cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Finota Loza orthodox

Orthodox

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
205
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

" አዕሩግ አመ በከዩ ብካየ ረከቡ ወለተ ዘታሥተሰሪ ጌጋየ ለወንጌላውያን ኩልነ ዘኮነተነ ምጉያየ ኢያቄም ወሀና ወለዱ ሰማየ ሰማዮሙኒ አሥረቀት ፀሐየ ምስራቀ ምስራቃት ሙፃዕ ፀሐይ እግዝእትየ ዘመና ሙዳይ ተወልደት ዮም ዳግሚት ሰማይ " አረጋውያኑ ― በእጅጉ ቢያለቅሱ፣ በደል በምታርቅ ― በሴት ልጅ ተካሱ፤ ለወንጌልም ልጆች ― መሸሻቸው ካለም ፣ ሰማይን ወለዱ ― ሃናና ኢያቄም ፣ ሰማይዋም (ሰማዯም) ፀሐይን ― አውጥታለች ለዓለም፤ የምሥራቃት ምሥራቅ ― መውጫዋ ለፀሐይ ፣ የፍጥረት እመቤት ― የመናዋ ሙዳይ ፣ ዛሬ ተወለደች ― ዳግማዊቷ ሰማይ ። እንኳን "ለልደታችን ቀን" አደረሳችሁ! 🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂 @MENFESAWItsufoche 🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂🌿🍂
Hammasini ko'rsatish...
✞ክርስቶስ ሕያው ነው✞ ክርስቶስ ሕያው ነው ሞት ይዞ ያላስቀረው የለም ከመቃብር ተነሰቷል በክብር (፪) በገዛ ፈቃዱ ነፍሱን ስለሰጠ የጨለመው ዓለም በብርሃን ተዋጠ ሲኦል ድል መንሳቱ መውጊያውም ታጠፈ የሞት ስልጣን በሞት ስለተሸነፈ አዝ= = = = = የጥሉ ግድግዳ በሞቱ ፈረሰ የነፍሳችን ቁስል በእርሱ ተፈወሰ ከቶ አላስቀረውም የመቃብር ድንጋይ ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና ኤልሻዳይ አዝ= = = = = ዓለሙን እንዲሁ እግዚአብሔር ወዶ የሰው ልጅ ከበረ ዲያብሎስ ተዋርዶ ይገዛን ይነዳን ያስጨንቀን ነበር በሞት ላይ ተራመድን አምላካችን ይክበር አዝ= = = = = ሕይወት ይሰጠን ዘንድ ስለኛ የሞተው ቤዛችን ክርስቶስ ሞትን ድል አረገው የሞተው ተነስቶአል በመቃብር የለም ዳግመኛም ይመጣል ሊፈርድ በዓለም መዝሙር ዲያቆን ቀዳሜጸጋ ዮሐንስ ሉቃ፳፬፥፭ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Hammasini ko'rsatish...
ቀዳሜጸጋ_ቲዩብ_Kedametsega_Tube_Ethiopia_አዲስ_የትንሣኤ_መዝሙር_ክርስቶስ.m4a7.75 KB
#ኮነ_ዮም ኮነ ዮም ኮነ ዮም በእንተ ልደታ ለማርያም ከመትቤዙ ነቢያተ ወጻድቃነ ነቢያተ ከመ ትቤዙ #ትርጉም፡፦ ብዙዎች ነቢያት እና ጻድቃን እንደተናገሩት በእመቤታችን ልደት ደስታ ሆነ፡፡ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Hammasini ko'rsatish...
ኮነ ዮም.mp33.85 KB
#ፋሲካ_ብሂል ፋሲካ ብሂል ማዕዶት(፫) ብሂል #ትርጉም:- ፋሲካ ማለት መሸጋገሪያ ማለት ነው ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮ @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Hammasini ko'rsatish...
ፋሲካ ብሂል.mp36.40 KB
* ያልፋል ** አሁን የምንገኝበት ጊዜ ኦርቶዶክሳዊነት እንደወርቅ በመከራ እሳት የሚፈተንበት ማንጠሪያ ወቅት ነው። በረከታቸው ይደርብንና ታላቁ አባት፥ ፈዋሴ ዱያን ወሰዳዴ አጋንንት ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ (አባ ወልደ ትንሣዔ ግዛው) ዘ ወሊሶ "ከፊታችን ማን አልፎሽ የምትባል የጭንቅና የመከራ ጊዜ አለች የኀዘንና የሰቆቃ ጊዜ ነች። እርሷን ያለፈ ወይም የተሻገረ ከማን ጠግቦሽ ዘመን ይደርሳል የተድላና የፍስሐ ዘመን ነች። ስለዚህ፡- ዕንቅብ ተሰፍቷል መስፈሪያ ሰፌድ ተሰፍቷል ማበጠሪያ የሰው ልጅ ሁሉ ይጠንቀቅ ቆሚያለሁኝ ሲል እንዳይወድቅ።" ይሉ ነበር፡- ተዋህዶ እግዚአብሔር ያፅናሽም ይሉ ነበር። ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም፡- “በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ።” (2ኛ ቆሮ 13፥5) ሰላለን ኦርቶዶክሳዊ ሁሉ ቆም ብሎ በማስተዋል ሕይወቱን እንዲመረምርና ራሱን ፈትኖ ከወዴት እንደቆመ እንዲለይ የተጠየቀበት ጊዜ ነው። አሁን እየሆነ ያለው ነገር፡- + የተኛን እንድንነቃ፣ + የወደቅን እንድንነሳ፣ + የራቅን እንድንቀርብ፣ + የተዳደፍን እንድንነጻ፣ + የወጣን እንድንገባ፣ + የሄድን እንድንመለስ፣ + ተዘልለን የተቀመጥን እንድንሰበሰብ፣ + የተጣላን እንድንታረቅ፣ + የበደልን እንድንክስ፣ + ከሥጋ ሀሳብ እንድንርቅ፣ + በምድራዊ ጥበብ እንዳንስት፣ + በእግዚአብሔር ብቻ እንድንመካ፣ + በእውነተኛ ፀፀት ንሥሃ እንድንገባ፣ + ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ እንድንሳተፍ ለማድረግ፣ + በባሕርዩ አንድ የሆነን አምላክ የምናመልክ ኦርቶዶክሳውያን ከመለያየት ወጥተን በፊቱ አንድ ልብ፥ አንድ ሀሳብ፥ አንድ መንፈስ ሆነን እንድንቆም ለመጥራት ነው። ከእግዚአብሔር የሆነ፤ ወደ አማናዊው ኦርቶዶክሳዊ ሕይወት በእውነትና ከልቡ ለመመለስ የማንቂያና የጥሪ ደወል የንሥሃ አዋጅ ነው። ነገር ግን አሁንም ሰው እያስተዋለ አይመስልም። እግዚአብሔር ግን ይጣራል፤ የሚሰማም የሚመልስም የለም። እግዚአብሔር አምላክ በቤተክርስቲያን ውስጥና በሀገራችን ላይ ታላቅ ሥራ እየሠራ ነው እየተረዳው ያለው ግን ጥቂት ነው።ቅዱስ ዳዊት እንዲህ ይላል፦ "አቤቱ፥ ሥራህ እጅግ ትልቅ ነው፥ አሳብህም እጅግ ጥልቅ ነው። ሰነፍ ሰው አያውቅም፥ ልብ የሌለውም ይህን አያስተውለውም። (መዝሙር 92፥5-6) “እግዚአብሔር በአንድ መንገድ በሌላም ይናገራል፤ ሰው ግን አያስተውለውም።”(ኢዮብ 33፥14) አሁን የምናየውና የምንሰማው ሁሉ በጊዜው ያልፋል፣ ጊዜውን የማያልፉ ብዙዎች ግን አሉ። ቤተ ክርስቲያናችን ከነ ሙሉ ክብሯና ሞገሷ ትቀጥላለች፤ በሥራ ላይ ያለው ባለመንሹ እህሉን ሲያበራይ ገለባ ሆነው ስለሚገኙ ከፍሬው ተለይተው የሚቀሩ ብዙዎች ግን አሉ። ሀገራችን አንድነቷ ተጠብቆ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች ይህን ጊዜ ተሻግረው ክብሯን የማያዩ ብዙዎች ግን አሉ። ማንም ኦርቶዶክስ ነኝ ስላለ ሊሆን አይችልም፤ በኦርቶዶክሳዊነት ስም መነገድም አይቻልም፤ ከዚህ በኋላ በስም ኦርቶዶክስ መዝለቅም አይቻልም። ኦርቶዶክስ ነኝ የሚል ሰው በኦርቶዶክሳውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን እምነት መጽናት፥ የኑሯቸውን ፍሬ መመልከት፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል የኖሩበትን ሕይወት መምሰል፥ በኦርቶዶክሳዊ ባህርይ መኖርና መመላለስ አለበት። ኦርቶዶክሳዊነት ክርስትናን መኖር ነው እንጂ ነኝ ማለት አይደለም።(ዕብ.13፥7) ኦርቶዶክሳዊነት፣ በአምሥቱ አዕማደ ምሥጢራት አምኖ በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ተወስኖ መኖር ነው፤ በስም ወይም ነኝ ስላሉ አይደለም። እንግዲህ አስተውሉ፣ የሃዋርያውንም ቃል ስሙ፦ ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱና ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።”(ገላትያ 5፥15) ወገኖቼ እንግዲህ ስንሰፈር ቀለን፣ ስንበጠርም ገለባ ወይም እንክርዳድ ሆነን እንዳንገኝ ይሁን። እግዚአብሔር አምላክ የመከራውን ጊዜ በቸርነቱ አሻግሮ ከፍቅር፥ ከሰላምና ከበረከቱ ዘመን ያድርሰን፤ በከንቱ ከሚጠፉት ወገን አያድርገን።
Hammasini ko'rsatish...
እዩ እና እመኑ ሰዎች.m4a1.49 MB
ወምድረኒ.m4a1.02 MB
ክርስቶስ ተንስዓ ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በአቢይ ሀይል ወስልጣን አሰሮ ለሰይጣን አጋዞ ለአዳም ሰላም (3) እምይእዜሰ ይኩን ሰላም ትርጉም: ክርስቶስ ተነሳ ከሙታን በታላቅ ሀይልና ስልጣን ሰይጣንን አስሮ ነጻ አወጣው አዳምን ሰላም (3) ከንግዲህ ሰላም ይሁን 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 👉👉👉@mezmurzhohte 👈👈👈 👉👉 👉@mezmurzhohte 👈👈👈 👉 👉 👉@mezmurzhohte 👈👈👈 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Hammasini ko'rsatish...
የምስራች.m4a1.21 MB
ክርስቶስ ተንስአ.m4a1.68 MB
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.