EECMYMC-YM
Kanalga Telegram’da o‘tish
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Ko'proq ko'rsatish1 100
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-37 kunlar
+3230 kunlar
Postlar arxiv
1 100
#አርብ_30_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ደስ ያላት ልብ መልካም መድኃኒት ናት፤ ያዘነች ነፍስ ግን አጥንትን ታደርቃለች።”
— ምሳሌ 17፥22
“A merry heart does good, like medicine, But a broken spirit dries the bones.”
— Prov 17:22 (NKJV)
1 100
#ሐሙስ_29_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ባታንጐራጕርም፥ ነፍስህንም ለተራበ ብታፈስስ፥ የተጨነቀውንም ነፍስ ብታጠግብ፥ ብርሃንህ በጨለማ ይወጣል ጨለማህም እንደ ቀትር ይሆናል።”
— ኢሳይያስ 58፥10
“If you extend your soul to the hungry And satisfy the afflicted soul, Then your light shall dawn in the darkness, And your darkness shall be as the noonday.”
— Isa 58:10 (NKJV)
1 100
#ረቡዕ_28_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የድሀውን ጩኸት እንዳይሰማ ጆሮውን የሚደፍን ሰው፥ እርሱ ራሱ ይጮኻል አይሰማለትምም።”
— ምሳሌ 21፥13
“Whoever shuts his ears to the cry of the poor Will also cry himself and not be heard.”
— Prov 21:13 (NKJV)
1 100
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 100
#ማክሰኞ_27_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንዲሁ እየደከማችሁ ድውዮችን ልትረዱና እርሱ ራሱ፦ ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው እንዳለ የጌታን የኢየሱስን ቃል ልታስቡ ይገባችሁ ዘንድ በሁሉ አሳየኋችሁ።”
— ሐዋርያት 20፥35
“I have shown you in every way, by laboring like this, that you must support the weak. And remember the words of the Lord Jesus, that He said, 'It is more blessed to give than to receive.' "”
— Acts 20:35 (NKJV)
1 100
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 100
#Special_Youth_Day‼️
#Sunday_Service
#መጋቢት_፪፭
Glory be to The almighty God
April 3/2022
Part 2
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 100
#Special_Youth_Day‼️
#Sunday_Service
#መጋቢት_፪፭
Glory be to The almighty God
April 3/2022
Part 1
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 100
#ሰኞ_26_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።”
— ማቴዎስ 6፥2
“Therefore, when you do a charitable deed, do not sound a trumpet before you as the hypocrites do in the synagogues and in the streets, that they may have glory from men. Assuredly, I say to you, they have their reward.”
— Mat 6:2 (NKJV)
1 100
#Special_Youth_Day‼️
#መጋቢት_፪፭
Glory be to The almighty God
April 3/2022
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 100
#Special_Youth_Day‼️
#መጋቢት_፪፭
Glory be to The almighty God
April 3/2022
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 100
#እሁድ_25_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንጀራህንስ ለተራበ ትቈርስ ዘንድ፥ ስደተኞቹን ድሆች ወደ ቤትህ ታገባ ዘንድ፥ የተራቈተውንስ ብታይ ታለብሰው ዘንድ፥ ከሥጋ ዘምድህ እንዳትሸሽግ አይደለምን?”
— ኢሳይያስ 58፥7
“Is it not to share your bread with the hungry, And that you bring to your house the poor who are cast out; When you see the naked, that you cover him, And not hide yourself from your own flesh?”
— Isa 58:7 (NKJV)
1 100
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#በዓይነቱ_ልዩ_የሆነ_የወጣቶች_ ቀን
#ልዩ_የአምልኮ_ምሽት
በዓመት 1 የሆነችውን እቺ ቀን በልዩ ሁኔታ ለናሳልፋት ዝግጅታችን ጨርሰናል ስለሆነም ሁላቹሁም የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶች በዚህ ቀን ሁላችሁም አብራቹን እንድትሆኑ በትህትና እንጋብዛለን።
የፊታችን እሁድ
⏰ ጥዋት በዋናው ፕሮግራም 4:00 -6:00 እንዲሁም ከሰዓት በወጣቶች ፕሮግራም 10:00 - 1፡ዐዐ
🗓 መጋቢት 25
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 100
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#በዓይነቱ_ልዩ_የሆነ_የወጣቶች_ ቀን
#ልዩ_የአምልኮ_ምሽት
በዓመት 1 የሆነችውን እቺ ቀን በልዩ ሁኔታ ለናሳልፋት ዝግጅታችን ጨርሰናል ስለሆነም ሁላቹሁም የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና ምዕመናን በዚህ ቀን ሁላችሁም አብራቹን እንድትሆኑ በትህትና እንጋብዛለን።
የፊታችን እሁድ
⏰ ጥዋት በዋናው ፕሮግራም 4:00 -6:00 እንዲሁም ከሰዓት በወጣቶች ፕሮግራም 10:00 - 1፡ዐዐ
🗓 መጋቢት 25
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 100
#ቅዳሜ_24_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።”
— 2ኛ ቆሮ 9፥7
“So let each one give as he purposes in his heart, not grudgingly or of necessity; for God loves a cheerful giver.”
— 2Cor 9:7 (NKJV)
1 100
#አርብ_23_07_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።”
— ምሳሌ 19፥17
“He who has pity on the poor lends to the Lord, And He will pay back what he has given.”
— Prov 19:17 (NKJV)
1 100
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#በዓይነቱ_ልዩ_የሆነ_የወጣቶች_ ቀን
#ልዩ_የአምልኮ_ምሽት
በዓመት 1 የሆነችውን እቺ ቀን በልዩ ሁኔታ ለናሳልፋት ዝግጅታችን ጨርሰናል ስለሆነም ሁላቹሁም የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና ምዕመናን በዚህ ቀን ሁላችሁም አብራቹን እንድትሆኑ በትህትና እንጋብዛለን።
የፊታችን እሁድ
⏰ ጥዋት በዋናው ፕሮግራም 4:00 -6:00 እንዲሁም ከሰዓት በወጣቶች ፕሮግራም 10:00 - 1፡ዐዐ
🗓 መጋቢት 25
#MekanisaYouth
#sundayservice
