረ 12B, C,D ጠዋት 3:00-5:00 12E,F,G 5:00 ጀምሮ ስለዚህ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት በት/ቤታችሁ በመገኘት ልምምድ እንድታደርጊ በጥብቅ እናሳስባለን ። ዩኒፎርም ይለበስ፣ የስም ቁጥጥር ይደረጋል ት/ቤቱ

photo content
+4

የልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ online ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 15/2018 ልምምድ አደረጉ።