cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qilingÂť, bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Only photo's, news & oline shop

Sup guys welcome to our channel is #Legendary 🙈🙈💯💥 For all of you Join this channel We gonna make u feel 😂😍🤠 For any suggestions @onlpi

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
147
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረ ሚካኤል በሰጡት መግለጫ ራያ እና ሽረ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መያዛቸውን አረጋገጡ። ደብረጽዮን "ትግሉ አሁንም ቀጣይ ነው።ገና ነው።ውጊያ ውስጥ ነን" ብለዋል።በትግራይ የተጀመረው ውጊያ አስራ ስድስት ቀናት ሆኖታል። @onlpic
Hammasini ko'rsatish...
ዕድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ ለሆኑ ሰዎች 94 በመቶ ውጤታማ ነው የተባለ የኮቪድ-19 ክትባት መገኘቱ ተገለጸ ! ዕድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ ለሆኑ ሰዎች 94 በመቶ ውጤታማ ነው የተባለ የኮቪድ-19 ክትባት በፋይዘር እና ባዮኤንቴክ ኩባንያዎች መሰራቱ ተገለጸ፡፡ ኩባንያዎቹ አሁን በአሜሪካ በአስቸኳይ ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ለማግኘት እንደሚያመለክቱ ተናግረዋል፡፡ ግኝቶቹ በዓለም ዙሪያ ከ41ሺህ በላይ ለሆኑ ሰዎች በተሰጡ የሁለት መጠኖች ክትባት ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡ ባለፈው ሳምንት ፋይዘር እና ባዮኤንቴክ 90 በመቶ ውጤታማ ነው የተባለ የኮቪድ-19 ክትባት ቅድመ መረጃዎችን አውጥተው የነበረ ሲሆን ምንም የደህንነት ስጋት እንደሌለው መገለጹን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
Hammasini ko'rsatish...
#ይህችን_ሴት_አትሁኝ . 1. በቴሌግራም ሀይ አለሽ 2. ሳትመልሺ ወደ profilu አቀናሽ 3. አለባበሱም ሆነ አቁዋሙ ያምራል 4. በድጋሜ ሀይ አለሽ 5. አሁን ግን በደስታ መለሽለት 6. መልክት መለዋወጥ ተጀመረ.. 7. በአካል ለመገናኘት ቀጠሮ ተያዘ 8. ጥሩ ልብስ ለበሰሽ ሽቶ ተቀብተሽ አምሮብሸ ሄድሽ 9. ወድ የሆነ መዝናኛ ቦታ ወሰደሽ 10. ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ጀመራቹ 11. እጆችሽን በፍቅር ያሻሽሻል በቀልዱ ያስቅሻል 12. አይኖችሽን በፍቅር አይን ተመልክቶ ፈገግታ ይመግብሻል 13. ብዙ ትውውቅ ያላቹ ያህል ተሰማሽ 14. ክፍል እንድትይዘ ጠየቀሽ ተስማማሽ 15. ምቾት እንዲሰማሽ አደረገ 16. በፍቅር በስሱ ከንፈርሽን መሳም ጀመረ 17. ትክክል አለመሆኑ ቢገባሽም ደስታ ተሰምቶሻል 18. በእርጋታ ወደ አልጋ ወሰደሽ 19. ለመቃወም አቅሙን አጣሽ 20. ሌለዉ ቢቀር መከላከያ ለመጠቀም ሀሳብ አቀረብሽ 21. በስሜት ጦፎ ሰለነበር ሊሰማሽ አልቻለም 22. ፍልሚያውን ወደድሽው እርካታም አገኘሽ 23. ከፍሪጅም ቀዝቃዛ ዉሀ አምጥቶ እራሱ አጠጣሽ 24. የሚያሳይሽ ክብር እጅጉን ማረከሽ 25. ራስሽን እድለኛ አርገሽ ቆጠርሽ 26. የምትፈልጊውን ወንድ እንዳገኘሽ ተሰማሽ 27. ልብሰሽን ለባበስሽ 28. ወደ ቤት አቅፎ ሸኘሽ 29. ጉንጮችሽን ስሞ የደሰታ ጊዜ ማሳለፉን ገለፀልሽ 30. ለጉዞሽም ገንዘብ በእጅሽ አስጨበጠሽ 31. ከልብሽ ፈገግ በማለት ነገ እንገናኝ ፍቅር አልሽው 32. እሱ ግን መልስ አልሰጠሽም 33. በደስታ ፈገግ እንዳልሽ ተጉዘሽ እቤት ደረሰሽ 34. በሰላም እቤት እንደደረሽ ሜሴጅ ላክሽለት 35. online ቢሆንም መልስ አልመለሰልሽም 36. ግራ ተጋብተሽ ድጋሜ ፃፍሺለት 37. አሁንም መልስ የለም 38. ከደቂቃዎች ብሀላ ስታይው ቴሌግራም ላይ ብሎክ ተደርገሻል 39. ብሎክ መደረግሽ ታወቀሽ 40. ቀናት ሳምንት ወራት አለፉ 41. ህመም ይሰማሽ ጀመር ድካም ክብደት መቀነስ.. 42. ወደ ሆስፒታል በመሄድ ምርመራ አደረግሽ 43. ከቆይታ ቡሀላ ነርሶ ውጤት ይዛ መጣች 44. HIV ፖዘቲቭ እና እርጉዝ እንደሆንሽ ተነገረሽ 45. እንዴት??? 46. ከእውነቱጋ ተጋፈጥሽ 47. ጭንቀት ነገሰብሽ በፍርሀት ተዋጥሽ 48. ተስፋ ቢስነት ስሜት አልባነት ተሰማሽ 49. ሞት ወደ አንቺ መቃረቡ ተሰማሽ 50. ሁኔታዎች ወደ ኃላ ተመልሰው ብታድሻቸው ተመኘሽ 51. ግን ምን ዋጋ አለው እረፍዶል 52. ወደ ሰማይ በማንጋጠጥ ፀሎት አደረስሽ😢😥😥🙏 • ይህችን ሴት አትሁኝ • በስሜት አትመሪ • በሀቡት በንዋይ ሰውን አትመዝኚ • ሴት ልጅሽ እንድትሆንልሽ የምትመኚውን አይነት ሴት ሁኚ @onlpic
Hammasini ko'rsatish...
