uz
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Kanalga Telegram’da o‘tish

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Ko'proq ko'rsatish
1 099
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-37 kunlar
+3330 kunlar
Postlar arxiv
#ሐሙስ_25_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር ለሚታገሡት ቸር ነው። ምሕረቱም በሥራው ሁሉ ላይ ነው።” — መዝሙር 145፥9 “The Lord is good to all, And His tender mercies are over all His works.” — Ps 145:9 (NKJV)

#ረቡዕ_24_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።” — ማቴዎስ 5፥7 “Blessed are the merciful, For they shall obtain mercy.” — Mat 5:7 (NKJV)

Glory be to The almighty God May 29/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://
+5
Glory be to The almighty God May 29/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ማክሰኞ_23_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አትበቀልም፥ በሕዝብህም ልጆች ቂም አትያዝ፥ ነገር ግን ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” — ዘሌዋውያን 19፥18 “You shall not take vengeance, nor bear any grudge against the children of your people, but you shall love your neighbor as yourself: I am the Lord.” — Lev 19:18 (NKJV)

#ሰኞ_22_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።” — ሉቃስ 12፥34 “For where your treasure is, there your heart will be also.” — Luk 12:34 (NKJV)

#እሁድ_21_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።” — ገላትያ 2፥20 “I have been crucified with Christ; it is no longer I who live, but Christ lives in me; and the life which I now live in the flesh I live by faith in the Son of God, who loved me and gave Himself for me.” — Gal 2:20 (NKJV)

#ቅዳሜ_20_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ ወደ አምላክህ ተመለስ፤ ምሕረትንና ፍርድን ጠብቅ፥ ዘወትርም በአምላክህ ታመን።” — ሆሴዕ 12፥7 “"A cunning Canaanite! Deceitful scales are in his hand; He loves to oppress.” — Hos 12:7 (NKJV)

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ እንዳያመልጣችሁ የፊታችን እሁድ ⏰ 10፡30 🗓 ግንቦት 21 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https:
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ እንዳያመልጣችሁ የፊታችን እሁድ ⏰ 10፡30 🗓 ግንቦት 21 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_19_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም መዝሙር 40 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ አቤቱ፥ አንተ ምሕረትህን ከእኔ አታርቅ፤ ቸርነትህና እውነትህ ዘወትር ይጠብቁኝ። ¹² ቍጥር የሌላት ክፋት አግኝታኛለችና፤ ኃጢአቶቼ ያዙኝ፥ ማየትም ተስኖኛል፤ ከራሴ ጠጕር ይልቅ በዙ፥ ልቤም ተወኝ። ¹³ አቤቱ፥ ታድነኝ ዘንድ ፍቀድ፤ አቤቱ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን። Ps 40 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ Do not withhold Your tender mercies from me, O Lord; Let Your lovingkindness and Your truth continually preserve me. ¹² For innumerable evils have surrounded me; My iniquities have overtaken me, so that I am not able to look up; They are more than the hairs of my head; Therefore my heart fails me. ¹³ Be pleased, O Lord, to deliver me; O Lord, make haste to help me!

“ቤትን የሚያዘጋጀው ከቤቱ ይልቅ የሚበልጥ ክብር እንዳለው መጠን፥ እንዲሁ እርሱ _____ ይልቅ የሚበልጥ ክብር የተገባው ሆኖ ተቆጥሮአልና።”
Anonymous voting

#ሐሙስ_18_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንደ ዛሬው ቀን በሥርዓቱ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ልባችሁ ፍጹም ይሁን።” — 1ኛ ነገሥት 8፥61 “Let your heart therefore be loyal to the Lord our God, to walk in His statutes and keep His commandments, as at this day."” — 1Kin 8:61 (NKJV)

#ረቡዕ_17_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።” — መዝሙር 34፥15 “The eyes of the Lord are on the righteous, And His ears are open to their cry.” — Ps 34:15 (NKJV)

#Sunday_Service #group discussions Glory be to The almighty God May 22/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - h
+8
#Sunday_Service #group discussions Glory be to The almighty God May 22/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ማክሰኞ_16_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ገርነታችሁ ለሰው ሁሉ ይታወቅ።” — ፊልጵስዩስ 4፥5 “Let your gentleness be known to all men. The Lord is at hand.” — Phil 4:5 (NKJV)

#ሰኞ_15_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።” — ኢሳይያስ 55፥7 “Let the wicked forsake his way, And the unrighteous man his thoughts; Let him return to the Lord, And He will have mercy on him; And to our God, For He will abundantly pardon.” — Isa 55:7 (NKJV)

#እሁድ_14_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። ⁴ ወደምሄድበትም ታውቃላችሁ፥ መንገዱንም ታውቃላችሁ። John 14 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ And if I go and prepare a place for you, I will come again and receive you to Myself; that where I am, there you may be also. ⁴ And where I go you know, and the way you know."

#ቅዳሜ_13_09_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሁልጊዜ እግዚአብሔርን በፊቴ አየዋለሁ፤ በቀኜ ነውና አልታወክም።” — መዝሙር 16፥8 “I have set the Lord always before me; Because He is at my right hand I shall not be moved.” — Ps 16:8 (NKJV)