Pdf All grade ethiopian or books
Kanalga Telegram’da o‘tish
Reading for great full 🗞 EDUCATIONAL NEWS &INFO 📚 FICTION BOOKS 🌠 📚 STUDENT TEXTBOOK 📚 TEACHER GUIDE 👥 JOIN GROUP 👉 @ABPDF44
Ko'proq ko'rsatish2 864
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-67 kunlar
-330 kunlar
Postlar arxiv
ይህ ዌብሳይት ለሁላችሁም በጣም ይጠቅማል ::
Textbook
Coc
Ministry
Entrance... አና ሌሎችንም የዛዘ ሳይት ነው ::
https://fetena.net/
ተመቻቹ 👍
@gread10pdf
+1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ።
ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።
በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል።
አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል።
ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።
@gread10pdf
ጀማሪ Content creator ከሆናችሁ ይህ website ይጠቅማችኋል።
lalal ai ይባላይ ያለ ምንም ተጨማሪ ማይክ ከጀርባ ያሉ ጫጫታዎች እና አላስፈላጊ ድምፆችን የሚያጠፋ ai ነው።
ዌብሳይቱ ዋናውን ድምፅም ሆነ የተወገደውን ድምፅ ለየብቻ አድርጎ ይሰጠናል።
ለመጠቀምም ከታች ያለውን ሊንግ በመንካት መጀመሪያ ላይ የምታገኙትን Select Files የሚለውን በመንካታ የቀዳችሁትን add ማድረግ። ሞክሩት!
ሊንክ: https://www.lalal.ai
@gread10pdf
የኖትኮይን መስራች የሆነው #ሳሻ እና #የብሉም ምክትል Ceo ቭላድሚር ይሄ አዲሱን Paws ኤርድሮፕ ከጀመሩ ታዋቂ ሰዎች መካከል ይገኙበታል 😮💨🔥
Paws በብሉም በኦፊሺያል የትዊተር ገፅም በተደጋጋሚ የተተዋወቀ ሲሆን በWeb 3 የትዊተር ገፅም አዲሱ ዶግስ ይሆናል ሲሉ Paws ን ለብዙዎች አስተዋውቀዋል
Paws ላይ ያስገረሙኝ ነገሮች
1. ከቴሌግራም ድጋፍ ያለው መሆኑ
2. ከቴሌግራም ካልተደገፈ ቴሌግራም አካውንታችን የተጠቀምንበትን ቀን ማወቅ አስቸጋሪ ነው
2. ኖትኮይን የሰጠንን ቶክን ማወቁ
3. ዶግስ የሰጠንን ቶክን ማወቁ
Link
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=HGcJSjQA
እነዚህ ማሳያዎች የ Paws መስራቾች የሚታወቁ እና #ከዶግስ #ከኖትኮይን እና #ብሉም በተጨማሪም #ከዱሮቭ ቴሌግራም ጋር ግንኙነት ያላቸው ሰዎች መሆናቸውን በቂ ማሳያ ነው
Powsog_bot
መጀመር ለምትፈልጉ ጊዜው ሳይሄድ በትጀምሩት አሪፍ ይመስለኛል 🫡
Link 👉
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=HGcJSjQA
#የዌብሳይት_ጥቆማ
📌https://www.wolframalpha.com/
ለተማሪዎች🎓
✅የትኘውንም የትምህርት አይነት ስትጠይቁት መልሱን #ከነአሰራሩ ይሰጣችኋል።👏
#ሞክሩት።❤️
🦋#Share🦋
@gread10pdf
#የዌብሳይት_ጥቆማ
📌https://www.wolframalpha.com/
ለተማሪዎች🎓
✅የትኘውንም የትምህርት አይነት ስትጠይቁት መልሱን #ከነአሰራሩ ይሰጣችኋል።👏
#ሞክሩት።❤️
🦋#Share🦋
@gread10pdf
ምደባ!
የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።
ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን
Website: https://placement.ethernet.edu.et
Telegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@gread10pdf
የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል።
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇
🔗lWEBSITE:
https://placement.ethernet.edu.et
⭐ TELEGRAM
https://t.me/moestudentbot
Via_atc
Share & join
@gread10pdf
@gread10pdf
ቱርከኛን በቀላሉ አቀላጥፈው ይናገሩ
🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ🎊🎊
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የቱርከኛ ቋንቋ ኮርስ በኢትዮቱርኪሽ እና በሀገረ ቱርክ ከሚገኝ ቋንቋ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር ተዘጋጀ።
📚 ኮርሱ በውስጡ ምን ምን አካቷል
✅የቱርክኛ መማሪያ መፅሀፍ
✅በአማርኛ የተዘጋጁ ቪዲዮዎች
✅ልዩ ልዩ አጫጭር መፅሀፍት
✅ሰርተፍኬት
⚡️እንዲሁም ሌሎች ጥቅመ ብዙ ትምርቶችን አካቷል
ይህን ኮርስ በትክክል የወሰደ የትኛውም ሰው ያለ ምንም ጥርጥር በቱርክኛ መግባባት ይችላል!!!💯😲
በግል ስልጠና ለሚፈልጉ ልዩ ቦታ አለን።
ኮርሱ ላይ ለመመዝገብ በቴሌግራም በእነዚህ አካውንቶች ያናግሩን
👤 https://t.me/ethioturkish_support
👤 https://t.me/EthioturkishSupporter
ቀድመው በመግዛት የቅናሹ ተቋዳሽ ይሁኑ🎁🎁🎁
Eid Al Adha
እንኳን ለዒድ አል-አድሃ (አረፋ) አደረሳችሁ ! ዕለቱ የሰላም እና የደስታ ይሁንላችሁ ዘንድ ምኞታችን ነው።
ዒድ ሙባረክ!
#Update
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ሰኔ 9/2016 ዓ.ም የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ስለሆነ፣ በዕለቱ ይሰጥ የነበረው ፈተና ሰኔ 11/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
@tikvahuniversity
Guys ብዙዎቻችሁ ስለTapswap ጠይቃችሁኛል።
አሰራሩ ከNotcoin ጋር ተመሳሳይ ነው።
ወደፊት ውጤቱ ምን እንደሚሆን በእርግጠኝነት መናገር ባልችልም እኔ የምመክራችሁ Tapswap ብቻ ሳይሆን ሌሎች ተመሳሳይ airdrops ከመጡ ብትሞክሩ አትጎዱም። ገንዘብ ስለማትከፍሉና ሌላ የተለያ ወጪ ስለማያስወጣችሁ ጊዜ ካላችሁ ሁሉንም ሞክሩ።
ለመጀመር ይህን ከታች ያሉትን ሊንኮች ተጠቀሙ።
Tapswap bot
https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_1240037218
⚫በReferral link ከተጠቀማችሁ 2500 ኮይን ይሰጣችሏል።
⚫እዚህ ጋ Premium ተጠቃሚ ምናምን የሚባል ነገር የለም ሁሉም እኩል ነው።
በNOTCoin ምክንያት ከገንዘቡ በተጨማሪ ያገኘናቸው ጥቅሞች
⚫ስለ cryptocurrency ምንነት ትንሽም ቢሆን እውቀት አገኘን።
+1
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ?
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል።
ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው።
ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል።
ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው።
ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል።
በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም።
ተማሪዎቹ የትምህርት ጊዜያቸው እያለፈ እንደሆነና አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፉ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበዋል።
70% ፈተናው በሰኔ ወር ይሰጣ መባሉ ደግሞ እንዳስጨነቃቸው ገልጸዋል።
- የነዚህ ልጆች ዕጣ ፋንታ ምንድነው ?
- ከዚህ በኃላ መቼ ተጠርተው ተምረው ለፈተና ይቀርባሉ ?
- ለምን ምቹ ሁኔታ ከሌለ ቀደም ብሎ ሌላ ግቢ አይመደቡም ነበር ?
- አሁን መፍትሄ ምንድነው ? የሚሉ ጥያቄዎችን ይዞ የዩኒቨርሲቲውን አመራሮች በተደጋጋሚ በድምጽ እና በፅሁፍ ለማናገር ጥረት ቢያደርግም #ቁርጥ ያለ ምላሽ ማግኘት አልቻለም።
በቀጣይም ጥረቱን ይቀጥላል።
@tikvahUniversity
Join
@gread10pdf