በኢትዮጵያ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ! ከዚህ ቀደም በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና ላይ እያለች በሰላም እምደተገላገለች የተገለፀችውን እናት ጨምሮ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የ7 ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸውና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 27 1. የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊት አዲስ አበባ ነዋሪ ፤ በህክምና ማዕከል ህክምና ላይ የነበረች። 2. የ56 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ፤በህክምና ማዕከል ህክምና ላይ የነበረች። 3. የ55 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባቸው። 4. የ36 ዓመት ኢትዮጵያዊ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ፤ በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት። 5. የ65 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ በህክምና ማዕከል በህክምና ላይ የነበሩ። 6. የ33 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት። 7. የ26 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ
Hammasini ko'rsatish...
#fattymello 🔻🔺🔻🔺 @hakiinn @hakiinn @hakiinn
Hammasini ko'rsatish...
●አሳዛኝ ዜና!!! በኮቪድ 19 ተይዛ ልጇን የተገላገለችው እናት አርፋለች! ****** በሃገራችን ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 22 የደረሰ ሲሆን በበሽታው ተጠቅተው በየካ አጠቃላይ ሆስፒታል ነብሰ ጡር ሆና የገባችው በዚሁ ሆስፒታል የተገላገለችው እናት ከሰአታት በፊት ህይወቷ ማለፉን ጋዜጠኛ ታሪኩ ዘውዱ በገፁ አጋርቷል። ወላዷ እናት ልጆን አቅፋ ለመሳምና ጡቷን ለማጥባት ሳትታደል ህይወቷ ሊያልፍ የቻለ ሲሆን በተጨማሪም ሌላ ሞት በዚሁ ሆስፒታል መከሰቱን ጠቁሞ ሁለተኛው ሟች ወንድ እንደሆነና የሁለቱም ህልፈተ ህይወትም ከሰአታት በፊት ከምሽቱ 2 ሰዓት በየካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ነው ብሏል። ምሽቱን ህይወቷ እንዳለፈ ለተሰማው ወላድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በሆስፒታሉ ተገኝተው ስጦታ አበርክተውላት እንደነበር የሚታወስ ነው። በኢትዮጵያ ተጨማሪ 150 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል https://t.me/onlpic
Hammasini ko'rsatish...
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 150 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 5,141 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃምሳ (150) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1,636 ደርሷል፡፡ https://t.me/onlpic
Hammasini ko'rsatish...
Photo
Hammasini ko'rsatish...
በጤና ተቋማት የሚሰሩ 65 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስትሯ አስታወቁ! በኢትዮጵያ እስካሁን ባለው ሂደት 49 የጤና ባለሙያዎችና 16 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ባለሙያዎቹ በአብዛኛው በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የጤና ተቋማት እየሰሩ የነበሩ መሆናቸውን ገልፀዋል። የጤና ባለሙያዎችና የጤና ተቋማት ሠራተኞች የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት እያደረጉት ላለው ተጋድሎም ምስጋና አቅርበዋል። መንግሥት የጤና ተቋማት ሠራተኞችን ተጋላጭነት ለመቀነስ ከሚያደርገው ሥራ በተጨማሪ ኅብረተሰቡ ራሱን በመጠበቅ የባለሙያዎቹን ጫና እንዲቀንስም ጠይቀዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለይ ማህበረሰቡ የቫይረሱን ስርጭት የሚመጥን ጥንቃቄ አለመደረጉ እንደሚያሳስባቸው ሚኒስትሯ ተናግረዋል። “ጥንቃቄ የምናደርገው የጸጥታ አካላት ወይም የጤና ባለሙያዎችን ትዕዛዝ ለማክበር ሳይሆን፤ ለራሳችንና ለምንወዳቸው ወገኖቻችን ብለን መሆን አለበት” ሲሉም ምክራቸውን አስተላልፈዋል። ምንጭ :- ኢዜአ ሼር ሼር https://t.me/onlpic
Hammasini ko'rsatish...
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 142 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1,486 ደርሷል። ተጨማሪ የ3 ሰው ህይወት ሲያልፍ አጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 17 ደርሷል። ምንጭ :- ዶ/ር ሊያ ታደሰ (የጤና ሚኒስቴር) ሼር ሼር https://t.me/onlpic
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.