𝑖𝑏𝑟𝑎ℎ𝑖𝑚 islamic Apologetics
Kanalga Telegram’da o‘tish
8 217
Obunachilar
-224 soatlar
+717 kunlar
+29230 kunlar
Postlar arxiv
እውነት ለመናገር ግን ወላሂ በዚህ ልክ አልጠበኩትም ነበር systematic theology ስንጠቀም ርዕስ አይደለም እያለን ሲያመልጥ ነበር።
እና በደንብ reflection ሰጥበታለው!
በአላህ ፍቃድ ዛሬ ብዙዎች ኢየሱስ ሰው ብቻ መሆኑን ሚረዱበት ቀን ይሆናል!
ተክቢር!!! አላሁ አክበር!!!💪💪💪
ኦርቶዎች ስድብ መገለጫቸው ከሆነ ሰነባብቷል በዚህ መልኩ ሚነግስ አምላክም እምነትም አይኖርም እስካልተስተካከላችሁ ውይይት ከሙስሊም ጋር ሲያምራችሁ ይቀራል!
ጭፍንተኛ አንሁን!
ፂምችንን ላጭተን ግመል መስለን ሱና ተከታይ ነን ስላላል፣መስጂድን ጫት መቃሚያ ስላላደረግን ፣ ሴቱ ከወንዱ ጋር ተደባልቆ ስላልጨፈረ ፣ ነብዩ አክብሩ ያሉንን ስላላከበርን ፣ ሰሀቦች ያላከበሩትን ስላላከበርን ፣ ታቢዒዮች ያላከበሩትን ስላላከበርን ፣ አትባዑ ታቢዒን ያላከበሩትን ስላላከበርን? እንዳውም ወደ ቀድሞው እንመለስ ባልን እኛው ነብዩን ማይወዱ አሉን።
ለመሆኑ ነብዩን መውደድ ማለት ድቤ ደልቆ መጨፈር ቢሆን የኛ ቀደምቶች በዚህ አይቀድሙም ነበርን? አላህና መልክተኛውስ አያዙንም ነበር?
ይኋው ጀሊሉ ያለን አላህን መውደድ ማለት ነብዩን መከተል እንደሆነ ነው
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
ሱራ አሊ-ዒምራን 3:31
አዛኙ ነብያችንስ(ዐሰወ) ምን አስጠነቀቁን
من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد"
(وفي رواية: "من عمل عملاً ليس عليه أمرنا فهو رد"). وهو حديث صحيح متفق عليه رواه البخاري ومسلم
''እኛ ያላዘዝነውን ፈጥሮ የጨመረ ስራው መመለሻው ወደራሱ ነው''
ታድያ ማንን እንስማ?በጭፍንተኝነት ካላንደር አዘግቶ 3ኛ ዒድ አድርጎ መያዙ አግባብ ነው ሀባይብ?
ሁሉንም ትተን መጀመርያ ጭቅጭቅ ሳይኖር በፊት ወደ ነበረው አቋም እንመለስ መልካሙም እሱ ነው።
የኛ አዛኝ ነብይ እኔም ቤተሰቤም ሁሉ ነገሬ ፊዳ ይሁንልዎት የአላህ ሰላም እና እዝነት በእሶ ላይ ይሁን!
✍𝑖𝑏𝑟𝑎ℎ𝑖𝑚 islamic Apologetics
https://t.me/ibrahimapologetics
ቃሌ ከ ኢብራሂም
ነገረ ክርስቶስ ላይ በስነምግባር የተሞላ መናናቅ የሌለበት ጥሩ ውይይት እናያለን ብዬ ገምታለው ውይይቱን አስተዋውቁት አትርሱት
ነሀሴ 19 ከምሽቱ 3:00 ኢንሻ አላህ !!
