cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Natnael Mekonnen

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
173 428
Obunachilar
-9324 soatlar
-5847 kunlar
-2 02630 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ በረራ ማስተናገጃ ተርሚናል በዛሬው እለት ተመርቋል:: በምርቃት ስነስርአቱ ላይ የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ እና ሌሎች የመንግስት ስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል:: በመርሀግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ አየር መንገዳችን ቱሪስቶችን ከተለያዩ ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ከማጓጓዝ ባለፈ በ22 የሃገር ውስጥ መዳረሻዎች በሚያደርገው በረራ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የሚገኙ ብርቅዬ የቱሪዝም መስህቦቻችን የተሻለ የመጎብኘት እድል እንዲያገኙ በማድረግ ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የአየር ትራንስፖርት ለቱሪዝም ወሳኝ ከሆኑ ግብአቶች አንዱ እንደመሆኑ አየር መንገዱን የሚመጥን የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል መገንባቱ ለዘርፉ እድገት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥርም ገልፀዋል፡፡     የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ይህ ማስፉፊያ የተደረገለት ተርሚናል የማስተናገድ አቅሙ ከበፊቱ ከሁለት እጥፍ በላይ እንደሚልቅ ተናግረዋል ፡፡ ይህም የመንገደኞች አገልግሎት ጥራትን ከፍ በማድረግና የጎብኚዎችን ምቾት በመጨመር ለቱሪዝም ዘርፍ ተወዳዳሪነታችን አበርክቶ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
3 5831Loading...
02
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
3 2770Loading...
03
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
3 2570Loading...
04
ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በአምስት ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ በመደበኛ ችሎት ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተባቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን÷ ተከሳሾቹም 1ኛ ቄስ በላይ መኮንን፣ 2ኛ በግብርና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ኢያሱ እንዳለ ወ/መስቀል፣ 3ኛ በኮሚሽን ሥራ የተሰማራው በረከት ሙላቱ ጃፋር፣ 4ኛ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ እና 5ኛ የኒሞና ንግድ ሥራ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አበራ መርጋ ተስፋዬ ናቸው። 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር አለመዋላቸው እና ሌሎቹ ግን በችሎቱ መገኘታቸው ተገልጿል፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግም በተከሳሾቹ ላይ ሁለት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸዋል። በአንደኛው ክስ በሁሉም ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1(ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚል ነው። በዚሁ የክስ ዝርዝር ላይም ተከሳሾች በጋራ በመሆን ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ክፍያ እንዲከፈላቸው የሚያደርግ ምንም ዓይነት የሥራ ግንኙነት ሳይኖራቸው፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው የኅብረቱ የባንክ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በዶላር ተቀንሶ ለተከሳሾች ክፍያ እንዲፈፀም የተሰጠ ምንም ዓይነት የክፍያ ትዕዛዝ በሌለበት ሁኔታ ትዕዛዝ እንዳለ አስመስለው በተጭበረበረ መንገድ ከ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ በመውሰድ ለግል ጥቅማቸው በማዋል የማይገባቸውን ብልፅግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ሰዎች ለማስገኘት በማሰብ የሚል ተጠቅሷል። 2ኛ ተከሳሽ ለአፍሪካ ኅብረት ድርጅት የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ በማስመሰል የካቲት/2016 ዓ.