cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

አህለል ሙስሊም የልማት እና የበጎ አድራጎት ማሀበር

"እኛ ጠግበን ህብረተሰባችን ተርቦ ማደር የለበትም"!!! በዚህ ጀመዓ ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራት ፡- ➊.የበጎ አድራጎት ስራ መስራት ➋.ዲንን ማስተማር ➌.የዲነልኢስላም አንድነት ማጠናከር ይህን ጀመዓ የተመሰረተው በአወሊያ ተማሪዎች ነው፡፡ ከአላማችንም ውስጥ አወሊያን መታደግም ነው፡፡ አወሊያ በውስጧ ብዙ ታሪክ ያላት ናት ለሙስሊሙም ኡማ የጎላ አስተዋጽኦ ያደረገች ናት፡፡ ለመረጃ👉@jttlp

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
307
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

We are muslims,we are one body We are the prophet muhammed (saw) Ummah and this ummah is beautiful when we are united and when we are together. Let us be together and be one let us think about our ummah let us think in helping each other. @ahlel_muslim Share and join
Hammasini ko'rsatish...
የወደፊት ህይወትህን መተንበይም ሆነ መወሠን አትችልም።የዕለትተዕለት ልማድህን ግን መወሠን ትችላለህ።ልማድህ ደግሞ የወደፊት ማንነትህን ይወስናል።
Hammasini ko'rsatish...
ለሁሉም ሙስሊም የተላለፈ መልዕክት‼ ========================== «ሃሳቡን በአስቸኳይ ለሌሎችም ሼር በማድረግ ላልሰማ እናሰማ!» || ✍ የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር ፕላትፎርሞች በፍልስጤማውያን ላይ በእስራዔል እየተፈጸመ ያለውን ግፍ የሚያጋልጡ ገጾችን በማገድ የዲጂታል አፓርታይድ አፈናቸውን አጠናክተው ቀጥለዋል። በዚህም የተነሳ ሙስሊሞች ፌስቡክ ላይ ባደረጉት አድማ Play Store ላይ የፌስቡክ Rating በሁለት ቀን ውስጥ ከ4.2 ወደ 2.8 ወርዷል። ይህ ያውም ሁሉም ሳይቀናጅ ሆኖ ነው! የሚዲያዎቹ አፈና የቀጠለ ስለሆነ፤ በመላው ዓለም ለሚገኙ ሙስሊሞችና በፍልስጤማውያን ላይ በጽዮናውያን እየተፈጸመ ያለውን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ለሚያወግዝ ማንኛውም ሰው ሁሉ የተላለፈ አንድ ዓለም አቀፍ ጥሪ አለ። ይሄውም፦ ①) በነገው ዕለት ጁሙዓህ (ዓርብ) ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ጠዋት 12:00 ሰዓት ድረስ ማንኛውም ህዝብ ፌስቡክን፣ ቲዊተርንና ኢንስታግራምን በስልክም ይሁን በኮምፒዩተር እንዳይጠቀም። አካውንቱን ይዝጋ! • ②) Play Store እና Apple Store ላይ በመሄድ ለነዚህ ፕላትፎርሞች Rating "አንድ *" ብቻ ይስጥ። ይህ ከተሳካ ምንም እንኳ እርሱም ወደነርሱው ያዘነበለ ቢሆንም ጎግል ሊያጠፋቸው ይችላል። ይህ ደግሞ ትልቅ ክስረት ነው። ያለ አንዳች መሳሪያ በዚህ መልኩ መቅጣት ይቻላል። ሁላችንም ይህን በመተግበር ተፅዕኗችንን ይመልከቱት! ከዚያ በኋላ የማንንም የመናገር ነፃነት አይገድቡም! * መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ አድርሱ! ♠ Very important⬇️⬇️ , as they block any page because of sharing the truth about palestine Many people will do that as response ⬇️⬇️ Next Friday all the users of f .b & ! ns .t.gra.m & t.w!t.ter and messenger will shut them all and never use them, not from phons nor PC for 24 hours Next Friday from at 00:00 am Mekkah time to Saturday 00:00 am , copy the post and share it everywhere That