uz
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Kanalga Telegram’da o‘tish

EEP Communication

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali EEP Communication analitikasi

EEP Communication (@eepcommuication) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 15 537 obunachidan iborat bo'lib, Texnologiyalar & Aralashmalar toifasida 8 326-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 176-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 15 537 obunachiga ega bo‘ldi.

04 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 26 ga, so‘nggi 24 soatda esa -7 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 26.64% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 15.41% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 4 139 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 2 395 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 9 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
EEP Communication

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 05 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Texnologiyalar & Aralashmalar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

15 537
Obunachilar
-724 soatlar
-77 kunlar
+2630 kunlar
Postlar arxiv
vlcsnap-2021-09-21-06h16m34s963.png6.12 KB

vlcsnap-2021-09-21-06h15m09s461.png5.99 KB

vlcsnap-2021-09-21-06h14m08s593.png6.05 KB

vlcsnap-2021-09-21-06h12m27s009.png5.99 KB

vlcsnap-2021-09-21-06h12m15s372.png6.01 KB

vlcsnap-2021-09-21-06h11m46s699.png5.94 KB

የተቋሙ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" ዘመቻን ተቀላቀሉ ………..//……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" በሚል ርዕሰ ጉዳይ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቀላቅለዋል፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች በሃገራዊ ዘመቻው ላይ በመሳተፋና በደብዳቤው ላይ ፊርማቸውን በማኖር የኢትዮጵያን የተደበቀ እውነታ ለአለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲታወቅ ለማድረግ ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡ በንቅናቄ ዘመቻው ላይ የተሳተፉት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቴክኒካል አማካሪ አቶ አንዳርጌ እሸቴ እንደተናገሩት የንቅናቄ ዘመቻው አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች እያደረሰ ያለውን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ያግዛል ብለዋል፡፡ "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" የንቅናቄ ዘመቻ ህብረተሰቡ የሃገሩን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳየት እድል እንደሚሰጥም ጠቁመዋል፡፡ እንደ አቶ አንዳርጌ ገለፃ ዘመቻው ኢትዮጵያ ተበዳይ ሆና ሳለ በተቃራኒው በሃገሪቱ ያለውን እውነታ በማዛባት ጫና ለማሳደር የሚፈልጉ የተለያዩ ኃይሎችን በመታገል የሃገሪቱን መፃኢ ዕድል ለመወሰን ፋይዳው የጎላ ነው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ በኢትዮጵያ ላይ ያለውን ተጨባጭ መረጃ ለነጩ ቤተ መንግስት ብቻ ሳይሆን መላው ዓለም እውነቱን እንዲገነዘብ ለማድረግ እንደሚረዳም የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች ተናግረዋል፡፡ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር ከመሯሯጥ ይልቅ የህወሓትን ሴራ በማጋለጥ ከህዝባችን ጎን ሊቆም እንደሚገባም ነው ሠራተኞቹ የጠቆሙት፡፡ የወገኑን ሞትና መፈናቀል የማይፈልግ ኢትዮጵያ የሆነ ሁሉ የንቅናቄ ዘመቻውን በመቀላቀል ኢትዮጵያን የመበተን ፍላጎት ያለው የህወሓት ቡድን በሃገሪቱ ላይ እየፈጸመ ያለውን ተግባር ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ማስረዳት እንደሚገባ የተቋሙ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች አሳስበዋል፡፡ መስከረም 3 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" ሃገራዊ ዘመቻ እስከ መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፌስቡክ↠ https://www.facebook.com/Ethioelectric ቴሌግራም↠ https://t.me/EEPCommuication ድረ - ገፃችንንም ይጎብኙ www.eep.com.et መስከረም 11 ቀን 2014