ም በማቅረብ ወደ ተከሳሹ ሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ተዘዋውሮ ገቢ እንዲሆንለት ያዘዘ መሆኑን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡ 3ኛ ተከሳሽ በረከት ሙላቱ ጃፋር ለአፍሪካ ኅብረት ጥልቅ የውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለመሥራት የተስማማ በመሆኑ ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ወደ ራሱ የሂሳብ ቁጥር 2 ሚሊየን 525 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ተገልጿል፡፡ 4ኛ ተከሳሽ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ ለአፍሪካ ኅብረት የጥልቅ ጉድጓድ የውኃ ቁፋሮ ሥራ የሠሩ በመሆኑ ኅብረቱ ወደ ግለሰቡ የሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን 315 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ የካቲት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ አድርጓል ተብሏል በክሱ ዝርዝር ላይ፡፡ 5ኛ ተከሳሽ አበራ መርጋ ተስፋዬ ለአፍሪካ ኅብረት ከማኅበሩ የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ እና ከኅብረቱ ሒሳብ በክፍያ እንዲፈጸምለት ወደ ራሱ በሆነው የድርጀቱ ሒሳብ 1 ሚሊየን 210 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ክፍያ እንዲፈፀም ማዘዙን የሚሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶች በስሙ እንዲዘጋጅ ማስደረጉና ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሰነዶቹን በውል ባልታወቀ ጊዜ እና ቦታ ለ1ኛ ተከሳሽ መስጠታቸው በክሱ ተጠቅሷል። እንዲሁም በሁለተኛው የክስ መዝገብ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ሕግ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ሥር የተመለከተውን በመተላለፍ ተከሳሾቹ ተገቢ ያልሆነ ጥቅምን ወይም መሻሻልን ለማግኘት በማሰብ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 8 ሠዓት ተኩል ላይ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውስጥ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አፍሪካ ኅብረት ቅርንጫፍ በመቅረብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው ኅብረቱ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በአሜሪካን ዶላር ወጪ ተደርጎ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ለተጠቀሱት ተከሳሾች እንዲከፈል የሚያዙ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶችን ጠቅላላ ድምሩ 6 ሚሊየን 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም በወቅቱ የምንዛሪ ተመን 346 ሚሊየን 843 ሺህ 475 ብር ለማስተላለፍ ሐሰተኛ ሰነዶቹን ለባንክ እንዲቀርብ በማድረግ እና በማቅረብ በፈጸሙት የክፍያ ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሐሰት መለወጥ ወይም ሐሰተኛ ሰነድ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል የሚል ዝርዝር አቅርቦባቸዋል። ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ችሎት ቀርበው ማንነታቸውንና አድራሻቸውን ካስመዘገቡ በኋላ የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው ተደርጓል። 3ኛ ተከሳሽ ጠበቃ የለኝም ማለታቸውን ተከትሎ ከጠበቃ ጋር ተማክረው እንዲቀርቡና ክሱንም በንባብ ለማሰማት ለፊታችን ሰኞ ተቀጥሯል። ፍርድ ቤቱ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርባቸው በቀጣይ ቀጠሮ ትዕዛዝ እንደሚሰጥበት ገልጿል።(ታሪክ-አዱኛ)
24 16532Loading...
05
የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ኮማንዶዎችን እያስመረቀ ነው የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ኮማንዶዎች በብላቴ የኮማንዶ እና አየር ወለድ ማስልጠኛ ማዕከል እያስመረቀ ይገኛል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከፍተኛ የሠራዊቱ አመራሮች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ተመራቂዎቹ “ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ የተሰጣቸው እና ከመከላከያ ሠራዊቱ ፣ ከባህር ኃይል እና ከፌዴራል ፖሊስ ተውጣጥተው ለረጅም ወራት የሰለጠኑ የኮማንዶ አባላት መሆናቸው ታውቋል። በዝግጅቱ ላይ ተመራቂዎች የተለያዩ ወታደራዊ ትዕይንት የሚያሳዩ ሲሆን፣ በእለቱ የክብር እንግዳ እና በኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ንግግር እንደሚደረግ ከመከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
28 4679Loading...
06
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
24 2030Loading...
