የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ _ Commandos and Airborne Command ️
Kanalga Telegram’da o‘tish
5 576
Obunachilar
-40724 soatlar
-2 4147 kunlar
-2 42630 kunlar
Postlar arxiv
በየካቲት ወር 1970 ዓ.ም ለወገን ጦር በተሰጠው የማጥቃት ትዕዛዝ መሰረት በሁሉም አቅጣጫ ተንቀሳቅሶ ማጥቃት ጀመረ። ከድሬደዋ የተነሳው ጦር ከተመደበለት ሰዓት ቀድሞ በአራቢ በኩል ተፈሪ በርን በማለፍ ተጉጫሌ ገብቶ ጠላትን ከኋላ ለመቁረጥ ተዘጋጀ።
ከሐኪም ጋራ የተነሳው የወገን ጦር ፈዲስን ከጠላት አጽድቶ የኑረምን ወንዝ በመሻገር የደገሃቡርን ዋና የመኪና መንገድ ተቆጣጠረ። ከኮምቦልቻ የተነሳው የወገን ጦር ኤጀርሳን እና ፋኛ ቢራን በቁጥጥሩ ስር አድርጎ የጅጅጋን ከተማ ከሰሜን ወደ ደቡብ ለማጥቃት ፊቱን ወደ ጅጅጋ አዞረ። ጠላት መውጫ ቀዳዳ እንደሌለው ተገንዝቦ እጁን ለመስጠት ተዘጋጀ።
ይኸው እንደታወቀ የሶማሊያ መንግስት ለአሜሪካ እና ለሶቭየት ህብረት መንግስታት የድረሱልኝ ጩኸት አሰማ። ሁለቱ ኃያላን መንግስታት የኢትዮጵያ ሠራዊት ማሳደዱን እንዲያቆም፥ የሶማሊያ ሠራዊትም በ 24 ሰአት ውስጥ የኢትዮጵያን መሬት ለቅቆ ጠቅልሎ እንዲወጣ የሚል መመሪያ ሰጡ።
በሁለቱ መንግስታት ጣልቃ ገብነት የቀረበውን የተኩስ አቁም መመሪያ የሶማሊያው መሪ ዚያድ ባሬ በእልልታ ተቀብሎ ወዲያው ተግባራዊ አደረገው። የኢትዮጵያ መንግስትም ጦርነቱ በኢትዮጵያ ድል አድራጊነት እየተጠናቀቀ መሆኑን ቢረዳም በወቅቱ በአራቱም ማእዘን የነበረውን ውጥረት ለማርገብ ተኩስ አቁሙን ተቀበለ።
ለአገር አንድነት፥ ለኢትዮጵያ ህዝብ ነጻነትና ክብር ሲሉ በጀግንነት ሲታገሉ የወደቁትን ወንድሞቹን ደም ለመበቀል እድል በማጣቱ በእጅጉ ያዘነው የወገን ጦር ዘግቶ ይዞት የነበረውን የጅጅጋ ሐርጌሳን የመኪና መንገድ ክፍት በማድረግ ነጭ ጨርቅ እያውለበለበ ጠላቱን ወደ መጣበት እንዲሸኝ መመሪያ ተሰጠው።
ጠላትም የተኩስ አቁም ስምምነቱ በተደርገበት ቀን ሌሊቱን ጠቅልሎ ወደ ሐርጌሳ ሸመጠጠ። በካራማራ፥ ደገሃቡር፥ ቀብሪደሃር፥ አዋሬ፥ ዋርዴር፥ ጎዴ፥ ሙስታሂል፥ ገላዲን ... የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ከፍ ብሎ ተውለበለበ።
◈የጦር ሜዳ ውሎ፥ የናቅፋው አንበሳ ብ/ጄነራል ተስፋዬ ሀብተማርያም፥ ገጽ 210-15
#Ethiopianhisoryandtourism
#ethiopianhistoryandtourism
#enkssm
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
+4
Update
ይህ ጉዳይ በተደጋጋሚ እየተፈፀመ ነው እባካችሁ ተጠንቀቁ‼
በቴሌግራም ከምታውቁት ሰው የገንዘብ ጥያቄ ሲቀርብላችሁ ከመላካችሁ በፊት በቀጥታ መስመር ደውሉና አረጋግጡ::
ይህ የ አርቲስት አዳነች ወልደገብርኤል መልዕክት ነው‼️
👇
<<ሰላም ሰላም ወንድም እህቶቼ 🙏በጣም የረበሸኝን ነገር ለመግለፅ ነው የ ቴሌግራም አካዉንቴ ሀክ ተደርጎ በስሜ ገንዘብ ልመና እያደረጉ ስለሆነ እኔ አለመሆኔን እንድታዉቁልኝ ለመግለፅነዉ በኔ የደረሰዉ አይድረስባችሁ ተጠንቀቁ ከብዙ በጥቂቱ ይህን ተመልከቱት >> ብላለች።ከአጭበርባሪዎች ይጠንቀቁ ‼️
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
+2
ሻምበል ታደሰ እሸቴ ማን ነው? 🤔
ፅንፈኛው ፋኖ ያልነበረውን ያልተፈቀደለትን ማዕረግ በራሱ ጊዜ ኮሌኔል እያላ ድንፋታውን የሚያቅራራለት ነፍሰገዳይ ሻምበል ታደሰ እሸቴ ተፈላጊ ወንጀለኛና ነፍሰገዳይ እንደነበር ስንቶቻችን እናውቅ ይሁን🤔
ይዘገያል እንጂ ሁሉም ፍርዱን ያገኛል!
ሻምበሉ.. በአጭሩ እነ ዶክተር አምባቸውን በጥይት የጨፈጨፈውን ቡድን ከሚመሩት ውስጥ አንዱ ነበር። በዚህም የተነሳ በህግ ቁጥጥር ስር ሆኖ ድርጊቱ ግራ ቀኝ ታይቶለት ፣ ጥፋተኝነቱ ተረጋግጦ ከፍተኛ ፍርድ የተፈረደብት የህግ ታራሚ ነበር። በኋላ ላይ የፋኖ ትግል ሲጀምር የእነ ዘመነ ካሴ ቡድን ባህርዳር ማረሚያ ቤትን ሰብሮ ካስመለጣቸው የህግ ታራሚዎች ውስጥ ሻምበል ታደሰ እሸቴ አንዱ ነበር። ለነገሩ አሁን እራሱን ፋኖ እያለ የሚጠራው የፅንፈኝነት ጥግ ማሳያውና ማፈሪያ ስብስብ ሁሉ ነፍሰገዳይ ፣ ዘራፊ ፤ ሌባና በሀገር ክህደት ወንጀል ተፈላጊዎች መሆናቸውነስ ስንቶቻችን እናውቅ ይሁን? ለማንኛውም የአማራ ማህበረሰብ እናቶችና አባቶች እንዲሁም ወጣቱ ሰላም ፈላጊዎች በመሆናቸው እነዚህ ነቀርሰዎች አንድ በአንድ የውሻ ሞትን እየሞቱ ፍፃሜያቸውን እያገኙ ናቸው።
💌ሰላም ለአማራ ህዝብ ፤ ሰላም ለኢትዮጵያ ፤ ሰላም ለአፍሪካ ፤ ሰላም ለአለም 💌
የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በቀር ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ማህበረሰብ አባል መሆኗ አይቀርም!
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የዓድዋ በአል ላይ የተናገሩት
“ኢትዮጵያ በአራቱም አቅጣጫ ለሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት ዝግጁ ሆና በተጠንቀቅ ቆማለች” ብለዋል። ይሄ ንግግር ተራ ንግግር አይደለም። ልብ ላለው ሰው ትልቅ ምክር ነው። የኢትዮጵያን አቅም ከልጆቿ ውጪ ማንም ሊገምተው አይችልም የምንለው ለዚህ ነው።
ፊልድ ማርሻሉን ስመለከታቸው ኢትዮጵያ ትገዝፍብኛለች። ለሐገር ሉአላዊነት ወጣትነትን መገበር፥ ለዳር ድንበር ክብር ህይወትን መስጠት፥ ታሪካቸው ላይ ተፅፏል። ገድላቸው ኢትዮጵያን እንደሚሻገር ለማወቅ የ UN Department of Peacekeeping Operation ዳታዎችን መፈተሽ ብቻ በቂ ነው።
ከተራ ወታደር እስከ አየር ወለድ ኮማንዶ፥ ከአየር ወለድ እስከ ፊልድ ማርሻል ማእረግ፥ ለአስርት አመታት የዘለቀ የ Military science ልምድና እውቀት፥ በጦርነት የተፈተነ አብሪ ኮከብ፥ ከሶማሊያ እስከ ባድመ በደምና በላብ የተፃፈ ህያው ታሪክ! ከትንሽ መንደር ተነስቶ አለም ላይ አሉ ከሚባሉ ወታደራዊ ጠበብቶች አንዱ የመሆን ከፍታ። ጥልቅ የሐገር ፍቅር ስሜት። እነዚህ ሁሉ ተደምረው በፊልድ ማርሻሉ ውስጥ ይገኛሉ።
ይህንን የከበረ የፊልድ ማርሻሉን ታሪክ እንኳን ወዳጅ ጠላትም አያስተባብለውም። ሐገር በአቦ ሰጡኝ ሳይሆን እንዲህ ባሉ ሠዎች ስትመራ የትኛውንም እንቅፋት አልፋ ትሻገራለች። I’m truly fortunate to have witnessed his era!
