EECMYMC-YM
Kanalga Telegram’da o‘tish
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Ko'proq ko'rsatish1 107
Obunachilar
+324 soatlar
+27 kunlar
+3230 kunlar
Postlar arxiv
1 106
#ሐሙስ_25_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።”
— ገላትያ 5፥16
“I say then: Walk in the Spirit, and you shall not fulfill the lust of the flesh.”
— Gal 5:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ረቡዕ_24_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በሰዎች ሁሉ ላይ ከደረሰው የተለየ ፈተና አልደረሰባችሁም፤ እግዚአብሔር ታማኝ ነው፤ ስለዚህ ከምትችሉት በላይ እንድትፈተኑ አይተዋችሁም፤ ነገር ግን በምትፈተኑበት ጊዜ ፈተናውን መታገሥ እንድትችሉ፣ መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥13 (አዲሱ መ.ት)
“No temptation has overtaken you except such as is common to man; but God is faithful, who will not allow you to be tempted beyond what you are able, but with the temptation will also make the way of escape, that you may be able to bear it.”
— 1Cor 10:13 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ማክሰኞ_23_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ምክንያቱም የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንደሚያስገኝ ታውቃላችሁ።”
— ያዕቆብ 1፥3 (አዲሱ መ.ት)
“knowing that the testing of your faith produces patience.”
— Jam 1:3 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ሰኞ_22_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ማቴዎስ 6 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ ስለዚህ፣ ‘ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤
³² አሕዛብ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለማግኘት ይጨነቃሉና፤ የሰማዩ አባታችሁም እነዚህ ሁሉ ለእናንተ እንደሚያ ስፈልጓችሁ ያውቃል።
Mat 6 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ Therefore do not worry, saying, 'What shall we eat?' or 'What shall we drink?' or 'What shall we wear?'
³² For after all these things the Gentiles seek. For your heavenly Father knows that you need all these things.
@EECMYMC_YM
1 106
#እሁድ_21_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዝማሬን ባቀርብሁልህ ጊዜ ከንፈሮቼ ደስ ይላቸዋል፥ አንተ ያዳንሃትም ነፍሴ።”
— መዝሙር 71፥23
“My lips shall greatly rejoice when I sing to You, And my soul, which You have redeemed.”
— Ps 71:23 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ቅዳሜ_20_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ፤ ከእንግዲህ እኔ አልኖርም፤ ነገር ግን ክርስቶስ በውስጤ ይኖራል። አሁንም በሥጋ የምኖረው ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን አሳልፎ በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለኝ እምነት ነው።”
— ገላትያ 2፥20 (አዲሱ መ.ት)
“I have been crucified with Christ; it is no longer I who live, but Christ lives in me; and the life which I now live in the flesh I live by faith in the Son of God, who loved me and gave Himself for me.”
— Gal 2:20 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#አርብ_19_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።”
— ዮሐንስ 3፥17
“For God did not send His Son into the world to condemn the world, but that the world through Him might be saved.”
— John 3:17 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 106
#ሐሙስ_18_06_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና፤ እግዚአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና።”
— ዮሐንስ 3፥34
“For He whom God has sent speaks the words of God, for God does not give the Spirit by measure.”
— John 3:34 (NKJV)
@EECMYMC_YM
