uz
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Kanalga Telegram’da o‘tish

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Ko'proq ko'rsatish
1 101
Obunachilar
+124 soatlar
+187 kunlar
+4730 kunlar
Postlar arxiv
+1
“የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።” — ሮሜ 6፥23 ዲጂታል ወንጌል ሥርጭት Digital Evangelism ሐምሌ 25 2016 ዓ.ም. ይህ በየወሩ መጨረሻ የምናደርገው የዲጂታል ወንጌል ሥርጭት ሰዓታችን ነው። ከዚህ በታች ተያይዘው የተቀመጡትን ምስሎች በምትጠቀሟቸው ማህበራዊ ድረገጾቻችሁ ፕሮፋይል፣ ፖስት እና ስቶሪ በማጋራት እንዲሁም የአንድ ለአንድ ምስክርነት በየማህበራዊ ድረገጾች በማድረግ የዲጂታል ወንጌል ሥርጭቱን ከአሁን ጀምሮ ተቀላቀሉ። ስለ ተሳትፏችሁ ጌታ ይባርካችሁ። #digital #evangelism #digitalevangelism #hamle

+1
Profile.png1.17 MB

#ቅዳሜ_25_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 11 ይህን ስል ስለ ጉድለት አልልም፤ የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና። 12 መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ። —ፊልጵስዮስ 4:11-12 11 ይህን ስል ስለ ጉድለት አልልም፤ የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና። 12 መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ። 11 I am not saying this because I am in need, for I have learned to be content in any circumstance. —Phil 4:11-12

“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ...” — 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23 የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶች፣ ነገ ቅዳሜ (ነሐሴ 25፣ 2016 ዓ.ም) ከሰዓት በኋላ የወንጌል ስርጭት ፕሮግራም ስለሚኖር አብረን የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነት እንድንመሰክር በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን። ⏰ ከሰዓት በኋላ 8:00 LT (2:00 PM) 📍 በመካኒሳ መካነ ማ/ምዕመናን ግቢ ውስጥ

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሐሴ 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.co
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ነሐሴ 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

About Sundays youth service #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ # Glory be to The almighty God August 25 2024 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - ht
+6
About Sundays youth service #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ # Glory be to The almighty God August 25 2024 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#አርብ_24_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 4 አንተ የመረጥኸው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልኸው ምስጉን ነው፤ ከቤትህ በረከት እንጠግባለን። —ዳዊት 65፣4 4 How blessed is the one whom you choose, and allow to live in your palace courts. May we be satisfied with the good things of your house - your holy palace. —Psalm 65:4

💥💥✨Countdown starts ✨✨💥
💥💥✨Countdown starts ✨✨💥

#ረቡዕ_22_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 5 ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፥ ከንፈሮቼም ስምህን በደስታ ያመሰግናሉ። —ዳዊት 63፣5 5 My soul shall be satisfied as with marrow and fatness; and my mouth shall praise the with joyful lips: —Psalm 63:5

Relationship panal discussion.m4a168.52 MB

💥💥✨Countdown starts ✨✨💥
💥💥✨Countdown starts ✨✨💥

#ማክሰኞ_21_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእርሱ ጋር ኅብረት አለን ብንል በጨለማም ብንመላለስ እንዋሻለን እውነትንም አናደርግም፤” — 1ኛ ዮሐንስ 1፥6 “If we say that we have fellowship with him and walk in the darkness, we lie, and do not tell the truth.” — 1Jn 1፥6

👀👀
👀👀

#ሰኞ_20_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?” — 2ኛ ቆሮ 6፥14 “Do not be unequally yoked with unbelievers, for what fellowship have righteousness and iniquity? Or what fellowship has light with darkness?” — 2Cor 6፥14

Repost from EECMYMC-YM
❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሃሴ 19 2016 Join us👇 Y
❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ነሃሴ 19 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

በጸሎት መትጋት፡- 1. ሰው አካሄዱን አስተካክሎ ከእግዚአብሔር ጋር ለመስማማትና ለመጓዝ ሲወስን በእግዚአብሔር ፊት ነፍሱን አፍስሶ ይጸልያል። ምህረቱንና ጸጋውንም ይቀበላል። 2. በጸሎት የተጋ ሰው ኃጢአትን ብቻ ሳይሆን የዓለምን ተቃውሞና ስደት ተቋቁሞ ድል ይነሳል። 3. በጸሎት የተጋ ሰው የዲያብሎስን መንግስት ያፈርሳል። አንዱ የእግዚአብሔር እቃ ጦር ጸሎት ነውና። 4. በጸሎት ብዛት ወንጌል ይሮጣል። ቃሉን የመናገር ድፍረት፣ እንዲሁም ቃሉን ሰምተው የሚድኑ ነፍሳትን ያፈራል። 5. የሚጸልይ ሰው ጥበብ ቢጎድለው እንኳን በልግስና ከሚሰጠው ከእግዚአብሔር ይቀበላል። 6. በጸሎትና በምልጃ ምድር ትፈወሳለች። የእግዚአብሔር ቁጣ ይበርዳል። 7. ከሁሉ በላይ ጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር በፍቅር የምንተሳሰርበትና አብረን የምንቆይበት ጊዜና ዕድል ነው። በጸሎት የተጉ ክርስቲያኖችን እግዚአብሔር ይፈልጋል። 🧎‍♀‍➡️🧎🏾‍➡️🧎‍♂‍➡️🙏🙌🔥 🕯️ 🕎

❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሃሴ 19 2016 Join us👇 Y
❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ነሃሴ 19 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_18_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከጸለዩም በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፥ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ የእግዚአብሔርንም ቃል በግልጥ ተናገሩ።” — ሐዋርያት 4፥31 “When they had prayed, the place was shaken where they were gathered together. They were all filled with the Holy Spirit, and they spoke the word of God with boldness.” — Acts 4፥31

#አርብ_17_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ጸሎትዋንም በእግዚአብሔር ፊት ባበዛች ጊዜ ዔሊ አፏን ይመለከት ነበር።” — 1ኛ ሳሙኤል 1፥12 “It happened, as she continued praying before the Lord, that Eli saw her mouth.” — 1Sam 1፥12

Geolokatsiya