will effect much Insha Allah Plus⬇️⬇️ Everyone will go to the paly store and apple store , and give A one star feedback to all these apps The (f . b) feedback now reached 2.8 after it was 4,2 two days ago. Once the feedback reaches 1 Google will delete it from the store, which means a great loss. ♠ #SaveGaza #Gaza_is_under_bombardment #gaza_under_attack_now #Save_Gaza #Support_Gaza #savesheikhjarrah #PLM #PalestinianLivesMatter ‎#Palestine ‎#FreePalestine ‎#GazaUnderAttack ‎#IsraelExposed ‎#PalestineWillBeFree ‎#PalestineUnderAttack ‎#Palestineneedsourhelp #انقذوا_غزة #غزة_تقصف #غزة_تحت_القصف #الشيخ_جراح #انقذوا_حي_الشيخ_جراح #حي_الشيخ_جراح #لا_لتهويد_القدس #أنقذواحيالشيخجراح || እስከዛው የቴሌግራም ቻነሌ ቤተሰብ ሁኑ‼ Join: 👇👇👇 t.me/MuradTadesse
Hammasini ko'rsatish...
ለሁሉም ሙስሊም የተላለፈ መልዕክት‼ ========================== «ሃሳቡን በአስቸኳይ ለሌሎችም ሼር በማድረግ ላልሰማ እናሰማ!» || ✍ የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር ፕላትፎርሞች በፍልስጤማውያን ላይ በእስራዔል እየተፈጸመ ያለውን ግፍ የሚያጋልጡ ገጾችን በማገድ የዲጂታል አፓርታይድ አፈናቸውን አጠናክተው ቀጥለዋል። በዚህም የተነሳ ሙስሊሞች ፌስቡክ ላይ ባደረጉት አድማ Play Store ላይ የፌስቡክ Rating በሁለት ቀን ውስጥ ከ4.2 ወደ 2.8 ወርዷል። ይህ ያውም ሁሉም ሳይቀናጅ ሆኖ ነው! የሚዲያዎቹ አፈና የቀጠለ ስለሆነ፤ በመላው ዓለም ለሚገኙ ሙስሊሞችና በፍልስጤማውያን ላይ በጽዮናውያን እየተፈጸመ ያለውን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ለሚያወግዝ ማንኛውም ሰው ሁሉ የተላለፈ አንድ ዓለም አቀፍ ጥሪ አለ። ይሄውም፦ ①) በነገው ዕለት ጁሙዓህ (ዓርብ) ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ጠዋት 12:00 ሰዓት ድረስ ማንኛውም ህዝብ ፌስቡክን፣ ቲዊተርንና ኢንስታግራምን በስልክም ይሁን በኮምፒዩተር እንዳይጠቀም። አካውንቱን ይዝጋ! • ②) Play Store እና Apple Store ላይ በመሄድ ለነዚህ ፕላትፎርሞች Rating "አንድ *" ብቻ ይስጥ። ይህ ከተሳካ ምንም እንኳ እርሱም ወደነርሱው ያዘነበለ ቢሆንም ጎግል ሊያጠፋቸው ይችላል። ይህ ደግሞ ትልቅ ክስረት ነው። ያለ አንዳች መሳሪያ በዚህ መልኩ መቅጣት ይቻላል። ሁላችንም ይህን በመተግበር ተፅዕኗችንን ይመልከቱት! ከዚያ በኋላ የማንንም የመናገር ነፃነት አይገድቡም! * መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ አድርሱ! ♠ Very important⬇️⬇️ , as they block any page because of sharing the truth about palestine Many people will do that as response ⬇️⬇️ Next Friday all the users of f .b & ! ns .t.gra.m & t.w!t.ter and messenger will shut them all and never use them, not from phons nor PC for 24 hours Next Friday from at 00:00 am Mekkah time to Saturday 00:00 am , copy the post and share it everywhere That will effect much Insha Allah Plus⬇️⬇️ Everyone will go to the paly store and apple store , and give A one star feedback to all