አዲስ አበባ ዙርያ ቤት እያፈረሱ ያሉበት ምክንያት ይህ ነው።
አንተን አጭደው ከጨረሱ በኋላ ነገ በአውሬው ገንዘብ በcrypto-currency የሚንቀሳቀስ የአዲሱ ዓለም ስርአት ኢኮኖሚን ለማምጣት ነው የሚሰሩት። "አንተ" ስል ኦሮሞ ሆነህ አጥባቂ የኦሮቶዶክስ እምነት ተከታዩንም ጨምሮ ነው። በአዲሱ የዓለም ስርአት ውስጥ ቦታ የለህም።
የአባ ገዳ ልጆች በሚገነቡት አዲስ ኢኮኖሚ ውስጥ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጅ እና የሰሜኑ ሰው ቦታ የላቸውም። ሰሜናውያኑ ኦርቶዶክስ ከእምነታቸው አልፋ ባህላቸው ማንነታቸው ስለሆነች አይታመኑም። ሙሉ በሙሉ መወገድ አለባቸው... በእቅዱ መሠረት። ትግሬ በእስካሁኑ 2 ሚሊዮን ተወግዷል። የቀረውንም በቀጣዩ መላው አፍሪካ ቀንድን በሚያካትተው ውጊያ ይጠናቀቃል። አማራውም እንደዛው። ከዛ የተረፈው ጥቂቱ ደሞ በረሃብ የተያዘው ስንዴ ተወርውሮለት በምላሹ ጴንጤን እንዲቀበል ይደረጋል።
ዋቃ ጉራቻን ወይም ጌታ የሱስን ካልተቀበልክ ወደ ቀጣዩ የእቅዳቸው ዘመን መሸጋገር የለም።
ወደ ተነሳንበት ርዕስ ስንመለስ... ሾርት ሚሞሪ ያልሆነ ሰው ታከለ ኡማ በ2007 አከባቢ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን አጥብቀው ሲቃወሙ ከነበሩት አንዱ መሆኑን ያስታውሳል። እንግዴህ ታኬ ከ180ዎቹ አንዱ ነው ማለት ነው። በጣም smart ከነበሩት የአብይ ጓደኞቹ አንዱ የሆነው የአብይ ጓደኛ፣ የአፈወርቅ ተክሌ ደም፣ እንዴት የሸገር ልጆችን ሿሿ እንደሰራ፣ ያራዳ ልጆችን እንዴት ቅርጥፍ አርጎ እንደበላቸው አይተናል። ዛሬ ከአብይ ተጣልቻለው ብሎ ላሽ ሲል አትመኑት። እሱም ለማም ዘወር ያሉት ከጀርባ ጨዋታውን እያስቀጠሉ ስለሆነ ነው። ጓደኛቸው ሞኙ ሽሜም ይኸው በድፍረት እቅዳቸውን በአደባባይ ይዘከዝከዋል። ምንም እንደማታመጣ ስለሚያቅኮ ነው። ወለጋ ባሌ አርሲ ላይ ሲጨፈጭፍህ ዝም ብለህ ስላየኸው ልክህን አውቋል። ፈሪ ውሽልሽል እንደሆንክ ገብቶታል። እናም ሳልጨርስህ በፊት እወቀው እያለህ ነው።
እመነኝ ዛሬ እነ አብይ የሚሰሩት ኢኮኖሚ፣ የዋጋ ግሽበቱ ሁሉ አውቀው የሚያረጉት ነው። inflation በጨመረ ቁጥር የሚጎዳው ደሃው ነው። ሀብታም ምኑም አይነካም። አዲስ አበባ ውስጥ ከሆነ የሀብት ደረጃ በላይ ካለፍክ ምንም አይነት የኢኮኖሚ ችግር አይኖርብህም። ዳቦ መቶ ብር ቢገባ አንተን ቅንጣት ታህል አይጎዳህም።
ስለዚህ smart ከሆንክ ንጥጥ ያለ ሀብታም ለመሆን ትሰራለህ።
