cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

Reklama postlari
401
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Hammasini ko'rsatish...
Ibn Rediwan Muslim Apologist

⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨

Hammasini ko'rsatish...
Ibn Rediwan Muslim Apologist

⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨

Hammasini ko'rsatish...
Ibn Rediwan Muslim Apologist

⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨

Photo unavailableShow in Telegram
⭕️እውን እየሱስ ተሰቅሏልን?⭕️ ለዚህ ጥያቄ መነሻ የሚሆነው በቅርቡ በቱርክ አገር የተገኘው አሮጌው መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህም መፅሀፍ ቅዱስ ኢየሱስ ሳይሰቀል በሕይወት ወደ ሰማይ ያረገ መሆኑንና በምትኩ የሁዳ መሰቀሉን ያረጋግጣል። እንዲሁም ደግሞ በስተመጨረሻ ነብዩ ሙሀመድ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ይመጣሉ ብሎ ይመሰክራል። ታዲያ ይህ መፅሀፍ የት ነው የሚገኘው? ከተባለ እርስዎ የእንግሊዝኛ ቋንቋ አንባቢ ከሆኑ መፅሀፉ በእጅዎች ይገኛል። እንዴት ? " 1500 years old Bible confirms that Jesus was not crucified vatican in awe" ብለው google ላይ መፃፍ ብቻ ፦ ከዚያም የሚከተለውን የቁርአን አንቀፅ በጥሞና ይመርምሩ ፦ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا «እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም (ረገምናቸው)፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም፡፡ https://t.me/Ibnrediwancomparative_channell
Hammasini ko'rsatish...
01:15
Video unavailableShow in Telegram
0818dd4a85d6483e9a1643561cbf0cb1.mp49.21 MB
Hammasini ko'rsatish...
IBN REDIWAN COMPARATIVE☪️✝️

እነዚህ አስርቱ ቃላት በዘጸዓት እና በዘዳግም ላይ ተዘርዝረዋል፦ ዘጸአት 20፥1-17 ዘዳግም 5፥5-21 እግዚአብሔርም ይህን ቃል ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ 1. ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ፤ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፤ 2. በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ 3. የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። 4. የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ። 5. አባትህንና እናትህን አክብር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ እንዲረዝም። 6. አትግደል። 7. አታመንዝር። 8. አትስረቅ። 9. በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር። 10. የባልንጀራህን ቤት አትመኝ፤ 💐💐💐📌📌📌📚📚📚🖌 ይህንን በዝርዝር አምላካችን አላህ በቁርአን እንዲህ ሲል አዞናል፦ 1. “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ” 👉29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት ፤ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ”። 21:92 ይህች አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና “አምልኩኝ”። 2. “የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ” 👉16፥74 ለአላህም “አምሳያዎችን” አታድርጉ፤ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፤ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ 3. “የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ” 👉2፥224 መልካም እንዳትሠሩ፣ አላህንም እንዳትፈሩ፣ በሰዎችም መካከል እንዳታስታርቁ “አላህን ለመሐላዎቻችሁ ግርዶ አታድርጉ”፤ አላህም ሰሚ አዋቂ ነው፡፡ 4. “የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ” “ሰንበት” ማለት ትርጉሙ “እረፍት” ማለት ሲሆን ይህም ሳምንታዊ…

ኹዝ አቂደተክ ክፍል ስድስት የኪታቡ አዘጋጅ፦ ሸክ መሀመድ ኢብን ጀሚል አቅራቢ፦ ወንድም አህመድ ኢብን ሬድዋን https://t.me/Ibnrediwancomparative_channell/451
Hammasini ko'rsatish...
record.ogg3.58 MB
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.