ADDIS NAGER
WE GOT FOR U BREKING NEWS
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
162
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Hammasini ko'rsatish...
Thanks For 1K Subscribers On YOUTUBE
እባካችሁ ይህንን ቻናል ሰብስክራብ አድርጉ on YouTube and telegramYou tube
https://www.youtube.com/channel/UCze_aDOpeiL5WtBYvRRgEugTelegramhttps://t.me/abededella2
አዲስ የዩኒቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ምደባ ተለቀቀ።
የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ ሆኗል።
በመሆኑም ተማሪዎች ከታች በተገለጸዉ የበየነ መረብ ጠቋሚ በመግባት የተመደቡበትን ተቋም ማወቅ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡
• ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፡- http://result.neaea.gov.et/Home/Placement
• ቅሬታ ለማቅረብ መግቢያ ዌብሳይት (በአካል መምጣት አያስፈልግም)፡- http://moshe.gov.et/ ወይም https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7
-MoSHE
〰〰〰〰〰〰〰
@addisnewz
Hammasini ko'rsatish...
እንዴት የ WIFI Speed መጨመር እንችላለን። Easy
Speed Tester Apk Dowload Link
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.vtool.speedtest.speedcheck.internetAndYou Can Get Apk From My Telegeram Chan...
Hammasini ko'rsatish...
የ ስልኮ ባትሪ እያለቀ ተቸግረዋል ? ወሳኝ መፋትሄ How to save your Mobile Battrey
Dowlad link
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.urysoft.pixelfilter&hl=am&gl=USTelegramChannel link
https://t.me/abededella2YouTube
https://...Hammasini ko'rsatish...
How To Protect your Telegram From Hackers እንዴት ቴሌግራማችን አንዳይጠለፍ ማድረግ እንችላለን
Please sub my youtube and telegram channel you tube
https://youtu.be/NeA-Ayckbt8telegramhttps://t.me/abededella2
channel play list
https://youtu.be/e0...በትናንትናው እለት በ ዶ/ር አብይ አህመድ ይፋዊ የ ፌስቡክ ገፅ ላይ እንዲህ የሚል መፈክር ያለበት ፎቶ ተለቆ ነበር👇
"ወያኔ ጁንታ፣ ኦነግ ሸኔ፣ ባልደራስና አብን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላቶች ናቸው።"
ሆኖም ጠቅላዩ ከደቂቃዎች በኀላ መልሰው አጥፍተውታል‼️
#SHARE
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ያጋሩ @addisnewz
የደቡብ ክልል የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል‼️
🎲 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ ትምህርት ቢሮ የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረጉን ዛሬ አስታውቋል።
🎲በሲዳማ ክልል እና በደቡብ ክልል ለፈታና ከተቀመጡ 352,806 ተማሪዎች ወደ 322,136 የሚሆኑት ወደ 9ኛ ክፍል ማለፋቸውንና ይህም ከመቶ 91.3% መሆኑን ቢሮው አሳውቋል።
🎲 የማለፊያ ነጥብ ኮቪድን ታሳቢ በማድረግ ለወንድ 41፣ ለሴት 40 እና ማየት ለተሳናቸው 39 ሆኖ ተወስኗል።
በተያያዘ የ9ኛ ክፍል ቅበላ በሁሉም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከየካቲት 1-2 ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው በየካቲት 3/2013 ዓ.ም መሆኑንና ተማሪዎችም በተገለጸው ጊዜ አስፈላጊ ቁሳቁስ በማዘጋጀት ትምህርት ቤት እንዲገኙ ተብሏል።
#SHARE
@addisnewz