cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Amhara Media Corporation

አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
64 958
Obunachilar
+33724 soatlar
+4367 kunlar
+32030 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

https://www.ameco.et/58997/ በዶክተር አሕመዲን መሐመድ የተመራ የአማራ ክልል የልዑካን ቡድን በኬንያ የልምድ ልውውጥ እያካሄደ ነው።
Hammasini ko'rsatish...

👍 4
ይገምቱ ይሸለሙ! የአሚኮ ስፖርት የፌስቡክ ገጽ ቤተሰብ ይሁኑ👇 https://www.facebook.com/AMECOSport?mibextid=ZbWKwL በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ቶተንሃም እና ማንቸስተር  ሲቲ ይፋለማሉ። በዚህ ጨዋታ ማን ያሸንፋል?  ቶተንሃም ወይስ ማንቸስተር  ሲቲ? ጨዋታው በቶተንሃም ሆትስፐር ስታዲየም ምሽት 04:00 ይጀምራል። አሚኮ ስፖርትም የጨዋታውን ውጤት በትክክል ለሚገምቱ የሞባይል ካርድ ይሸልማል። ማሳሰቢያ:- በአሚኮ ቴሌግራም ገጽ ላይ ብቻ ቀድሞ ትክክለኛውን ውጤት የገመተ ይሸለማል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 16 15
https://www.ameco.et/58989/ “የመቶ ዓመታት መሻገሪያ፤ የአዲስ ውበት መደረቢያ”
Hammasini ko'rsatish...

👍 1
https://www.ameco.et/58986/ በግብርናው ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ለመፍታት ቁርጠኛ መኾኑን መንግሥት አስታወቀ።
Hammasini ko'rsatish...

https://www.ameco.et/58980/ የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና እንደሚሰጥ አስታወቀ።
Hammasini ko'rsatish...

https://www.ameco.et/58977/ የሰሜን ወሎ አሕጉረ ስብከት በሀብሩ ወረዳ ጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምኘ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አጀረገ።
Hammasini ko'rsatish...

👍 1
https://www.ameco.et/58974/ በሰሜን ሸዋ ዞን ያለው የባለሃብቶች ተሳትፎ የሚበረታታ መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ።
Hammasini ko'rsatish...

👍 2
https://www.ameco.et/58965/ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዘርባጃን ገቡ።
Hammasini ko'rsatish...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዘርባጃን ገቡ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተለያዩ ምክክሮችን ለማድረግ አዘርባጃን ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት “የረጅም ጊዜ ወዳጅና አጋር ሀገር የሆነችው አዘርባጃን ገብተናል፤ ለተደረገልን ደማቅ አቀባበል የሀገሪቱን መንግሥት እናመሰግናለን” ብለዋል። በሚኖራቸው ቆይታም በሁለቱ ሀገራት መካከል በብዙ መስኮች የዘለቀውን ጠንካራ ግንኙነትና ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሻግሩ ምክክሮች እና …

👍 4
#ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ግንቦት 4 እና 5/2016 ዓ.ም ብቻ ፦ 👉 216 ሚሊዮን 253 ሺህ 172 ብር ለ #ጽዱኢትዮጵያ ገቢ ተሰብስቧል። ምንጭ፦ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Hammasini ko'rsatish...
👍 5
https://www.ameco.et/58947/ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በሰሜን ሽዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳድር ተገኝተው ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ።
Hammasini ko'rsatish...
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በሰሜን ሽዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳድር ተገኝተው ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ።

ደብረ ብርሃን: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በሰሜን ሽዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ከጉብኝቱ ጎን ለጎን የተለያዩ ፋብሪካዎችንም መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የሰሜን ሽዋ አሥተዳደርም የኢትዮጵያ ታምርት አካል የሆነ የኢንቨስትመንት ፎረም እያካሄደ ነው። በኢንቨስትመንት ፎረሙ የተለያዩ ባለሃብቶች እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ናቸው። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ …

👍 2