ግጥም !
211
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
ዝንጋዔ ሞት!
# Ethiopia | "ሰውን ከክፋት፤ ከስስት፤ ከዕብሪት፤ ከትዕቢት ጋር
የሚያፋቅረው የመጀመሪያው ምክንያት ዝንጋዔ ሞት ነው ሞትን
ያህል ዕዳ መቃብርን ያህል እንግዳ መዘንጋት ሰው በሀብቱ ና
በጉልበቱ እንዲመካ ይገፋፋዋል። ማን አህሎኝነት ይወርሰዋል።
ይህንን ከመሰረቱ የተረዱ ጥንታዊ ሮማውያን ለገዥዎቻቸው
አንድ አዛውንት ይመድቡ ነበር።
፨ገዥው ማለዳ ተነስቶ ቁርስ ሲጎርስ ያ አዛውንት ድንገት ዘው
ብሎ በመግባት አንዲት ቃል ተናግሮ ይወጣል:-
'
'
'
"ትሞታለህ !"
፨ሮማዊ ጀኔራል ከድል መልስ በሰረገላ ሆኖ ወደ ከተማው
ሲመለስ ህዝቡ ዘንባባ ይዞ በክብር ይቀበለዋል ምርኮውንም
እያግተለተለ ሲያልፍ በዚህ ደስታ መካከል ያ አዛውንት ከጄኔራሉ
ጀርባ መጥቶ:- " ትሞታለህ !" ብሎት ያልፋል።
፨ሞትን ማሰብ የመታበይ መድኅን ነው የመታበይ ብቻ ሳይሆን
የማግበስበስ ፍቱን መድሃኒት ነውና።"
ዓለማየሁ ገላጋይ፥ ``መለያየት ሞት ነው``
ዝንጋዔ ሞት!
# Ethiopia | "ሰውን ከክፋት፤ ከስስት፤ ከዕብሪት፤ ከትዕቢት ጋር
የሚያፋቅረው የመጀመሪያው ምክንያት ዝንጋዔ ሞት ነው ሞትን
ያህል ዕዳ መቃብርን ያህል እንግዳ መዘንጋት ሰው በሀብቱ ና
በጉልበቱ እንዲመካ ይገፋፋዋል። ማን አህሎኝነት ይወርሰዋል።
ይህንን ከመሰረቱ የተረዱ ጥንታዊ ሮማውያን ለገዥዎቻቸው
አንድ አዛውንት ይመድቡ ነበር።
፨ገዥው ማለዳ ተነስቶ ቁርስ ሲጎርስ ያ አዛውንት ድንገት ዘው
ብሎ በመግባት አንዲት ቃል ተናግሮ ይወጣል:-
'
'
'
"ትሞታለህ !"
፨ሮማዊ ጀኔራል ከድል መልስ በሰረገላ ሆኖ ወደ ከተማው
ሲመለስ ህዝቡ ዘንባባ ይዞ በክብር ይቀበለዋል ምርኮውንም
እያግተለተለ ሲያልፍ በዚህ ደስታ መካከል ያ አዛውንት ከጄኔራሉ
ጀርባ መጥቶ:- " ትሞታለህ !" ብሎት ያልፋል።
፨ሞትን ማሰብ የመታበይ መድኅን ነው የመታበይ ብቻ ሳይሆን
የማግበስበስ ፍቱን መድሃኒት ነውና።"
ዓለማየሁ ገላጋይ፥ ``መለያየት ሞት ነው``
✍//ንፁህነት//
ፍቅርን ወደድኩት
እሱኑ እራሱን ከልብ አፈቀርኩት።
እኔም እንደነሱ መናፈቅ ከቻልኩኝ
ያፈቀርኩትን ፍቅር እሱኑ ተራብኩኝ።
እኔም ላወድሰው በልቤ ሞከርኩኝ።
የኔን ፍቅር ፍቅር እሱኑ ሞሸርኩኝ።
እንደው ምን ልበልህ በደል የሌለብህ
ቅናትየማያቅህ በምኔ አቅፌ የኔ ብቻ ላርግህ...?
ደሰሲልህ አፅናኝ - ደሰሲልህ ፍቅር
ደሰሲልህ - ወንድም
ደስሲልህ - አባት እንደው እንደህትም ሁሉንም ሲያደርግህ።
ብቻ ታድያለው አንተን በማፍቀሬ ፍቅር ሙት ድኛለው።
በሰላም ጎዳና ካንተጋር በደሰታ ኖራለው።
ማክሰኞ ማታ
5:40
7-5-2011
ኔልሰን_ማንዴላ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ #የህግ_ትምህርት
በሚማሩበት
ጊዜ ነጭ ፕሮፌሰር
አስተማሪ ነበራቸው። ስሙም ፒተር ይባላል።
•
አንድ ቀን ፕሮፌሰር ፒተር በአንድ ምግብ ቤት ምግባቸውን
እየበሉ ሳለ
ማንዴላ
በአጋጣሚ ምግብ ይዘው ከአጠገባቸው ይቀመጣሉ። ዘረኛው
ፒተርም
"አቶ ማንዴላ!