07
የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ደረሱ በክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራው እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማልን ያካተተው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የልዑካን ቡድን በቤት ልማት ዙሪያ ባካሄደው ምክክር የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ስምምነት ላይ ደርሰዋል ፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባል የሆኑት ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል አቻ ከሆነው ተቋም ከአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ሰፊ ምክክርና ውይይት አድርገዋል፡፡ የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ በመንግስት መነሻ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ ድጋፍ ተደርጎለት የሚገነባቸውን ቤቶች ከ 30 በመቶ እስከ 40 በመቶ ከገበያው የዋጋ ቅናሽ ያላቸውን ቤቶች ለአገሪቱ ዜጎች በሽያጭ እያቀረበ ገበያ የማረጋጋት ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም ተጠቅሷል፡፡ የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ከመንግስት የሚያገኘውን መነሻ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ ገበያ ለመረጋጋት ለሚገነባቸው ቤቶች ግንባታ የሚያውል ሲሆን ያገኘውን የበጀት ድጋፍ ለመንግስት የመመለስ ግዴታ የሌለበት ተቋም እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከቅረብ ጊዜ ወዲህ የሬል ስቴት ገበያውን ለማረጋጋት እያደረገ ላለው ጥረት የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ያለውን ሰፊ ልምድ ለፌዴራል ቤቶች የሚጋራ ይሆናል፡፡ ሁለቱ ተቋማት በቤት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን ጉዳዮች ላይ ስምምነት በመደረሱ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ፡- የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲን ልምድና ተሞክሮ በኢትዮጵያ ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚሰራም ታውቋል፡፡ የቀደሞው ኪራይ ቤቶች የአሁኑ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ራሱን ጠንካራ መንግስታዊ የሪል ስቴት ካምፓኒ ለመሆን በሚያስችለው አግባብ እየደረጀ ሲሆን የሪል ስቴት ገበያው እንደረጋጋ የራሱን ሚና እየተጫወተ ነው ።
23 9432Loading...
08
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
17 8760Loading...
09
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
19 9520Loading...
10
የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በሕብረተሰብ ተሳትፎ እየገነባ ያቆየውን በርካታ የፖሊስ ፅ/ቤቶች ግንባታ አጠናቅቆ እያስመረቀ ይገኛል። የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ሕብረተሰቡን በማስተባበር ከ580 በላይ የመረጃ መቀበያዎች እና 37 ዘመናዊ የከተማ የፖሊስ የፖሊስ ፅ/ቤቶችን በመገንባት ላይ ሲገኝ የተወሰኑትም ለምርቃት እያበቃ መሆኑ ተገልፆል። በሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ መሪነት እና አስተባባሪነት በክልሉ ሙሉ በሚገኙ ቀበሌያት የተጀመረው የፖሊስ ፅ/ቤቱ ከ640 በላይ ሲሆኑ የግንባታ ሂደቱም በ90 ቀን እየተጠናቀቀ ይገኛል። ጠንካራ የፀጥታ መዋቅር ገንብቷል የሚባለው የሲዳማ ክልል አሁንም የፀጥታው ጉዳዩን በማጠናከር የህብረተሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ በርካታ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ድህንነት ግብዓቶችንን በማደራጀት ለማብቃት እየተሰራ መሆኑም ተገልፆል። በዛሬው እለት በሲዳማ ሰሜናዊ ዞን በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ 13 የመረጃ መቀበያ ማዕከላት እና 1 የወረዳ የፖሊስ ፅ/ቤት በ90 ቀን ግንባታ ተጠናቅቆ በዛሬው እለት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት ተመርቆ ተከፍቷል። በዛሬው እለትም የተመረቀው የወረዳዎ የ90 ቀን ግንባታዎች 4 45.5 ሚሊዮን የሚሆን የገንዘብ ወጪ የተደረገባቸው መሆናቸውም ተገለፀዋል። በምርቃቱ ላይ ለክብር እንግዶች ንግግር ያደረጉት “የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ” ፖሊስ የሰላማችንን ባለቤት ፖሊስ ልናከብረው የሚገባ ጀግና ሃይል ነው በመሆኑም በርካታ የፖሊስ ፅ/ቤቶች በክራይ ቤት ውስጥ በመሆን ስራቸውን በምቹ ሁኔታ እንዳይከውኑ ፈተና ከመሆኑ በላይ ለፖሊስ የሚበጀተው በጀት በቤት ክራይ ብቻ እያለቀ እንደ አንድ የፖሊስ ፅ/ቤት ሪፎርም ለማስቀረት ያሰበው ግንባታው በአመርቂ ውጤት እየተጠናቀቁ ለየ ወረዳው እና ቀበሌው ርክክብ እየተደረገ ይገኛል። አክለውም አቶ አለማየሁ ይህ ግንባታ ፖሊስን እና ማህበረሰቡን በማስተሳሰር ብሎም ከማቆራኘት ባለፈ እጣ አንስተን ሳይሆን ሰርተን ለማጣነው ሰላምና የዜጎች ደህንነት ቀጣይነት ዋስትና ነው ሲሉም ገለፀዋል።
27 1045Loading...
