uz
Feedback
ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

Kanalga Telegram’da o‘tish

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡

Ko'proq ko'rsatish
607
Obunachilar
-324 soatlar
-77 kunlar
-230 kunlar
Postlar arxiv
Repost from N/a
በብሩህ ተስፋ ቅድመ-አንደኛ፤ አንደኛ ና መካከለኛ ደረጃ ት/ ቤት በቀን 12/01/2017ዓ.ም ከተማሪ ወላጆች ጋር 1. በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ትንተና ዙሪያ 2. የእንግሊዝኛ ና ሒሳብ ትምህርት ውጤት የሚሰሩ ስራዎችን በተመለከተ 3. የተሰሩ የወተመህ ስራዎችን ሪፓርት 4. በተማሪዎች የስነ-ምግባር ዲሲፕሊን መመሪያ ዙሪያ የበሰለ ውይይት በማድረግና በመግባባት ውይይቱ ተጠናቋል ፡፡ Mana barumsaa Biruuh Tasfaa sadarkaa 1ffaan duraa ,Sadarkaa 1ffaa fi gidduu galeessaa Guyyaa12/1/2017 maatii barattoota waliin mariin qabxiilee armaan gadii irrattii taasifameera 1.Qacceessa qabxii barattoota qormaata biyyooleessa kutaa 6ffaa fi kutaa 8ffaa bara 2016 ilaalchisee 2.Dhimmaa fooyya'insa qabxii barattoota gosa barnoota Ingiliiffa fi herregaa irrattii maatii, barataan, manni barumsaa gahe ofii bahu akka qabu ilaalchisee 3.Hojiilee GMB m/b hojjatamaan ilaalchisee 4.Naamusa barattoota irrattii hojjachuu ilaalchisee marii qaamota dhimmi ilaaluu waliin gaggeefameera

መስታወቂያ:- ለሁሉም የመንግስትና የግል ቅድመ አንደኛ ት/ቤቶች በሞግዚትነት እያገለገሉ ለሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽ እና ለዚህ እድሜ ተመጣጣኝና ተስማሚ በሆነ በጨወታ የማስተማር ስነ ዘዴ ላይ የተመሰረተ የትምህርት ቤት ሁላጤ ( School transformation) ተግባራትን ለማከናወን ከደብረ ብርሃንና አሰላ የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጋር በጋራ በመስራት በሞግዚትነት እየሰሩ የሚገኙትን የትምህርት እድል በመስጠት ለደረጃው ብቁ የሆኑ መምህራንን በማሰልጠን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በቀጣይ አዲስ ሰልጣኞችን ለማስገባት ከኮሌጆቹ ጋር ስምምነት ላይ ስለተደረሰ በክ/ከተማችን ስር ከሚገኙ በግልና በመንግሰት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሞግዚትነት የስራ መደብ ላይ እየሰሩ የሚገኙና ለመማር ፍላጎት ያላቸውን በመስፈርቱ መሰረት የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እስከ 16/01/2017 ዓ.ም ድረስ የካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት መጥታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መስፈርት፡- በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቅድመ አንደኛ ተማሪዎች ሞግዚት ሆነው እየሰሩ ያሉ እና በቋሚነት የተቀጠሩ (በመንግስት ትምህርት ቤት ለሚሰሩ) ከ10ኛ ክፍል አጠናቀው የተቀጠሩ ውጤታቸው 2፡00 ነጥብ እና በላይ የሆነ(ለመንግስትም ለግልም) ከ12ኛ ክፍል አጠናቀው የተቀጠሩ በመንግስት ትምህርት ቤት ለሚሰሩ 150 እና በላይ እንዲሁም ለግል ትምህርት ቤት አመልካቾች 200 እና በላይ ያላቸው ማሳሰቢያ፡- # ትምህርቱ የሚሰጠው በበጋ የት/ት ፕሮግራም (በእረፍት ቀናት) መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ # ትምህርቱን የሚከታተለሉት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ እና በተመረጡ ት/ት ቤቶች ውስጥ ነው #ለመመዝገብ ስትመጡ የ10 ወይም የ12 ክፍል የሃገር አቀፍ ፈተና ውጤታችሁን ኦርጅናልና ኮፒ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል ።በተጨማሪም በቅመ አንደኛ ትምህርት ቤት በሞግዚትነት እያገለገላችሁ ስለመሆኑ ከምትሰሩበት ት/ቤት ህጋዊ ደብዳቤ አፅፋችሁ ምጣት ይጠበቅባችኋል። # ከተቀመጠው መስፈርት ውጭ ምዝገባ የማይካሄድ መሆኑን እናሳውቃለን

Repost from N/a
እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ! አዲሱ ዓመት የሰላም የጤናና የብልፅግና ይሁንላችሁ! የት/ቤቱ ጀነራል ካውንስል
እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ! አዲሱ ዓመት የሰላም የጤናና የብልፅግና ይሁንላችሁ! የት/ቤቱ ጀነራል ካውንስል

👉👉ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 👉👉 ጷጉሜ 01/2016ዓ.ም *የመሻገር ቀን!!* በየካ ክ/ከተማ አስ/ትም/ፅ/ቤት እና በሴቶችና ማ/ጉ/ፅ/ቤት አዘጋጅነት በተካሄ
👉👉ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 👉👉 ጷጉሜ 01/2016ዓ.ም *የመሻገር ቀን!!* በየካ ክ/ከተማ አስ/ትም/ፅ/ቤት እና በሴቶችና ማ/ጉ/ፅ/ቤት አዘጋጅነት በተካሄደ የተማሪዎች የስዕል ውድድር 3ኛ ደረጃ  ይዞ አጠናቋል።