white post.docx0.20 KB

የተቋሙ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" ዘመቻን ተቀላቀሉ ………..//……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መ
+5
የተቋሙ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" ዘመቻን ተቀላቀሉ ………..//……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" በሚል ርዕሰ ጉዳይ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቀላቅለዋል፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች በሃገራዊ ዘመቻው ላይ በመሳተፋና በደብዳቤው ላይ ፊርማቸውን በማኖር የኢትዮጵያን የተደበቀ እውነታ ለአለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲታወቅ ለማድረግ ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡ በንቅናቄ ዘመቻው ላይ የተሳተፉት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቴክኒካል አማካሪ አቶ አንዳርጌ እሸቴ እንደተናገሩት የንቅናቄ ዘመቻው አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች እያደረሰ ያለውን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ያግዛል ብለዋል፡፡ "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" የንቅናቄ ዘመቻ ህብረተሰቡ የሃገሩን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳየት እድል እንደሚሰጥም ጠቁመዋል፡፡ እንደ አቶ አንዳርጌ ገለፃ ዘመቻው ኢትዮጵያ ተበዳይ ሆና ሳለ በተቃራኒው በሃገሪቱ ያለውን እውነታ በማዛባት ጫና ለማሳደር የሚፈልጉ የተለያዩ ኃይሎችን በመታገል የሃገሪቱን መፃኢ ዕድል ለመወሰን ፋይዳው የጎላ ነው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ በኢትዮጵያ ላይ ያለውን ተጨባጭ መረጃ ለነጩ ቤተ መንግስት ብቻ ሳይሆን መላው ዓለም እውነቱን እንዲገነዘብ ለማድረግ እንደሚረዳም የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች ተናግረዋል፡፡ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር ከመሯሯጥ ይልቅ የህወሓትን ሴራ በማጋለጥ ከህዝባችን ጎን ሊቆም እንደሚገባም ነው ሠራተኞቹ የጠቆሙት፡፡ የወገኑን ሞትና መፈናቀል የማይፈልግ ኢትዮጵያ የሆነ ሁሉ የንቅናቄ ዘመቻውን በመቀላ

የተቋሙ የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" ዘመቻን ተቀላቀሉ ………..//……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" በሚል ርዕሰ ጉዳይ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በይፋ ተቀላቅለዋል፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች በሃገራዊ ዘመቻው ላይ በመሳተፋና በደብዳቤው ላይ ፊርማቸውን በማኖር የኢትዮጵያን የተደበቀ እውነታ ለአለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲታወቅ ለማድረግ ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡ በንቅናቄ ዘመቻው ላይ የተሳተፉት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቴክኒካል አማካሪ አቶ አንዳርጌ እሸቴ እንደተናገሩት የንቅናቄ ዘመቻው አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች እያደረሰ ያለውን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ያግዛል ብለዋል፡፡ "የነጩ ፖስት ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት" የንቅናቄ ዘመቻ ህብረተሰቡ የሃገሩን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳየት እድል እንደሚሰጥም ጠቁመዋል፡፡ እንደ አቶ አንዳርጌ ገለፃ ዘመቻው ኢትዮጵያ ተበዳይ ሆና ሳለ በተቃራኒው በሃገሪቱ ያለውን እውነታ በማዛባት ጫና ለማሳደር የሚፈልጉ የተለያዩ ኃይሎችን በመታገል የሃገሪቱን መፃኢ ዕድል ለመወሰን ፋይዳው የጎላ ነው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ በኢትዮጵያ ላይ ያለውን ተጨባጭ መረጃ ለነጩ ቤተ መንግስት ብቻ ሳይሆን መላው ዓለም እውነቱን እንዲገነዘብ ለማድረግ እንደሚረዳም የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች ተናግረዋል፡፡ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር ከመሯሯጥ ይልቅ የህወሓትን ሴራ በማጋለጥ ከህዝባችን ጎን ሊቆም እንደሚገባም ነው ሠራተኞቹ የጠቆሙት፡፡ የወገኑን ሞትና መፈናቀል የማይፈልግ ኢትዮጵያ የሆነ ሁሉ የንቅናቄ ዘመቻውን በመቀላ

