cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qilingÂť, bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Grad e 12 Entranc Exame (2014-15)🇪🇹

ሰላም ለናንተ ይሁን የዚ ቻናል ቤተሰቦች👋 ID ቁጥራቹን Group ላይ ላኩልን ወጤታቹን Screenshot እያረግን እንልክላቹአለን እናንተ መረግ የሚገባቹ!! የYou tube Channel Subscribe እና Like በማረግ ScreenShot ከ Registration ID ጋ Group ላይ መላክ ብቻ👇👇 https://youtu.be/f4qt7VV-2iQ ማታለል ፈፅሞ ክልክል ነው🙅‍♂

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya6 196Amxar4 695Toif belgilanmagan
Reklama postlari
2 320
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ሀናን ናጂ አህመድ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችው የክሩዝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። ተማሪ ሀናን ናጂ አህመድ በተፈጥሮ ሳይንስ 649 ውጤት በማስመዝገብ ከዘንድሮ ተፈታኞች በቀዳሚነት ተቀምጣለች፡፡ ባስመዘገበችው ውጤት በጣም ደስተኛ መሆኗን የገለጸችው ተማሪ ሀናን፤ በቀጣይም ለበለጠ ውጤት እንደመትተጋ ተናግራለች፡፡ ክሩዝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ የሚገኝ የግል ትምህርት ቤት ነው፡፡ @Grade_12_Entranc_result_13_14 @Grade_12_Entranc_result_13_14
Hammasini ko'rsatish...
" ምንም አይነት የሲስተም / ቴክኒካል ችግር የለም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል። ውጤት በዌብሳይት eaes.et ላይ ፣ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት በ6284 ፣ በቴሌግራም ቦት @eaesbot ላይ " ሬጅስትሬሽን ቁጥር " በማስገባት ማየት እንደሚቻል ተገልጿል። ነገር ግን በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ውጤት ለማየት መቸገራቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል። ይህ በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን አነጋግሯል። አገልግሎቱ ፤ በውጤት መመልከቻ አማራጮቹ ላይ ምንም አይነት ቴክኒካል / የሲስተም ችግር እንደሌለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። " በአንድ ግዜ ተማሪዎችና ወላጆችን ጨምሮ ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰው ውጤት ለማየት እየሞከረ ስለሆነ መጨናነቅ መፈጠሩን " ከፍተኛ የአገልግሎቱ አመራር ለቲክቫህ ተናግረዋል፡፡ ተማሪዎች በትዕግስት በመሞከር ውጤታቸውን እንዲያዩ ኃላፊው መክረዋል፡፡ @Grade_12_Entranc_result_13_14
Hammasini ko'rsatish...
❤ 5👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
መልእክት ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ! ውድ ውጤት ጠባቂ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች እንደሚታወሰው ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና ውጤት ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል። በዚህም ተፈታኝ ለሆናችሁ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም እድልን እየተመኘን ውጤት በሚለቀቅበት ሰአት ውጤት የሚታይበት ዌብሳይት እጅጉን ስለሚጨናነቅ ጥሩ የኢንተርኔት ኮኔክሽን ... የግዱኑ የሚጠይቅ በመሆኑ እኛ የማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ አድሚኖች ውጤታችሁን ሚስጥራችሁን በጠበቀ መልኩ አይተን ለእናንተ ለማጋራት ዝግጁ እንደሆንን ለማሳወቅ እንወዳለን ። እናም እናንተ የቻነላችን ቤተሰቦች ይህን መልእክት 12ተኛ ክፍል ለሆኑ ወዳጅ ፣ ዘመድ ፣ ጓደኛ በማጋራት ውጤታቸውን በቶሎ እንዲያዩ ይርዷቸው ። ውጤት ለመመልከት በ @Wakanda_Event1 መልእክት እና Id number ይላኩልን !! SHARE @Grade_12_Entranc_result_13_14 @Grade_12_Entranc_result_13_14
Hammasini ko'rsatish...
👍 6❤ 4🥰 2🔥 1👏 1
መልእክት ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ! ውድ ውጤት ጠባቂ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች እንደሚታወሰው ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና ውጤት ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል። በዚህም ተፈታኝ ለሆናችሁ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም እድልን እየተመኘን ውጤት በሚለቀቅበት ሰአት ውጤት የሚታይበት ዌብሳይት እጅጉን ስለሚጨናነቅ ጥሩ የኢንተርኔት ኮኔክሽን ... የግዱኑ የሚጠይቅ በመሆኑ እኛ የማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ አድሚኖች ውጤታችሁን ሚስጥራችሁን በጠበቀ መልኩ አይተን ለእናንተ ለማጋራት ዝግጁ እንደሆንን ለማሳወቅ እንወዳለን ። እናም እናንተ የቻነላችን ቤተሰቦች ይህን መልእክት 12ተኛ ክፍል ለሆኑ ወዳጅ ፣ ዘመድ ፣ ጓደኛ በማጋራት ውጤታቸውን በቶሎ እንዲያዩ ይርዷቸው ። ውጤት ለመመልከት በ @Wakanda_Event1 መልእክት እና Id number ይላኩልን !! SHARE @Grade_12_Entranc_result_13_14 @Grade_12_Entranc_result_13_14
Hammasini ko'rsatish...