these apps The (f . b) feedback now reached 2.8 after it was 4,2 two days ago. Once the feedback reaches 1 Google will delete it from the store, which means a great loss. ♠ #SaveGaza #Gaza_is_under_bombardment #gaza_under_attack_now #Save_Gaza #Support_Gaza #savesheikhjarrah #PLM #PalestinianLivesMatter ‎#Palestine ‎#FreePalestine ‎#GazaUnderAttack ‎#IsraelExposed ‎#PalestineWillBeFree ‎#PalestineUnderAttack ‎#Palestineneedsourhelp #انقذوا_غزة #غزة_تقصف #غزة_تحت_القصف #الشيخ_جراح #انقذوا_حي_الشيخ_جراح #حي_الشيخ_جراح #لا_لتهويد_القدس #أنقذواحيالشيخجراح || እስከዛው የቴሌግራም ቻነሌ ቤተሰብ ሁኑ‼ Join: 👇👇👇 t.me/MuradTadesse
Hammasini ko'rsatish...
‼️አላህ ሆይ መጨረሻችንን አሳምርልን‼️ ከአሟሟቷ ጀመሮ ነበር የተመለከትኳት። በበረራ ከፊት ለፊቷ በመጣ መኪና ተገጭታ በጊዜው ከመሬት ወደቀች። በአከባቢዉ ነበርኩና ከወደቀችበት ልናነሳት ከተወሰኑ ወጣቶች ጋር ሆነን ተጠጋናት። እኔ በጭንቅላቷ በኩል ልይዛት እጄን ሳሳርፍባት « ኢተቂላህ! አላህን ፍራ! እጅህን ከላዬ ላይ አንሳ » አለችኝ። በጣም ደነገጠኩ፤ በሞት ጭንቀት ዉስጥ ሆና፤ ደሟ ያለማቋረጥ እየፈሰሰ፤ “ እጅህን አንሳ ከላዬ ላይ አሏህን ፍራ! ” ስትለኝ ወደ ኋሏ አፈገፈግኩ። ድጋሚ በሞከርን ቁጥር “ ኢተቂላህ ” የሚለዉን ቃል ትደጋግማለች። እኛ ልንረዳሽ ነዉ አላህ በዚህ አይጠይቅሽም “በራሳችሁ እጅ ወደ ጥፋት አትግቡ” የሚለዉን የአሏህን ቃል አነበብኩላት። አለቀሰች። አምቡላንሱን ወደሷ አቀረብነዉና በፍጥነት አንስተናት፤ በአምቡላንሱ ላይ ጫናትና አብሬያቸዉ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ። ከፍተኛ የሆነ አደጋ እንደደረሠባት እና በሕይወት መቆየት እንደማትችል ተነገረን። አጠገቧ ሄደን ባለቤቷን በፍጥነት እንዲጠሩላት ተማጸነች። ባለቤቷ ከሰዐታት ቦኋላ ወደ ሆስፒታሉ ደረሰ። ከደጃፍ ጀምሮ ጥብቋ ፣ ሷሊሗ፣ ሠጋጇ የታለች እያለ እያለቀሰ ወደሷ ገባ። ሰላምታን አቅርቦላት መለሰችለት። ወደ እኔ ቅረብ አለችዉ ወደ ደረቱ እቅፍ አደረጋት። ያ አቡ ሙሀመድ! በአሏህ ይሁንብኝ! አንድ ቀን ክጄክ አላዉቅም። አሏህ ምስክሬ ነዉ ከአንተ ውጪ አንድ ወንድ እጁን አሳርፎብኝ አያዉቅም። እባክህን ሳላውቅ ያስቀየምኩህን ይቅር በለኝ! ባንተ ሐቅ ሰበብ ጀነትን አታሳጣኝ አለችዉ። የመረረ ለቅሶ አለቀሰ አንቺ ጥቡቅ፣ ጿሚ፣ ሠጋጅ እንደነበርሽ እመሰክራለሁ። የለሊት ሠላት አምልጦሽ የተኛሽበትን ቀን አላስታዉስም! ብሎ ለሁለተኛ ግዜ ወደ ደረቱ አቀፋት። ዱንያ ላይ ከተውኳቸዉ ዉድ ንብረቶቼ ልጆቼ ናቸዉ ልጆቼን አደራ ስለኔ ከጠየቁህ በአላህ ፍቃድ ጀነት እንደምጠብቃቸዉ ንገራቸዉ አለችዉ። አለቀሰ። በመጨረሻም አቡ ሙሀመድ! መላኢካዎች እየታዩኝ ነዉ መሞቻዬ ተቃርቧል አለችዉ። ወደ ደረቱ ለሶስተኛ ግዜ አቀፋት። የመጨረሻ ስንብት አደረገላት! አላህ ሆይ! ባልተቤቴ ጥቡቅ፣ ሠጋጅ፣ ጿሚ እንደነበረች እመሠክራለሁ። ጌታዬ! መስክር! ጌታዬ! ጀነትን ወፍቃት አለ። ይህን ስትሠማ ፊቷ አብረቀረቀ ፈገግ አለች። እሷም አላህ ሆይ! አቡ ሙሀመድንና ልጆቼን ላንተ አደራ ሰጠሁ! ካላች በኋላ "ላ ኢላሀ ኢለሏህ ሙሀመዱን ረሱሉሏህ" ይህን ቃል እየደጋገመች ሕይወቷ አለፈ። የዚህች ተቂይን ጀናዛ ሳጥብ ነበር፤ ከሰባት በላይ የጥሩ ኻቲማ ምልክቶችን የተመለከትንባት ይላሉ፡፡ አሏህ ሆይ! ኻቲማችንን አሳምርልን! @muslimsshebab | shebabel muslimin
Hammasini ko'rsatish...
Hammasini ko'rsatish...
የአህለል ሙስሊም በጎ አድራጎት ማህበር የረመዳን ወር የተሰራው አጠቃላይ ስራ

Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.