ጣቢያው ተጨማሪ 60 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት ያስቻለ ጥገና አድርጓል ……////…….. የጊቤ 2ኛ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ጣቢያ ካሉት አራት ዩኒቶች መካከል በአንደኛው ዩኒት ላይ ሙሉ ጥገና በማድረግ 105 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ እንዲያመነጭ መድረጉን የጣቢያ የኦፕሬሽን ክፍል አስታወቀ፡፡ በጣቢያው የኦፕሬሽን ክፍል ኃላፊ አቶ ሽመልስ አዱኛ እንደገለፁት የኃይል ማመንጫ ጣቢያው ዩኒቶች እንደመጫን አቅማቸው ውሀን ለመመጠን በሚያገለግለው የመርፌ ቅርፅ ያለው የፓወር ኖዝል መቆጣጠሪያ (needle valve) ላይ ብልሽት በማጋጠሙ ምክንያት አንዱ ዩኒት ሙሉ በሙሉ ኃይል ማመንጨት አቁሞ ነበር፡፡ ይሁንና ዩኒቱን በራስ አቅም በመጠገን 105 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ አመንጭቶ ወደ ሲስተም ማስገባት ተችሏል፡፡ ቀደም ሲል እስከ 45 ሜጋ ዋት ያመነጭ የነበረው ይኸው ዩኒት ባጋጠመው ችግር ምክንያት ማመንጨት አቁሞ የነበረ ሲሆን በተደረገለት ጥገና እና የማመንጨት አቅም የማሳደግ ሥራ ተጨማሪ 60 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ እንደያመነጭ መደረጉን ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ በዩኒት አንድ ላይ የተሰራውን ዓይነት ተመሳሳይ የጥገናና የማመንጨት አቅም የማሳደግ ሥራ በሦስተኛው ክፍል (ዩኒት 3) ላይ ለማከናወን ሰፊ ሥራ እየተሰራ መሆኑን አቶ ሺመልስ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን ወደ ተርባይን የሚገባውን ውሃ በሚቆጣጠሩ የዘይት ፍሰት መቆጣጠሪያ ሲሊንደሮች (MIV servomor piston cylinder) አጋጥሞ የነበረውን የዘይት መፍሰስ ችግር በመጠገን መቆጣጠሪያው (MIV) በጥሩ ሁኔታ እንዲሰራ መደረጉን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የመቆጣጠሪያ፣የሬክቲፋየር፣ የሰርቨር ክፍል፣ ስዊች ያርድ እና የተበላሹ የማቀዝቀዣ መሳሪያዎችን በመጠገን አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡ የጥገና ሥራውን ለማከናወን የመለዋወጫ እቃ ብቻ ከውጭ መግዛት መቻሉንና ሌሎች ሥራዎች ግን በጣቢያው ሠራተኞችና ከማዕከል በተውጣጡ ከፍተኛ ባለሞያዎች በጥምረት የተከናወነ መሆኑን አቶ ሺመልስ አብራርተዋል፡፡ ይህም የሠራተኛውን ተነሳሺነትና አቅም በማሳደግ ጥሩ ልምድ የተገኘበት ነበር ያሉት ኃላፊው ከተገኘው ልምድ በተጨማሪ ጥገናውን በውጭ ለማከናወን ሲባል ይወጣ የነበረን በሚሊዮን የሚገመት ብር ማስቀረት ተችሏል ብለዋል፡፡ የጊቤ ሁለት ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ገረመው ጣቢያው በጥገና ሥራው ወቅት ለሚጠይቀው ማንኛውም የዕቃ እና ተያያዥ አቅርቦቶች የተቋሙ ማኔጅመንት ለሰጠው ፈጣን ምላሽና አዎንታዊ ድጋፍ ምስጋናቸውን በማቅረብ ድጋፉ በቀጣይም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፌስቡክ↠ https://www.facebook.com/Ethioelectric ቴሌግራም↠ https://t.me/EEPCommuication ድረ - ገፃችንንም ይጎብኙ www.eep.com.et መስከረም 10 ቀን 2014

photo content
+8

photo content

የፈረንሳዩ አምባሳደር እና ልዑካቸው የቢሾፍቱ 3 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያን ጎበኙ ……/////……….. በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሚስተር ሬሚ ማሬሾ እና የልዑካን ቡድናቸው የቢሾፍቱ 3 ባለ 400/230/15 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያን ጎብኝተዋል፡፡ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾን፤ የፈረንሳይ ልማት ባንክ (AFD) ምክትል ዳይሬክተር እንዲሁም በአፍሪካ የኢትዮጵያ ተወካይን ያካተተው ልዑኩ ትናንት መስከረም 7 ቀን 2014 ዓ.ም ጣቢያውን ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝታቸው ዐቢይ ትኩረትም ከፈረንሳይ መንግስት በተገኘ ብድር የተገነባው የማከፋፈያ ጣቢያ ለህብረተሰቡና በአካባቢው ላሉ ኢንዱስትሪዎች የሚሰጠውን ፋይዳ ለማረጋገጥ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የትራንስሚሽንና አብስቴሽን ፕሮግራም ቢሮ II እና የትራ/ሰብ/ፕሮጀክት አስተዳደር I የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት ገ/እግዝአብሔር የማከፋፈያ ጣቢያው ለአካባቢው ማህበረሰብና እና በዙሪያው ለተገነቡ ኢንዱስትሪዎች እየሰጠ ያለውን ፋይዳ አስመልክተው ለልዑኩ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አምባሳደሩና የልዑካን ቡድናቸው በጉብኝቱ ወቅት በተሰጠው ማብራሪያ መደሰታቸውንና ማከፋፈያ ጣቢያው የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ አገልግሎትም አድንቀዋል፡፡ በቀጣይም የፈረንሳይ ልማት ባንክ (AFD) እንደዚህ ላሉ ፕሮጀክቶች ፈንድ በማመቻቸት ተቋሙን እና ሀገሪቱን ይረዳል ብለዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ ከማከፋፈያ ጣቢያው በቀጥታ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያገኙ የብረታብረት ማምረቻ ኢንዱስሪዎችንም ጎብኝቷል፡፡ 53 ነጥብ 7 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በሆነ ወጭ የተገነቡት የቢሾፍቱ ባለ 400/230/15፣ የዱከም እና ሞጆ ባለ 230/15 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎች 85 ፐርሰንት ወጭ የተሸፈነው ከፈረንሳይ መንግስት በተገኘ ብድር መሆኑ ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፌስቡክ↠ https://www.facebook.com/Ethioelectric ቴሌግራም↠ https://t.me/EEPCommuication ድረ - ገፃችንንም ይጎብኙ www.eep.com.et መስከረም 08 ቀን 2014