#MoE ሚኒስትሩን ያስደናገጣቸው ቁጥር ? ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፦ " ከዚህ ፈተና አንድ #ሊያስደነግጠን የሚገባ ነገር ከተፈተኑት ጠቅላላ ተማሪዎች ውስጥ 50 ከመቶ የሚሆኑት እና ከዛ በላይ 26 ከመቶ ነው ያገኙት። ከ845 ሺህ ፤ 422,500 ሺህ ተማሪ ከ26 በታች ነው ያገኘው። እንደው ዝም ብሎ አንድ ተማሪ ፈተናውን በግምት ቢሞላ እንኳን ሊያገኘው የሚችለው ውጤት ነው። ለዚህ ነው ከታች ጀምሮ በደንብ አጥርተን መስራት አለብን የምንለው። " ስለ 2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ቁጥሮች ምን ይላሉ ? - በ2015 የተፈተኑ ተማሪዎች ብዛት 845,099 ፤ 50 በመቶና በላይ ያመጡ 27,267 ተማሪዎች (3.2%) ብቻ ናቸው። ከነዚህ ውስጥ ፦ • ከተፈጥሮ ሳይንስ ያለፉ 19,017 ተማሪዎች • ከማህበራዊ ሳይንስ ያለፉ 8,250 ተማሪዎች - በማታ የተፈቱ 16,541 ያለፉ 12 ተማሪዎች ብቻ - በግል የተፈተኑ 169,502 ያለፉ 498 ተማሪዎች ብቻ - በመደበኛ የተፈተኑ 659,056 ያለፉ 26,757 ተማሪዎች ብቻ - የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑ 3,106 ት/ቤቶች፤ 1,328 ትምህርት ቤቶች #አንድም_ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም / ምንም ተማሪ አላሳለፉም። - በሀገሪቱ ካሉትና የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑት ትምህርት ቤቶች 42.8 በመቶ የሚሆኑት አንድም እንኳን ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም። - 27 ሺህ 267 ተማሪዎች በቀጥታ ፍሬሽ ማን ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ 160 ሺህ ገደማ ተማሪ በሬሜዲያል ይገባሉ።
Hammasini ko'rsatish...
❤ 1
#ሙሉ_መግለጫ የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የሰጠው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል። ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጥዋት 12 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።
Hammasini ko'rsatish...
#MoE ሚኒስትሩን ያስደናገጣቸው ቁጥር ? ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፦ " ከዚህ ፈተና አንድ #ሊያስደነግጠን የሚገባ ነገር ከተፈተኑት ጠቅላላ ተማሪዎች ውስጥ 50 ከመቶ የሚሆኑት እና ከዛ በላይ 26 ከመቶ ነው ያገኙት። ከ845 ሺህ ፤ 422,500 ሺህ ተማሪ ከ26 በታች ነው ያገኘው። እንደው ዝም ብሎ አንድ ተማሪ ፈተናውን በግምት ቢሞላ እንኳን ሊያገኘው የሚችለው ውጤት ነው። ለዚህ ነው ከታች ጀምሮ በደንብ አጥርተን መስራት አለብን የምንለው። " ስለ 2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ቁጥሮች ምን ይላሉ ? - በ2015 የተፈተኑ ተማሪዎች ብዛት 845,099 ፤ 50 በመቶና በላይ ያመጡ 27,267 ተማሪዎች (3.2%) ብቻ ናቸው። ከነዚህ ውስጥ ፦ • ከተፈጥሮ ሳይንስ ያለፉ 19,017 ተማሪዎች • ከማህበራዊ ሳይንስ ያለፉ 8,250 ተማሪዎች - በማታ የተፈቱ 16,541 ያለፉ 12 ተማሪዎች ብቻ - በግል የተፈተኑ 169,502 ያለፉ 498 ተማሪዎች ብቻ - በመደበኛ የተፈተኑ 659,056 ያለፉ 26,757 ተማሪዎች ብቻ - የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑ 3,106 ት/ቤቶች፤ 1,328 ትምህርት ቤቶች #አንድም_ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም / ምንም ተማሪ አላሳለፉም። - በሀገሪቱ ካሉትና የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተኑት ትምህርት ቤቶች 42.8 በመቶ የሚሆኑን አንድ እንኳን ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም። - 27 ሺህ 267 ተማሪዎች በቀጥታ ፍሬሽ ማን ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ 160 ሺህ ገደማ ተማሪ በሬሜዲያል ይገባሉ። @Grade_12_Entranc_result_13_14
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ውጤት በምን ይታያል ? " ነገ ጥዋት 12 ሰዓት ላይ በዌብሳይት እና በSMS ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይቻላሉ። " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
Hammasini ko'rsatish...
ADD እያረጋቹ ስም እና id ላኩልን እንደገና ይሄን YouTube channel subscribe በማድረግ Id ላኩልን 👇👇👇👇 https://youtu.be/Ct4fsNKq14s?si=t3vsmRwRYQ3mfyjL Inbox Me @Wakanda_Event1 Send ID card and screenshot youtube subscribe You tube kenyaa subscribii fii like gochuun beetasab ta'aa🙏
Hammasini ko'rsatish...
What’s up My family New Vlog Video በአዲስ Video ተመልሰናል 🔥#subscribe #vlog #vlogger #naole_channel

Photo unavailableShow in Telegram
በትግራይ ክልል ከ11 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብሔራዊ የመልቀቂያ ፈተና ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለአራት ቀናት ይወስዳሉ። ተማሪዎቹ በክልሉ በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ከ45 ቀናት በላይ የማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስዱ ቆይተዋል። ተማሪዎቹ በ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኝ የነበሩና መልቀቂያ ፈተናውን ሳይወሰዱ የቀሩ ናቸው። ፈተናው ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 3❤ 2
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.