uz
Feedback
Ethiopian SDA Instrumental songs Seventh day Adventist

Ethiopian SDA Instrumental songs Seventh day Adventist

Kanalga Telegram’da o‘tish

🇪🇹Ethiopian SDA(Seventh day Adventist) church Classical Instrumental songs will be uploaded here. So #share it with your 👫#friends. It's ✝️religious✝️ group. 📀Send me 🎤 #comments through @Simera1. 📵PLEASE ▶️ #UNMUTE MY 📶CHANNEL ⏩🔇🔈🔉🔊👈🤝

Ko'proq ko'rsatish
1 661
Obunachilar
+324 soatlar
+157 kunlar
+1230 kunlar
Postlar arxiv
#Important የኮቪድ19 በሽታ የየቀኑ ምልክቶች *=*=*=*=*=*=*=*=*=*=*=*=*= ፨ ከ1-3 ቀን . በነዚህ የመጀመሪያ ቀናት ቀላል ጉንፋን መሰል ሆኖ ቀለል ያለ ትኩሳት እና የጉሮሮ ህመም ብቻ ሲኖር የምግብ እና መጠጥ ፍላጎት ጥሩ ነው ። . የሰውነት መከላከያ ደከም ያለባቸው ሰዎች ቀለል ያለ ተቅማጥ እና ማቅለሽለሽ ሊኖራቸው ይችላል ። ፨ በ 4 ኛው ቀን . የጉሮው ህመም ይጨምራል እንደዚሁም የድምፅ መወፈር ይኖራል ። . ብዙ ጊዜ ትኩሳት አይኖርም 36.5 degree ብቻ ይሆናል . ቀለል ያለ እራስ ምታት እና የምግብ እና መጠጥ ፍላጎት ሊስተጓጎል ይችላል ። ፨ በ 5 ኛው ቀን . ስሜቶች የበለጠ ይጨምራሉ ፦ የጉሮሮ ህመም ይጨምራል ፣ ድምፅ የበለጠ ይጎረንናል ። . በእንቅስቃሴ ወቅት የሰውነት ህመምና ቁርጥማት ይኖራል ፤ የሰውነት ድካም ይኖራል ። ፨ በ 6 ኛው ቀን . ትኩሳት ይጀምራል . ደረቅ ሳል ከጉሮሮ ህመም ጋር ይበረታል . ምግብ በመመገብ ፣ የሚጠጣ ነገር ሲወስድ እንደዚሁም በንግግር ጊዜ የጉሮሮ ህመም ይኖራል ። ተቅማጥና ማቅለሽለሽ የበለጠ ይጨምራል ። ፨ በ 7 ኛው ቀን . ትኩሳት ከ 38 ድግሪ በላይ ይሆናል . ደረቅ ሳል ይኖራል ፣ ይጨምራል . የሰውነት ቁርጥማት ፣ ራስ ምታት ፣ ተቅማጥና ማቅለሽለሽ ይጨምራል ። ፨ በ 8 ኛው ቀን . መተንፈስ መቸገር . የደረት መክበድና ህመም . ደረቅ ሳል ይኖራልም ይጨምራልም . የሰውነት ቁርጥማት ፣ ራስ ምታት ይቀጥላልም በጣም ይጨምራል ። . ትኩሳት ይቀጥላል ፣ ይጨምራል ፨ በ 9 ኛው ቀን እና በሚቀጥሉት ቀናት . ሁልም ከላይ የተጠቀሱት ምልክቶች በጣም ይጨምራሉ ። ማንኛው ሰው የሚከተሉት አደገኛ ምልክቶች ካሉ በአፋጣኝ ወደ ህክምና ተቋም መሄድ ያስፈልጋል ። ፧ የተራዘመ ደረቅ ሳል ፧ የትንፋሽ ማጠር ፧ የደረት ህመም ፧ ከፍተኛ ትኩሳት #ሼር በማድረግ ያስተላልፉ

Adventist Songs Ethiopian Seventh day Adventist Church songs will be uploaded soon. So you can get every songs when ever and where ever you are. So please share it. https://t.me/SDAsong

ONE WAY SEVENTH-DAY ADVENTIST SONG

Rate my instrumental songs
Anonymous voting

Awaju Tenegro - Jimma Choir Instrumental Cover Song Mix by Simera 📀Size - 6.55MB 🔊Type - mp3 ⏳Time - 04:46 💵Download by - 1.31Birr @Simera1 @SDAinstrumentals

sticker.webp0.26 KB

"It_Is_Well_With_My_Soul"___Hymn_530_.mp36.69 MB

“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” — ሉቃስ 2፥11 @Simera1 @SDAinstrumentals