ቲክቶክ ላይ ያሉ ወጣቶችም የተረዱት ይህንን ነው። እነ አብይም ገና ሲመጡ ለወጣቱ ያስተላለፉት ይህንኑ ነው። የተለያዩ influencers በመጠቀም በዛ የሀብት መንገድ እንዲገቡ ነግረዋቸዋል። ምጡቅ የሆኑት ወጣቶችም ተረድተውት በዛ የሀብት መንገድ ተንበሽብሸዋል። ዴቭ ሳክስ አራት አምስት ሳምሰንግ ይዞ ዱባይ ውስጥ ሰልፊ ሲነሳ አላየህም?... ያ ማለት ነው።
እነዚህ ወጣቶች የገቡበት የጥፋት መንገድ ነው። የአውሬውን ስርአት መቀበል ነው። ነገ ለሚፈጠረው ስርአት (ያው በነሱ እቅድ መሰረት ማለቴ ነው) አእምሮአቸው የመጠቁ እና በጣም smart የሆኑ ወጣቶች ይፈለጋሉ። እሺ ካሉ ወደዛ ስርአት ይገባሉ። smart ስል በትምርት ማለቴ አደለም። ማትሪክ 4 ከሚያመጣው በላይ 3.ምናምን አምጥቶ ያለፈው ማንም የማያቀው አእምሮው በጣም ብዙ ርቀት የሚያስብ ምጡቅ ልጅ ይኖራል። ነገሩ በትምርት አደለም። የመንቃት ጉዳይ ነው። በትክክል የነቃ ሰው ትምርት ተራ ነገር እንደሆነ ይገባዋል።
እና በጠቅላላው፣ ድሃ ከአዲስ አበባ ዙርያ የሚፈናቀለው...
ደሃ የሆነው ኦሮቶዶክስ ስለሆነ ነው። አውሬው በዚህም ዘመን እየሰራ ስለሆነ፣ እምነትህን አጥብቀህ የምትይዝ ከሆንክ ደሃ የደሃም ደሃ ያደርግልሃል።
ተምረህ፣ ሰርተህ የምታድግበትን መንገድ ሁሉ ጥርቅምቅም አርጎ ይዘጋብሃል። ትምርትም አይገለጥልህም። መጀመሪያ በተወሰነ ደረጃ የሱን አሰራር መቀበል አለብህ።
ከዚህ ባለፈ አማራ የሆነውም በምንም መልኩ ስለማይታመን (እምነቱን ቢለውጥ እንኳ የአውሬውን ስርአት በደምብ አይቀበልም፣ ሊከዳም ሁሉ ይችላል...) እሱንም በደምብ ያስወግዱታል። ትግሬ መሬቱን ባፈናቀለችው ኮንደሚኒየም በሰራችው አማራው ተከሶ የፖለቲካ አይዲዮሎጂአቸው መተግበሪያ ያደርጉታል። ይህንንም ለሚሰሩት የጥፋት ስራ ሀሉ የራሳቸውን ህዝብ የሚያሳምኑበት የፕሮፓጋንዳ መሠረት ይሆናቸዋል። እያንዳንዱ ኦሮሞ እንግዴህ ራሱን ችሎ ካላሰበ የነሱን ውሸት ተሞልቶ ሰሜኑ ላይ ለሚፈጸመው ጥፋት ዝም ብሎ ይመለከታል። አንዳንዱ ደግሞ በጠማማነት እያወቀ የነሱን ውሸት ይቀበላል፣ ያራግባልም ጭምር። እንዲህ አይነቱ ደግሞ ክፉ፣ እባብ አረመኔ ነው። ፈጣሪዬ መጨረሻውን እንዲያሳየኝ ነው የምጸልየው።
ብቻ ብዙ አወራሁ... ጉዳዩ በጣም ሰፊ እና ብዙ ርእሶችን የሚነካ ነው። ከዚህም በላይ ብዙ ያስወራል። ግን በዚሁ እንቋጨው ለዛሬ። ስለዚህ እንዲህ እንዲያ አልልም፣ ሁልህም በፈጣሪህ እጅ ውደቅ። ሌላ ምንም፣ ምንም መፍትሄ የለህም። በፈጣሪህ እጅ ከወደክ ዓለም ቢጥልህ እንኳ እሱ ይደግፍሃል።
©አዲስ ምልከታ
https://t.me/tofunjoinit