አሳማና 'ርግብ ለመብል አብረው አይቀመጡም!" ሲላቸው
ብልሁ
ማንዴላም
"አይጨነቁ ፕሮፌሰር በርሬ እሄዳለሁ" ብሏቸው ሌላ ወንበር ላይ
ይቀመጣሉ።
•
በዚህ የተናደደው ፒተር በሌላ ቀን ቂሙን
ሊወጣበት ያስባል። አንድ ቀንም ፕሮፌሰሩ ክላስ ውስጥ
እያስተማሩ
•
" ማንዴላ በመንገድ ላይ እየሄድክ ሁለት ቦርሳዎችን ብታገኝና
በአንደኛው
ቦርሳ
'ገንዘብ' በሌላኛው ቦርሳ ደግሞ 'ጥበብ' ቢኖር የትኛውን
ትወስዳለህ?"
ብሎ ማንዴላን
ሲጠይቀው
•
ማንዴላም"ገንዘቡን እወስደዋለሁ" …ብሎ መለሰለት።
ፕሮፌሰሩም በድል
አድራጊነት
"አንተ ሞኝ ነህ እኔ አንተን ብሆን ኖሮ ጥበብ ያለበትን ቦርሳ
እወስድ
ነበር" ሲለው
ማንዴላ ፈገግ እያለ "ልክ ነህ ማንም የሌለውን ነው
የሚወስደው"
አለው።
በዚህ ሁሉ ነገር የተበሳጨው ፕሮፌሰር ፒተር የማንዴላ የፈተና
ወረቀት
ላይ 'ደደብ'
ብሎ ይፅፋል። ሌሎች ተማሪዎች የታረመላቸውን የፈተና ወረቀት
ሲያዩ
ማንዴላ ደደብ
የሚለውን ፅሁፍ ከወረቀቱ ላይ አየና ተገረመ ከዛም ወደ
ፕሮፌሰሩ ሄዶ
•
"ይቅርታ ቲቸር ፊርማህን ብቻ ነው ያስቀመጥክልኝ ውጤቴን
ረስተኸዋል"
ብሎት እርፍ....!!👍👍👍👌👌🏃♂🏃♂😍😍😍
✍\\ ውሎዬ እንዲህ ነው//
አሁን እመጣና አንቺኑ አያለው ~
•
ደሞ ተነስቼ እቤቴ ገባለው……
እራቴን በልቼ ~ ካለ ተጎንጭቼ
•
•
ካልጋዬ ወድቅና………
አንቺኑ ስላለው
ሲነጋ ላወራሽ ለራሴ ምላለው ~
ድፍረት እሰጣለው
የፍቅር ስኬትን ባንቺ አስባለው
አይ…ነጋ… የለ ነጋ………!!
ደሞ 'ንደልማዴ ጥዋት እነሳለው
ቁርሴንም ሳልበላ አንቺን አስባለው
~ ላይሽ ናፍቅና ጉዞ ጀምራለው
'ምልሽን ሁሉ ከራሴ ሰማለው……
•
•
እዛው ጋር ነሽ አንቺ……
እኔም ከቦታዬ ቶሎ ደርሻለው…………
ድፍረቴን አጥቼ ፈዝዤ😳ቀራለው
አንቺ ላይበማፍጠጥ ሆዴን አጠግባለው ……
ስትስቂ ~ስቃለው
ስትጎርሺ ~ ውጣለው
ብቻ አንቺን በመመኘት ቀኔን ጨርሳለው።
---------((((--------)))------------
ማክሰኞ ማታ
፯ - ፭ - 2011
✍//የሱ ይብለጥ ብዬ።//
ያዚ ለቀቅ ነው የኔማ ሰራዬ
ማፋታት ማጋባት ሆኖ ወለታዬ
አመታት አለፉ ወንበር ላይ
ቁጭብዬ ከአንድነት ፍቅር ፍፁም ተነጥዬ።
አንድ ቀን ቢመጣ መድሀንያለምዬ
ወንበሬን ለቀኩኝ የሱ ይብለጥ ብዬ
ወዳጄ.....
የሱኮ ድንቅ ነው።
ታምር ሚሰራነው
ጥለቻን አሰትቶ
ፍቅር ሚዘራ ነው።
በይቅርታ ፈረሰ
ረ...ዥ...'ም
ሚጋልብ ነው። ማፋታት መበተን ለኔ ሰራዬ ነው። መጠርያዬ ደግሞ የማዕረግ ሰሜ ነው።
-------(((-----------)))--------
Hammasini ko'rsatish...
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Boshqa reja tanlang
Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.