የደእዋ ሰለፍያ መገኛ
. አሰላሙ አለይኩም ምርጥ የሱና ወንድሞቼ እንዲሁም እህቶቼ በዚህ ቻናል ያወቅነውን በማሳወቅ ትንሽ ተጉዘናል እናም ቢድአን አውግዘን ለሱና ዘብ ቆመን ሰውን ወደ ተውሂድ ጠርተን ከሽርክ የምናስጠነቅቅበት ያወቅነውን ምናሳውቅበት ቻናል በአላህ ፍቃድ ከፍተናል ተቀላቀሉንን በአላህ ፍቃድ እንጎዛለን አስተያየት ወይም ጥያቄ ካሌት @comentselefeya_bot السلفية
Ko'proq ko'rsatish- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Ma'lumot yuklanmoqda...
በትኩረት እናዳምጠው
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/Amirposts/3709📮ጁምዓ ኹጥባ ላይ ዱዓ ሲደረግ እጅ ማንሳት እና ጩሆ አሚን ማለት አልተደነገገም!!! @abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/Amirposts/3515ረመዳን አልደረሰምን….? ጠለሃ ኢብን ኡበይዳህ (ረድየላሁ አንሁ) እንዳስተላለፉት ሁለት ሰዎች ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘንድ መጥተው በእኩል ወቅት እስልምናን ተቀበሉ፡፡ አንደኛው ከሌላኛው በላይ ጂሀድ ላይ ይሳተፍ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ጀሀድ ተሳትፎ ሰመኣት ሆነ፡፡ ሌላኛው ከዚህኛው አንድ አመት ያህል ቆይቶ ከዛም ሞተ፡፡ ጠለሀ እንዲህ አለ “በህልሜ የጀነት በር ላይ ሆኜ አየሁ፡፡ ከሁለቱም ጋር ነበርኩ፡፡ አንድ ሰው ከጀነት ውስጥ መጥቶ ዘግይቶ የሞተውን ቀድሞ እንዲገባ አደረገው፡፡ ከዛም ድጋሚ መጥቶ ሰመኣቱን እንዲገባ አደረገው፡፡ ከዛም ተመልሶ መጣና አንተ ተመለስ ጊዜህ አልደረሰም አለኝ፡፡” ጠለሀ (ከእንቅልፉ) ከነቃ በኋላ ለሰዎች ስለ ሁኔታው ተናገረ፡፡ ሁሉም ተገረሙ፡፡ ይህ ጉዳይ መልክተኛው ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ጋር ደረሰ፡፡ ለመልክተኛውም ጉዳዩ ሲነገራቸው እሳቸውም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ من أي ذلك تعجبون؟ قالوا: يا رسول اللهّ هذا كان أشد الرجلين اجتهاداً ثم استشهد ودخل هذا الآخر الجنة قبله فقال رسول الله (صلى الله عليه وسلم) : أليس قد مكث هذا بعده سنة؟ قالوا: بلى. قال: أدرك رمضان فصام وصلى كذا وكذا من سجدة في السنة؟ قالوا: بلى. قال رسول الله (صلى الله عليه وسلم): فما بينهما أبعد مما بين السماء والأرض “ምንድን ነው የሚገርማችሁ?” እነሱም አሉ “የ አላህ መልክተኛ ሆይ! ከሁለቱም ይህኛው በጣም ታግሏል (በጂሃድ) ሰመኣትም ሆነ፡፡ ነገር ግን ይህኛው ቀድሞት ጀነት ገባ፡፡” የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ከሱ በኋላ አንድ አመት ወደ ኋላ አልቀረምን?” አሉ…