EECMYMC-YM
Kanalga Telegram’da o‘tish
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Ko'proq ko'rsatish1 101
Obunachilar
+524 soatlar
-27 kunlar
+3630 kunlar
Postlar arxiv
1 101
#ቅዳሜ_15_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር ለሕዝቡ ኃይልን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰላም ይባርካል።”
— መዝሙር 29፥11
“The Lord will give strength to His people; The Lord will bless His people with peace.”
— Ps 29:11 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#አርብ_14_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።”
— ያዕቆብ 1፥12
“Blessed is the man who endures temptation; for when he has been approved, he will receive the crown of life which the Lord has promised to those who love Him.”
— Jam 1:12 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ሐሙስ_13_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መናፍስት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ፥ ስማችሁ ግን በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ።”
— ሉቃስ 10፥20
“Nevertheless do not rejoice in this, that the spirits are subject to you, but rather rejoice because your names are written in heaven."”
— Luk 10:20 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ረቡዕ_12_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፤ በቃልህም ታመንሁ።”
— መዝሙር 119፥81
“My soul faints for Your salvation, But I hope in Your word.”
— Ps 119:81 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
❌ላይክ ወይም ሼር ከማረጋችን በፊት ❌
"ሰውን ሁሉ ማስደሰት አትችልም ሰለዚህ አትሞክረው ከሁሉም በላይ በራስህ ነገር ላይ ትኩረት አድርግ” ይላል ከፌስቡክ
የወሰድነው ጥቅስ መጽሃፍ ቅዱሳችን ግን ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች - ምዕራፍ 2:4 ላይ “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን
አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ” ይላል ደግሞም በ ሮሜ 15:1 “እኛም ኃይለኞች የሆንን የደካሞችን ድካም እንድንሸከም
ራሳችንንም ደስ እንዳናሰኝ ይገባናል።” ይላል
እውነት ነው ሰውን ሁሉ ማስደሰት አይቻልም ግን እኛ የተለየን ወገን ነንና ባልጀሮቻችን የራሳቸው ጉዳይ ብለን አንተውም::
ምላሹ ጥሩም ሆነ መጥፎ ሁልጊዜ ለነሱ የሚጠቅመውን በማሰብ መልካምን ከማድረግ አንቦዝንም::
እኛ ሰፈር ባልንጀራ ያለምንም ምክንያት ይወደዳል!
እኛ ሰፈር ባልጀራን ለመጥቀም ይኖራል!
እኛ ሰፈር ሰዎችን የራሳቸው ጉዳይ ማለት ነውር ነው!
እኛ ሰፈር ለራስ አይኖርም!
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 101
#ማክሰኞ_11_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።”
— ዮሐንስ 10፥28
“And I give them eternal life, and they shall never perish; neither shall anyone snatch them out of My hand.”
— John 10:28 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
Spectacular view of earthen pillars in Ritten, Italy 🇮🇹
#Around_the_World
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 101
#ሰኞ_10_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር አብን በእርሱ እያመሰገናችሁ፥ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት።”
— ቆላስይስ 3፥17
“And whatever you do in word or deed, do all in the name of the Lord Jesus, giving thanks to God the Father through Him.”
— Col 3:17 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#እሁድ_09_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አንደበትህን ከክፉ ከልክል፥ ከንፈሮችህም ሽንገላን እንዳይናገሩ።”
— መዝሙር 34፥13
“Keep your tongue from evil, And your lips from speaking deceit.”
— Ps 34:13 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ቅዳሜ_08_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ፤ በሰማይም ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።”
— 1ኛ ሳሙኤል 2፥10
“The adversaries of the Lord shall be broken in pieces; From heaven He will thunder against them. The Lord will judge the ends of the earth. "He will give strength to His king, And exalt the horn of His anointed."”
— 1Sam 2:10 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#አርብ_07_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሚበድልም የበደለውን በብድራት ይቀበላል፥ ለሰው ፊትም አድልዎ የለም።”
— ቆላስይስ 3፥25
“But he who does wrong will be repaid for what he has done, and there is no partiality.”
— Col 3:25 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ሐሙስ_06_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኃጢአተኛውም ከሠራው ኃጢአት ቢመለስ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ነፍሱን ይጠብቃል።”
— ሕዝቅኤል 18፥27
“Again, when a wicked man turns away from the wickedness which he committed, and does what is lawful and right, he preserves himself alive.”
— Ezek 18:27 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ረቡዕ_05_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል።”
— ሕዝቅኤል 18፥20
“The soul who sins shall die. The son shall not bear the guilt of the father, nor the father bear the guilt of the son. The righteousness of the righteous shall be upon himself, and the wickedness of the wicked shall be upon himself.”
— Ezek 18:20 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ሰኞ_10_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር አብን በእርሱ እያመሰገናችሁ፥ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት።”
— ቆላስይስ 3፥17
“And whatever you do in word or deed, do all in the name of the Lord Jesus, giving thanks to God the Father through Him.”
— Col 3:17 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
#ሐሙስ_06_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“Again, when a wicked man turns away from the wickedness which he committed, and does what is lawful and right, he preserves himself alive.”
— Ezek 18:27 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 101
❌ላይክ ወይም ሼር ከማረጋችን በፊት ❌
“እውነቱን ለመናገር የሚወዱኝ በመውደድ ስለተጠመድኩ የሚጠሉኝ ለመጥላት ጊዜ የለኝም” ይላል የምታዩት ከ ፌስቡክ
ያገኘነው ምስል:: እንዲህ ያለውን ምስል ስናይ ላይክ ወይም ሼር ከማድረጋችን በፊት መልእክቱን ማጤን ተገቢ ነው::
ይሄን ምስል እኛም እንደሌሎች መጋራት አንችልም:: እኛ የምንመራበት ቅዱሱ መጸሃፍ በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 5:43-48 እንዲህ ይላልና
“ባልንጀራህን ውደድ ጠላትህንም ጥላ እንደ ተባለ ሰምታችኋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ፥ ስለሚያሳድዱአችሁም ጸልዩ፤ እርሱ
በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፥ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።የሚወዱአችሁን ብትወዱ ምን ዋጋ አላችሁ? ቀራጮችስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?ወንድሞቻችሁንም ብቻ እጅ ብትነሡ ምን ብልጫ ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ያንኑ ያደርጉ
የለምን? እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተ ፍጹማን ሁኑ።”
እኛ ግን የሚጠሉንን ልንወድ
የሚረግሙንን ልንመረቅ
ክፉ ለሚያደርጉብን መልካም ልናደርግ
ለሚያሳድዱን ልንፀልይ ተጠርተናል!!!!!!!!
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 101
#ማክሰኞ_04_12_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዕብራውያን 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
³ በነፍሳችሁ ዝላችሁ እንዳትደክሙ፥ ከኃጢአተኞች በደረሰበት እንዲህ ባለ መቃወም የጸናውን አስቡ።
⁴ ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም፤
Heb 12 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ Therefore we also, since we are surrounded by so great a cloud of witnesses, let us lay aside every weight, and the sin which so easily ensnares us, and let us run with endurance the race that is set before us,
² looking unto Jesus, the author and finisher of our faith, who for the joy that was set before Him endured the cross, despising the shame, and has sat down at the right hand of the throne of God.
³ For consider Him who endured such hostility from sinners against Himself, lest you become weary and discouraged in your souls.
⁴ You have not yet resisted to bloodshed, striving against sin.
@EECMYMC_YM
