@Official_Bilusha🔥
. . . . . . . . Any comment @bi_lal19 All the one🙌
Ko'proq ko'rsatish196
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Hammasini ko'rsatish...
Ethiotelecom - Afaan Oromoo
Baga nagaan gara Itiyoo telekoom dhuftan! Start jechuudhan galmaa'aa !
🎵 Track 1
🗣 #johnny_raga
For full version join & share @azg_voice
Repost from 🇪🇹 ኢትዮ Students
የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ይፋ አደረገ። ‼️
በዚህ መሰረት አንደኛ ዙር ተፈታኞችን በተመለከተ
የተፈጥሮ ሳይንስ በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለወንድ 363 እንዲሁም ለሴት 351
በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለወንድ እና ለሴት በተመሳሳይ 300
ለታዳጊ ክልሎችና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለመደበኛ ተፈታኞች ወንድ 351 እና ለሴት 339
ለግል ለውንድና ለሴት በተመሳሳይ 300
መስማት ለተሳናቸው ለሁለቱም ጾታዎች 300 በግል ለሚማሩ 300
ተፈጥሮ ሳይንስ የግል (ድጋሚ ተፈታኞች) ሁለቱም ጾታ 380
በግል ከፍተኛ ትምህርት መከታታል ለሚፈልጉ 300
ማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛ ተፈታኞች ወንድ 264 እና ለሴት 254 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለመከታተል 250
አይነ ስውራን መደበኛ ተፈታኞች ለሁለቱም ጾታ 200 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለመከታተል 200
ለታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለወንድ 254 እና ለሴት 250 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርት ለመከታተል ለሚፈልጉ 250
@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
Repost from 🇪🇹 ኢትዮ Students
#Point‼️
🔖የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ ዳታ ተጨናንቆ ነበር ። አሁን እየሰራ ነው በ result.neaea.gov.et ሊንክ 👍
🔖የዩኒቨርሲቲ ማለፊያ ነጥብ ወደፊት (በቅርብ ቀን ከቅሬታ ቡሃላ) ይነገራል ።
🔖ሌላው ደግሞ የከፍተኛ ትምህርት ገብተው ለመማር ማለትም ( ዲግሪ በግልም በዩኒቨርሲቲም) ለመማር 50% እና ከዛ በላይ መምጣት አለባችሁ።
ይህ ማለት ባጭሩ 1st Round
🔥 ናቹራል ከ 600 --- 300 እና ከዛ በላይ
🔥 Social ከ 500 --- 250 እና ከዛ በላይ
2ኛ ዙር ለተፈተኑ ደግሞ
🔥 ናቹራል ከ 700 --- 350 እና ከዛ በላይ
🔥 Social ከ 600 --- 300 እና ከዛ በላይ
🔖የዩኒቨርስቲ ምደባ እስከ የካቲት 30 ድረስ ይካሄዳል።
@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS
Rakoon tee Obballetti Tiyyaa 😏
jaalala akka filmii hindi
irratti Arkitu San feeta🤦♂
😁@bi_mood
😜 1