ክብር ለሐገር መከላከያ ሠራዊታችን!
👉YouTube 👇 አሁኑኑ ቤተሰብ ይሁኑ የተቋማችንንና ሁለንተናዊ ትኩስ መረጃዎችን ይቋደሱ💌🇪🇹💌
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
https://aaaonline.info/cp7cat
ይህንን አፕሊኬሽን አውርዳችሁ አክቲቭ አድርጉ በየቀኑ በኮይን የሚከፍል ከቲክቶክ የተሻለ የሚከፍል በተላይ ለሴቶች በእጥፍ የሚከፍል አፕሊኬሽን ነው እርግጠኛ ሁኜ የሚነግራችሁ ቶሎ አውርዳችሁ ቤተሰብ ሁኑ።
https://aaaonline.info/cp7cat
ከዓድዋ ድል ምስጢሮች አንዱ የሆነው ሀገር መውደድ የተገለጠው በአንድ የጥሪ አዋጅ ነው
የዓድዋ ዘመቻ የክተት አዋጅ
#Ethiopia
#Peace
#BREAKING
#ጃል_ጉራቻ እጁን ሰጠ
https://youtu.be/ui-DnD4SHF8?si=1RXltKejuUJOAwv3
የስትራቴጂክ መሳሪያዎች ኮር ለአመራሮች ቅንጅታዊ የመመጣጠን ስልጠና እየሰጠ ነው።
የስትራቴጂክ መሳሪያዎች ኮር በስሩ ለሚገኙ የሮኬት ሚሳኤልና መድፈኛ ክፍለጦር አመራሮች ቅንጅታዊ የመመጣጠን ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
የስትራቴጂክ መሳሪያዎች ኮር የታጠቃቸው ዘመናዊ ትጥቆች በሁለቱም ክፍለ ጦሮች ውስጥ የተለያዩ እንደመሆናቸው ለአመራሩ የመሳሪያ ትውውቅ እና የልምድ ልውውጥ በማድረግ በጋራ ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ የኮሩ ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ኮሎኔል አባተ አሰፋ ገልፀዋል።
በሮኬት ሚሳኤልና መድፈኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም ለኮር ስታፍ ከመስመራዊ መኮንን እስከ ከፍተኛ መኮንን ድረስ ያሉ አመራሮች ስልጠናውን በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
ለሁሉም ክፍለ ጦርና ስታፍ አመራር የመሳሪያ ትውውቅና ስልጠና እየተሠጠ መሆኑንም ገልፀዋል።
የስትራቴጂክ መሳሪያዎች ኮር የአመራሮችን አቅም ለማሣደግ ሥልጠና ከመሥጠት ባለፈ የምድብተኞችን እና የሥታፍ ሙያተኞችን አቅም ለማሣደግ የአቅም ማጠናከሪያ ስልጠና እየሠጠ መምጣቱ ይታወሳል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም
👉YouTube 👇 አሁኑኑ ቤተሰብ ይሁኑ የተቋማችንንና ሁለንተናዊ ትኩስ መረጃዎችን ይቋደሱ💌🇪🇹💌
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
+3
ግዳጁ በምንም ሳይገደብ በላቀ ደረጃ መፈፀም የሚችል ሀይል ተገንብቷል - ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
ማንኛውንም ግዳጅ በየትኛውም ቦታ እና የአየር ፀባይ መፈፀም የሚችል የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር መገንባቱን የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለፁ፡፡
ስልጠናቸውን ያገባደዱ የልዩ ሀይል አባላት ስታር ዊንግ ደረጃ ለደረሱ የአየር ወለድ አሰልጣኞች ባለኮከብ ክንፍ ለብሰዋል።
በዚህ ወቅት ልዩና ወስብስብ ስልጠና ወስደው የተዘጋጁት የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላት የሀገሪቷ የመጨረሻ ሀይል በመሆናቸው ብዙ እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።
የትኛውንም ፈተና በማለፍ የሚሰጣቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለመፈፀም መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ከጠላት ጀርባ ግራና ቀኝ ከአየር በመውረድ ጠላትን በመደምሰስ ሌላኛውን የሠራዊት ክፍል ለድል ማብቃት፤ በሀገር ውስጥ ይሁን ከሀገር ውጭ ህዝብንና ሀገርን የሚያሸብር ማስተር ማይንድ መምታት ከዚህ ክፍል ግዳጆች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው ብለዋል።
ሌተናል ጄኔራል ሹማ ክፍሉም ይህንን አቅም በላቀ ደረጃ እንዲኖረው ተደርጎ ስለመገንባቱ ማብራራታቸውን ማለታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
#Ethiopia🇪🇹
👇Telegram
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
👉YouTube 👇
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
#WhatsApp
