cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ብሄራዊ ሎተሪ

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
35 581
Obunachilar
+424 soatlar
+1997 kunlar
+3 79830 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

የቶምቦላ 2016 ሎተሪ የዓይነት ሽልማቶች 1ኛ ዕጣ ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት በመሀል አዲስ አበባ ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት 2ኛ ዕጣ ባለ 1.5 ሲሲ የቤት አውቶሞቢል መኪና 3ኛ ዕጣ 9 ሰው የመጫን አቅም ያለው የትራንስፖርት መኪና 4ኛ ዕጣ ባለ 1.3 ሲሲ የቤት አውቶሞቢል መኪና 5ኛ ዕጣ 20 ኩንታል የመጫን አቅም ያለው ቫን የጭነት መኪና 6ኛ ዕጣ 10 ኩንታል የመጫን አቅም ያለው ቫን የጭነት መኪና 7ኛ ዕጣ ባለ 4 እግር ባጃጅ እና ሌሎች በርካታ የዓይነት ሽልማቶች ተካተዋል የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል መልካም ዕድል የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር!
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
መደበኛ ሎተሪ 1712ኛ ዕጣ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በእድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም
Hammasini ko'rsatish...
01:05
Video unavailableShow in Telegram
የ22ኛ ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕድለኞች እንኳን ደስ አላችሁ !
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ጽዮን ጌታቸው በ22ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በላከችው የዕድል ቁጥር በ5ኛው ዕጣ የ350,0000 ብር ዕድለኛ ሆናለች ፡፡ ወ/ሮ ጽዮን በአነስተኛ የንግድ ስራ የተሰማራች ሲሆን በደረሳትም ገንዘብ ንግዷን እንደምታጠናክርበት ገልጻልናለች ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ፍጠኑ ፍጠኑ 3 ቀን ብቻ ቀረው‼️‼️ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ 500 አዲስ ቅርንጫፎችን በሁሉም ከተሞች ልንከፍት ነው ስለሆነም ለስራ ፈላጊዎች  በሙሉ የስራ አይነቶችን በመምረጥ መቀጠር እንደምትችሉ ስናበስራችሁ በደስታ ነው ቀድመዉ ለሚመዘገቡ ቅድሚያ እንሰጣለን‼️‼️ ለስራ አጦች ብቻ ነው ፍጠኑ ፍጠኑ ለመመዝገብ👇👇👇
Hammasini ko'rsatish...
ለመመዝገብ
የስራ አይነቶችን ለማየት
Photo unavailableShow in Telegram
የቡራዩ ከተማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ኦብሳ ዲንቃ በቆረጠው የ22ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 4ኛው ዕጣ የ700,000 / ሰባት መቶ ሺ/ ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወጣት ኦብሳ በግብረሰናይ ድርጅት ተቀጥሮ የሚሰራ ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ የግል ስራ ለመስራት እንዳሰበ ገልጾልናል ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
አድማስ ተናፋቂ ጎጆን አድማቂ ! የአርባምንጭ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት መምህር ጀምበሩ ኮርዣ በላኩት የ22ኛው ዙር አድማስ ሎተሪ በ3ኛው ዕጣ የ1,000, 000 / አንድ ሚልየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ መምህሩ የረጅም ጊዜ የሎተሪ ደንበኛ ሲሆኑ ያለመሰልቸት በላኩት የዕድል ሙከራ የ1 ሚልየን ብር ዕድለኛ ያደረጋቸው ሲሆን በደረሳቸውም ገንዘብ ቤት በመስራት በቅርቡ የያዙትን ትዳር እንዲሞቅ በጥሩ ጊዜ የደረሰላቸው መሆኑን ግልጸውልናል ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ፍጠኑ ፍጠኑ 3 ቀን ብቻ ቀረው‼️‼️ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ 500 አዲስ ቅርንጫፎችን በሁሉም ከተሞች ልንከፍት ነው ስለሆነም ለስራ ፈላጊዎች  በሙሉ የስራ አይነቶችን በመምረጥ መቀጠር እንደምትችሉ ስናበስራችሁ በደስታ ነው ቀድመዉ ለሚመዘገቡ ቅድሚያ እንሰጣለን‼️‼️ ለስራ አጦች ብቻ ነው ፍጠኑ ፍጠኑ ለመመዝገብ👇👇👇
Hammasini ko'rsatish...
ለመመዝገብ
የስራ አይነቶችን ለማየት
Photo unavailableShow in Telegram
አድማስ ሎተሪ ቤት አሳማሪ ! የእንጅባራ ነዋሪው መምህር ጌታነህ አያል በ22ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2,000,000 / ሁለት ሚልየን / ብር ዕድለኛ የሆኑ ሲሆን በደረሳቸውም ገንዘብ መኖሪያ ቤታቸውን በዘመናዊ መልክ እንደሚሰሩበት ገልጸውልናል ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
22ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕድለኞች ሽልማታቸውን እየተረከቡ ነው 4,000,000 ብር ለባጃጅ ሾፌር የድሬ ዳዋ ከተማ ነዋሪው ወጣት ደምሱ እንደለ የሚተዳደረው ባጃጅ በመሾፈር ሲሆን ከስራው በተጓዳኝ ሎተሪን በመሞከር ይታወቃል ፡፡ “ አዘወትሮ የሞከረ ከዕድል ጋር ተማከረ “ እንዲሉ በሞከረው የ22ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚልየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ በደረሰውም ገንዘብ ቤተሰቡን እንደሚረዳበት ገልጾልናል ፡፡
Hammasini ko'rsatish...