Amhara Media Corporation
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Ma'lumot yuklanmoqda...
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተለያዩ ምክክሮችን ለማድረግ አዘርባጃን ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት “የረጅም ጊዜ ወዳጅና አጋር ሀገር የሆነችው አዘርባጃን ገብተናል፤ ለተደረገልን ደማቅ አቀባበል የሀገሪቱን መንግሥት እናመሰግናለን” ብለዋል። በሚኖራቸው ቆይታም በሁለቱ ሀገራት መካከል በብዙ መስኮች የዘለቀውን ጠንካራ ግንኙነትና ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሻግሩ ምክክሮች እና …
ደብረ ብርሃን: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በሰሜን ሽዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ከጉብኝቱ ጎን ለጎን የተለያዩ ፋብሪካዎችንም መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የሰሜን ሽዋ አሥተዳደርም የኢትዮጵያ ታምርት አካል የሆነ የኢንቨስትመንት ፎረም እያካሄደ ነው። በኢንቨስትመንት ፎረሙ የተለያዩ ባለሃብቶች እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ናቸው። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ …