cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ደዕዋ ሰለፍያ በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳና ዓለም ገበያ ከተማ

አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ ✅ በዚህ የቴሌግራም ቻናል 1⃣ ደርሶችንና ሙሀደራዎችን 2⃣ አጫጭር እና ጠቃሚ ጽሁፎችን እንለቃለን ሀሳበና አስተያየት ካላችሁ በ https://t.me/Abu_Eshaq ላኩልን

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
2 635
Obunachilar
-224 soatlar
+137 kunlar
+24330 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

قال الإمام مسلم في مقدمة صحيحه: "اﻹﻋﺮاﺽ ﻋﻦ اﻟﻘﻮﻝ اﻟﻤﻄﺮﺡ ﺃﺣﺮﻯ ﻹﻣﺎﺗﺘﻪ، ﻭﺇﺧﻤﺎﻝ ﺫﻛﺮ ﻗﺎﺋﻠﻪ، ﻭﺃﺟﺪﺭ ﺃﻥ ﻻ ﻳﻜﻮﻥ ﺫﻟﻚ ﺗﻨﺒﻴﻬﺎ ﻟﻠﺠﻬﺎﻝ ﻋﻠﻴﻪ"
Hammasini ko'rsatish...
قال الإمام مسلم في مقدمة صحيحه: "اﻹﻋﺮاﺽ ﻋﻦ اﻟﻘﻮﻝ اﻟﻤﻄﺮﺡ ﺃﺣﺮﻯ ﻹﻣﺎﺗﺘﻪ، ﻭﺇﺧﻤﺎﻝ ﺫﻛﺮ ﻗﺎﺋﻠﻪ، ﻭﺃﺟﺪﺭ ﺃﻥ ﻻ ﻳﻜﻮﻥ ﺫﻟﻚ ﺗﻨﺒﻴﻬﺎ ﻟﻠﺠﻬﺎﻝ ﻋﻠﻴﻪ"
Hammasini ko'rsatish...
አልሀምዱልላህ የሳንኩራ ተማራዎች በሰለም ደርሰዋል ከመርከዝ አስ ሱና ቅልጦ ጎሞሮ
Hammasini ko'rsatish...
👍 8
🔺አጭር በያን ለሂዝቢዮች ቅጥፈት ➧እውን ሼህ የህያ ሶሃቦችን ይሰደበልን? ●ሶሃቦችን በመውደድ እንደ ራፊዳዎች ድምበር ማለፍ! ↪️ሶሃቦችን መጥላት ሁክሙ? 🎤በኡስታዝ አቡ ኢስሃቅ አብድሽኩር አላህ ይጠብቀው 🔗ከአቂደቱ ተውሂድ ደርስ የተወሰደ በያን https://t.me/Abueshek/3793
Hammasini ko'rsatish...
አጭር በያን ለሂዝቢዮች ቅጥፈት.mp31.61 MB
👍 6
🎉          👇👇👇 •መስል ጠቃሚ ሙሀደራወች እና ቂራአቶችን ለማሰራት በሚከተለው አድራሻ ያግኙን :- @musa_app_developer 👇👇👇👇👇 https://t.me/musa_app
Hammasini ko'rsatish...
🟡የመጨረሻ ሙሓዷራ ከወደ ሻሸመኔ ቁጡር 7 حديث_المُؤْمِنُ_القَوِيُّ_خَيرٌ_وَأَحَبُّ_إِلَى_اللهِ_من المؤمن الضعيف 🔻የምለው ሀዲስ ማብራሪያ በምል ርዕስ የተዘጋጀ መደመጥ ያለበት ነሲሃ 🎙 በኡስታዝ  :- አቡ ኢስሃቅ አብድሸኩር ስራጅ አላህ ይጠብቀው 🕌በኦሮምያ ክልል{{በሻሸመኔ ከተማ} በሰለፍዮች  መድረሳ حرسها الله تعالى 📅 ሐሙስ:- 25/01/2016 E.C  ከፈጅር ሰላት ቡሃላ https://t.me/Abueshek/5477
Hammasini ko'rsatish...
المُؤْمِنُ_القَوِيُّ_خَيرٌ_وَأَحَبُّ_إِلَى_اللهِ_من_المؤمن_الضغف.mp37.67 MB
👍 2
#የወዳጄ_ጉዳይ ضربني وبكى سبقني واشتكى         === መቶኝ አለቀሰ ቀድሞኝም ከሰሰ አሉ===                            በድሎ =  በደሉኝ ፣ ግፍ ሰርቶ = ግፍ ሰሩብኝ ዋሽቶ = ዋሹብኝ ፣ ክህደት ሰርቶ = ክህደት ተሰራብኝ እያለ መጮህና አሁን ተናግሮ ወዲያው መካድን ባህሪው ካደረገ ሰንበትበት ብሏል። "ምን ማድረግ ይቻላል ? እንኳን የሱን ልብ ይቅርና የራሳችንን ልብ መቆጣጠር አንችል።"አይናችን እያየ ጆሯችን እየሰማ ከመንሀጀ ሰለፍ አፈተለከ። "አሁን በራልኝ" አለች አሉ እብድ ቤቷን አቃጥላ‼ ወንድሞቹ ሲደባደቡ እያየ ፣ ክብራቸው ሲረክስ እያየ ፣ ስቃያችንን በልተን የገነባናቸው መሳጂዶች ሲዘጉና  ሲወሰዱ እያየ እየሰማ አሁንም ይፎክራል።ረብሾ በጥብጦ አዘግቶ = አዘጉት ይላል።  አሶስዶ አሶሰዱ ይላል። رمتني بدائها وانسلت» »» አሁንም እየዞረ አዲስ የተገለጠለትን የተክፊሪይ ፊክራ መጥመቁን ተያይዞታል።ላንቃው እስኪበጠስ ይጮሀል።ተሳስተሀል ተመለስ ያሉትን ሁሉ ዟሊምና ጭፍን እያለ ይወርፋል። وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُوا الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ሲጀምር እንዲህ ነበር :-) ☞ሙስጦፋ ሰኔ ወር ላይ በ2014 አካባቢ ነበር የቅርቡንም የሩቁንም በግልፅ መወረፍ የጀመረው። ስንት መከራችንን በልተን የገነባነውን የወሎ ደዕዋ  ማፈራረስና ማበረቋቆስም የጀመረውም በዚሁ አመት ነበር። በጣም ተቀያየረ።ሌላ ሙስጦፋ ሆነ።ምክርም ሆነ የወንድም ቁጣ መስማት አቆመ።የደዕዋ መስለሀ እንይ የሚለውን ሁሉ በፈሪና በደካማ አለፍ ሲልም በተምይዕ መወረፍ ጀመረ። ያበጠው ይፈንዳ ‼ ካልጓሸ አይጠራም‼ እና መሰል ሀላፊነት የጎደለው ሰው አባባሎችን መደጋገም ተያያዘው። መጀመሪያ ፉርቃኖችን ዘመተባቸው።   » አቡ ቀታዳን ፋሲቅ ነው በሚል የተጀመረው ወቀሳና ዝርጠጣ ሙሉ የፉርቃን ወንድሞችን  ልፍስፍስ ፣የመንሀጅ በሽተኛ ፣ ሙመይዐ እስከማለት ደረሰ። » ወዲያውም ወደ መዝረዐ ወንድሞች ቶብቻለሁ የሚል ቀዳዳ ከፍቶ በሽምጥ ግልቢያ መምዘግዘግ ጀመረ።ወዲያውም ማቆለፓፐስና ከነሱም ዲፋእ ማድረግ ጀመረ። እንዲህም ብሎ ነበር  "ወደነ ጀማል እንሂድ አይቻቸዋለሁ ወደ እነሱ ከሄድን ጀምዕያ እንኳን ብናወጣ አይናገሩንም " "እነዚህኞቹ ደግሞ (ፉርቃኖች) የሞቱ ናቸው አይናገሩብንም ቢናገሩም አያቅቱንም።ሰውም አይዙብንም። ሰው እየወሰዱብን ያስቸገሩን እነ ጀማል ናቸው።" እስከማለት ደርሶ ነበር። »» ሚስኪኑ ወንድሜ (የድሮው ሰለፊ የአሁኑ ተክፊሪይ) ሙስጦፋ አብደላህ ሰለፍዮችን አላወቃቸውም ነበር።ስለሁለቱም ወንድሞች የተሳሳተ ግምት ነበር የነበረው። »ወደነ ጀማል መጠጋቱ እንዳለው ሳይሆንለት  ቀረ።« እነዚህ ወንድሞች ወደ ተክፊሪይነት ሲገባ አስፈንጥረው ጣሉት።በል ከመጀመሪያው የባሰ ውርደት ተከናነበ። ☞በጣም የደነቀኝና የታዘብኩት ነገር ቢኖር »»» መጀመሪያያ "የዐቂዳ በሽተኛ ፣ ፋሲቅ ፣ የገማ ቲማቲም ብሎ በተምይዕ ወደወረፋቸው የፉርቃኖቹ ጀግኖች ተመልሶ ሄዶ መሸጎጡ ነበር። ኧረ እንደውም ሳያፍር የቂልጦውን ስብስብ የሱና ስብስብ ሲል ገለፆት ነበር። አላማውን እንድጠረጠረው አደረገኝ።የሁለቱን ልዮነት ተጠቅሞ ከዚያ ከዚህ እያለ መኖር ወይንስ ........ ለማንኛውም የፉርቃኖቹ የሱና ወንድሞች በሆደ ሰፊነት አስጠጉት።ከገባበትም ፊክራ ይወጣ ዘንድ የሚችሉትን ሁሉ ጣሩለት። ☞ሰውየው ግን በጣም ክፉ ነው። ከበሽታው ከመዳን ይልቅ እርስ በራሳቸው ጉራጌና ስልጤ በማለት  ሊያለያያቸውና ሊያጫርሳቸው ከጫፍ ደርሶ ነበር። እዚህ መካከል ነበር ሱሉሁ የተከሰተው። الحمد لله የሰውየው ሴራ ከሞላ ጎደል ከሸፈ።የናቃቸውና ይፈሩኛል ያላቸው ፉርቃኖች ከወንድሞቻቸው ጋር አንድ በመሆን በስሱ  ፊትና የወጠራትን አናቱን በኩርኩም አሉለት። አንድ ሆኑ።ተዋደዱ።አውፍ ተባባሉ።ኢሂኔ አጅሬ ደሙ ፈላ።ሱሉሁን ሾልኮ ለመቀላቀልም ሞኮረ ነገር ግን አልተሳካም። "ድሮም ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል አሉ " ☞ወዲያውም ሱሉሁ ባጢል እንደሆነና እንደማይቀበለው መናገር ጀመረ።እንደውም በፀባቸው ሰአት የተወራወሩትን አንዳንድ ቃላቶች እያወጣ ሊያስታውሳቸውና መልሰው እንዲጣሉ መቆስቆስ ጀመረ። الحمد لله አልተሳካለትም። ተውበትን ያልታደለው ሙስጦፋ ከመመለስ ይልቅ አሁንም በደሉኝ ዞለሙኝ ወዘተ ማለቱ ተያያዘው። ከአላህ እገዛ በሇላ ጥላው ከለላውና መጠጊያው የነበርነውን ውድ ውንድሞቹን እኛን ደሴዎችን እረዳቶቹን  ዟሊም ሴረኛና ሌባ በማለት የጀመረው በሽታ ቀጥሎ እነ ኡስታዝ ጀማልን  ቀጥሎ እነ ኡስታዝ አብራርን  አሁን ደግሞ ከገባበት የተክፊሪይ መንሀጅ  እንዲመለስ ስንት የጣሩለትን ዑለሞቹን ዟሊሞች ናቸው እያለ መወረፉን ተያይዞታል። ይቀጥላል ..........             በነቢል ዐሊ ደሴ
Hammasini ko'rsatish...
👍 11