photo content
+9

photo content
+1

photo content
+1

የታላቁ ህዳሴ ግድብ የጀነሬተር አንቀሳቃሽ አካል( Rotor) የማስቀመጥ ሥራ ዛሬ በስኬት ተከናወነ .........////......... በቅርቡ ኃይል እንደሚያመነጭ ከሚጠበቁት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለት ዩኒቶች መካከል በዩኒት 10 ላይ የተርባይን ጀነሬተር ተሽከርካሪ አካል (Rotor) በቦታው ላይ የማስቀመጥ ሥራ ዛሬ በስኬት ተከናውኗል። ሮታሩና አብረው ያሉት አካላት 840 ቶን ክብደት ያላቸው ሲሆን ሮተሩ ብቻውን 780 ቶን ይመዝናል። ሮተሩ ከአንድ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ድረስ ያለው አጋማሽ ርዝመት ወይም ዳያሜትር 11 ነጥብ 7 ሜትር ነው። የሮተሩና የተርባይን አካላቶች በአግባቡ መገጠም የኃይል ማመንጨት የሙከራ ስራ ለመጀመር መቃረቡ አመላካች ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፌስቡክ↠ https://www.facebook.com/Ethioelectric ቴሌግራም↠ https://t.me/EEPCommuication ድረ - ገፃችንንም ይጎብኙ www.eep.com.et መስከረም 05 ቀን 2014

በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ ነው ............/////............ በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ
+2
በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ ነው ............/////............ በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚ ያግዙ የሲስተም ማሻሻያዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አቶ እያየሁ ሁንዴሳ ተናግረዋል፡፡ አቶ እያየሁ እንደገለፁት በጊቤ 3 ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገዥ ሲስተም መቆጣጠሪያ (Governor System Regulator) ተግባራዊ በማድረግ የሀገር አቀፍ ኃይል መቋረጥን መቀነስ ተችሏል፡፡ ከዚህ ቀደም በአንድ ቦታ ላይ የሚከሰት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር መቋረጥ ለሀገር አቀፍ የኃይል አቅርቦት መቋረጥ ምክንያት ይሆን ነበር ያሉት አቶ እያየሁ፣ የኦፕሬሽን ሲስተሙን በማዘመን ችግሩን መቅረፍ መቻሉን አስታውቀዋል፡፡ የሀገር አቀፍ ኃይል መቋረጥ በተደጋጋሚ እንዳይከሰት ለማድረግ ሰፊ የሲስተም ማሻሻያዎች እየተከናወኑ መሆኑን አቶ እያዩ ተናግረዋል፡፡ ስራ አስፈፃሚው እንደተናገሩት የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎችን አጠቃላይ የኃይል ቁጥጥር ዑደት ለማዘመን ይረዳ ዘንድ ኮሪያ ፓወር ኮርፖሬሽን ከተሰኘ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈፅሞ ወደ ሥራ ለማገባት እየተሰራ ነው፡፡ በተጨማሪም የሀገር አቀፍ ኤሌክትሪክ መቋረጥ በሚያጋጥምበት ወቅት ከሌሎች ጊዜያት በአጠረ ጊዜ ወደ ሥራ ለማስገባት ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡ በጊቤ አንድ እየተስተዋለ ያለውን የመጠባበቂያ ዲዝል ጀነሬተር ችግር ለመቅረፍም የተሻለ አቅም ያለው ጀነሬተር ማቅረብ ተችሏል፡፡ የበለስ እና የጊቤ አንድ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎችን የኦፕሬሽን ሲስተም ለማዘመንም በዘርፉ የካበተ ልምድ ካላቸው የውጭ ሀገራት ኩባንያዎች ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውን ሥራ አስፈፃሚው አስታውቀዋል፡፡

photo content
+5