WU Freshman program
Kanalga Telegram’da o‘tish
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
Ko'proq ko'rsatish3 820
Obunachilar
-424 soatlar
-477 kunlar
-11030 kunlar
Postlar arxiv
3 820
2014 I semester NaturalScience registration up to today wednesday 4:00... Others out of this list will not be sit in the EXAM
3 820
2014 I semester Social Science registration up to today wednesday 3:40... Others out of this list will not be sit in the EXAM
3 820
ዛሬ ማክሰኞ በ05/11/2014ዓም በተሰጠው የእንግሊዘኛ ፈተና ተማሪዎች የፈተና ጥያቄዎችን በሞባይላቸው ፎቶ ግራፍ በማንሳት ወደ ሌሎች ተማሪዎች ጥያቄዎችን በመላክ መልስ ለመቀበል ሲሉ ሦስት ተማሪዎች ተይዘዋል፤ በዚህ መሰረት ከሃሙስ 07/11/2014ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ፈተና ላይ ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መምጣት የተከለከለ ነው፤ ነገር ግን ይህንን ትእዛዝ ጥሶ ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የመጣ ተማሪ በቀጥታ እርምጃ የሚወሰድበት መሆኑን እናሳውቃለ፡፡
በሌላም በኩል ሁለት ሞባይል ይዛችሁ ወደ ፈተና ክፍል የመትመጡ ተማሪዎች ከዚህ ድርጊታችሁ እንድተቆጠቡ በድጋሚ እያሳሰብኩ ይህንን በማታደርጉ ተማሪዎች ላያ ግን አስፈላጊዎን እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለ፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
3 820
ዛሬ ማክሰኞ በ05/11/2014ዓም በተሰጠው የእንግሊዘኛ ፈተና ተማሪዎች የፈተና ጥያቄዎችን በሞባይላቸው ፎቶ ግራፍ በማንሳት ወደ ሌሎች ተማሪዎች ጥያቄዎችን በመላክ መልስ ለመቀበል ሲሉ ሦስት ተማሪዎች ተይዘዋል፤ በዚህ መሰረት ከሃሙስ 07/11/2014ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ፈተና ላይ ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መምጣት የተከለከለ ነው፤ ነገር ግን ይህንን ትእዛዝ ጥሶ ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የመጣ ተማሪ በቀጥታ እርምጃ የሚወሰድበት መሆኑን እናሳውቃለ፡፡
በሌላም በኩል ሁለት ሞባይል ይዛችሁ ወደ ፈተና ክፍል የመትመጡ ተማሪዎች ከዚህ ድርጊታችሁ እንድተቆጠቡ በድጋሚ እያሳሰብኩ ይህንን በማታደርጉ ተማሪዎች ላያ ግን አስፈላጊዎን እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለ፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
3 820
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት ዋናው የሥራ ሃላፊነትና ተግባር የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብርን ጉዳይ በመረዳት፣ ለተማሪዎች የመረጃ ማዕከል ሆኖ የማገልገል እና የተማሪዎችን ፍላጎት ምላሽ የመስጠት ኃላፊነት ነው!!!
በዚህ መሰረት እስከአሁን ድረስ በዲን ጽ/ቤቱ ስትገለገሉ የነበራችሁ የአንደኛ ዓመት የማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በአገልግሎት አሰጣጣችን ዙሪያ የነበረንን ጠንካራና የአሰራር ክፍተቶች እንድትገልጹ በሕንጻ ቁጥር 6 በሚገኘው የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የማስታወቂያ ሰሌዳ በሚለጠፍበት አካባቢ በተዘጋጀው የሃሳብ መስጫ ሳጥን በወረቀት እንድታስገቡልን በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
The Office of the Dean of Freshman Program is responsible for understanding the issues of the Freshman Students, and serving as an information center for students, and responding to the needs of students. Accordingly, I respectfully request you; to submit your comments on paper in the comments box in Building No. 6 Near our office 103, 104 around the bulletin board to describe the strengths and gaps in our service delivery.
Dean, Freshman Program
3 820
ለሁሉም የሁለተኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ተፈታኝ
1. ወደ መፈተኛ ክፍል ስትመጡ የዩኒቨርስቲውን መታወቂያ ካርድ ይዛችሁ እንደወትመጡ። መታወቂያ ይዞ የማይመጣ ተማሪን ፈተና ላይ አናስቀምጥም።
2. አንዳንድ ተማሪዎች በሌላ ሰው እንደምታስፈትኑ ከተለያዩ ተማሪዎች መረጃ ደርሶናል ስለሆነም ለሰው ሲፈተንም ይሁን ሲያስፈትን የተገኘን ተማሪ ዩኒቨርስቲው ከትምህርት እስከማሰናበት የሚደርስ ቅጣት የሚቀጣ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማሳሰቢያ:- መሰል ወንጀሎችን እንድትጠቁሙንና መረጃውንም በሚስጥር እንደምንይዝ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ቢሮ
3 820
Dear 2013 entry students
If you have any problem in relation with registration (including misplacement of section) please contact registrar office/ Mr.Kifle.
የ2013 ገቢ ተማሪች የሴክሽን መቀያየርን ጨምሮ ምንም አይነት የሬጅስትራር ችግር ካለ ሬጅስትራር ቢሮ/አቶ ክፍሌን ያነጋገሩ። ሬጅስትራር ምዝገበሰውን ዛሬ ስለሚዘጋ ችግር ያለባችሁ ዛሬውኑ ጨርሱ።
3 820
Dear 2013 entry students
If you any problem including misplacement of section please contact registrar office/ Mr.Kifle.
የ2013 ገቢ ተማሪች የሴክሽን መቀያየርን ጨምሮ ምንም አይነት የሬጅስትራር ችግር ካለ ሬጅስትራር ቢሮ/አቶ ክፍሌን ያነጋገሩ። ሬጅስትራር ምዝገበሰውን ዛሬ ስለሚዘጋ ችግር ያለባችሁ ዛሬውኑ ጨርሱ።
3 820
01/11/2014ዓ.ም
ለ2013ዓ.ም የአንደኛ ዓመት የሁለተኛው ሴሚስተር ተማሪዎች በሙሉ
እንኳን በሠላም እና በጤና የሁለተኛውን ሴሚስተር የማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ አደረሳችሁ እያልኩ፤ ሣምንቱ ጥሩ ሠርታችሁ የልፋታችሁን ዋጋ የምታገኙበት እንዲሆን እመኛለሁ፡፡
ዳኛቸው ማሩ በጊዜው (ዶ/ር)
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
3 820
ለእስልምና እምነት ተከታይ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
እንኳን ለአረፋ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ፡፡
ዳኛቸው ማሩ በጊዜው (ዶ/ር)
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
