Ajamba 2018 student and Family channel
Kanalga Telegram’da o‘tish
Ko'proq ko'rsatish
385
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kunlar
+2330 kunlar
Postlar arxiv
የክፍለ ከተማችን የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል።
https://aa6.ministry.et/#/resu
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
በአጃምባ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2018ዓ.ም የትምህርት መዝጊያ ፕሮግራም በደመቀ እና ባማረ መልኩ ተካሂድዋል። ሁሉም አካላት ላደረጋችሁት ተሳትፎ በት/ቤቱ ስም እናመሰግናለን።በተጨማሪም ወላጆች እና ሌሎች አካላት ተክለዋል።
ቀን:- 25/10/2018 ዓ.ም
ለትምህርት ቤታችን የተማሪ ወላጆች በሙሉ።
የ2018 ዓ.ም ተማሪዎች ካርድ የሚሰጠው ዕሁድ በ28/10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ላይ ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከተባለው ቀንና ሰዓት ውጭ ለሚመጣ ተማሪም ሆነ ወላጅ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
#ት/ቤቱ
የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከኢህ በታች ባለው ሊንክ ገብታችሁ Registration ቁጥራችሁንና የመጀመሪያ ስማችሁን በ እንግሊዝኛ በመፃፍ መመልከት ትችላላሁ።
https://aa.ministry.et/#/result