https://whatsapp.com/channel/0029VaWOSZgLY6dED9IVqO36
Facebook 👇
https://www.facebook.com/Comando.and.airborne.force
#Ethiopia🇪🇹
👇Telegram
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
👉YouTube 👇
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
#WhatsApp
https://whatsapp.com/channel/0029VaWOSZgLY6dED9IVqO36
Facebook 👇
https://www.facebook.com/Comando.and.airborne.force
የአየር ወለድ ትምህርት ቤት የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላትን በአየር ወለድነት አሰልጥኖ አስመረቀ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም
በኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ የየአየር ወለድ ትምህርት ቤት የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር ሠልጣኞችን በአየር ወለድነት አሰልጥኖ አስመርቋል።
የኮማዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ በመገኘት ለተመራቂ የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላት የአየር ወለድ ልዩ ምልክት የሆነውን የደረት ክንፍ አልብሰዋል።
የአየር ወለድ ስልጠና የወሰዱት የክፍሉ አባላት ቀደም ብለው እጅግ ፈታኝና ውስብስብ የሆነ የልዩ ሀይል ፀረ- ሽብር ስልጠናን መውሰዳቸውን አስታውሰው የክፍሉ አባላት የአየር ወለድ ስልጠናን በተጨማሪነት መሰልጠን አስፈላጊና ወሳኝ በመሆኑ ስልጠና መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡
የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላት በግልም ሆነ በቡድን የሚሰጣቸውን ውስብስብና ልዩ ግዳጅ ለመወጣ የሚያስችላቸው አቅም እንዲኖራቸው ተደርገው በላቀ ደረጃ መሰልጠናቸውን የገለፁት ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ተመራቂዎችም የሀገሪቷ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የዜጎቿን ህይወት የመቀየር ልማታዊ ጉዞ እንዳይደናቀፍ የተዘጋጁበትን ልዩ ግዳጅ በፍፁም ዲሲፕሊንና ፅናት ለመወጣት ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡
አዛዡ ዕዙና ተቋሙ የትምህርት ቤቱን አቅም ለመገንባት በርካታ ስራዎችን መስራታቸውን በማስታወስ የአየር ወለድ ትምህርት ቤት በዚሁ ደረጃ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በብቃት እየተወጣ የሚገኝ በመሆኑ ለተገኘው ውጤት ያለእረፍት ለተጉት አሰልጣኞች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የኮማንዶና አየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል አዛዥ ኮሎኔል ቦጃ አጋ በበኩላቸው የአየር ወለድ ትምህርት ቤት በማዕከሉ ስር ከሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ መሆኑን በመግለፅ ትምህርት ቤቱም ራሱን በማብቃት ተቋሙ በሀገር ላይ በየትኛውም ወቅት እና ቦታ የሚቃጣን ጥቃት ለመመከት ለልዩ ግዳጅ የሚፈልገውን የሰው ሀይል በላቀ ቴክኖሎጂ እያሰለጠነ እና እያበቃ የሚገኝ ሥለመሆኑ አስገንዝበዋል፡፡
የስልጠናውን ሪፖርት ያቀረቡት የአየር ወለድ ትምህርት ቤት አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ፀጋዬ ካሱ ትምህርት ቤቱ ተመራቂ የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላትን በልዩ ሁኔታ በጥራት በማሰልጠን የሚፈለገውን አቅም እንዲገነቡ ማደረጉን ገልፀው ለስልጠናው ስኬት የአሰልጣኙ ሀገራዊ ፍቅርና አንድነት የጎላ አስተዋፅኦ ነበረው ብለዋል፡፡
#Ethiopia🇪🇹
👇Telegram
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
👉YouTube 👇
https://www.youtube.com/@Ethio_Commandos
#WhatsApp
https://whatsapp.com/channel/0029VaWOSZgLY6dED9IVqO36
Facebook 👇
https://www.facebook.com/Comando.and.airborne.force