11
ቲክቶክን ማን ሊገዛው ይችላል? የዓለማችን ዋነኛ ሸማች የሚባሉት አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት የቻይናን ተጽዕኖ ለመቀነስ በሚል ቲክቶክን በማገድ ላይ ናቸው አሜሪካ ቲክቶክ ካልተሸጠ በሀገሯ እና ወዳጆቿ እንዳይሰራ ለማገድ ቀነ ገደብ አስቀምጣለች ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3yn5Cyb
29 2743Loading...
12
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ከአፍሪካ ልማት ባንክ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ባንኩ ከከተማዋ ‘ትራንስፎርማቲቭ’ ግቦች አንዱ የሆነውን የቤት ግንባታ ፕሮጀክት በሚደግፍበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ እንደነበር ከከንቲባዋ የማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
27 6242Loading...
13
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
27 8070Loading...
14
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስር ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በአዘርባጃን ‘አላት’ የተሰኘ ነጻ የኢኮኖሚክ ዞንን ጎብኝተዋል፡፡ አላት’ ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን የአዘርባጃን መንግስት የኢኮኖሚ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱና ዋናው ሲሆን÷ ተኪና ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች በጥራትና በስፋት የሚዘጋጁበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢኮኖሚክ ዞኑ ለአምራቾች ኢንዱስትሪዎች ጥሩ የሥራ ከባቢን በመፍጠር፣ እሴትን ጨምሮ ማምረትና ፈጠራ የታከለባቸው ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለውጪ ገበያ እንዲቀርቡ የሚደረግበት መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዘርባጃን አልፎ የቀጠናው ”የኢንቨስትመንት እምብርት” ተብሎ ከሚጠራው ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን ጠንካራ ተሞክሮዎች መገኘታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ በሥፍራው ስለተደረገላቸው አቀባበልና ገለጻ የኢኮኖሚክ ዞኑን ሊቀ-መንበር ቫለህ አላስግሮቭ እና የሥራ ባልደረቦቻቸውን አመስግነዋል፡፡ ግንኙነትን በማጠናከር እና ምርጥ ልምዶችን በመቀመር ኢትዮጵያ በዘርፉ የሚጠበቅባትን እንድትፈጽም ተገቢው ክትትል እንደሚደረግም አረጋግጠዋል፡፡
31 7506Loading...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ በረራ ማስተናገጃ ተርሚናል በዛሬው እለት ተመርቋል:: በምርቃት ስነስርአቱ ላይ የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ እና ሌሎች የመንግስት ስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል:: በመርሀግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ አየር መንገዳችን ቱሪስቶችን ከተለያዩ ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ከማጓጓዝ ባለፈ በ22 የሃገር ውስጥ መዳረሻዎች በሚያደርገው በረራ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የሚገኙ ብርቅዬ የቱሪዝም መስህቦቻችን የተሻለ የመጎብኘት እድል እንዲያገኙ በማድረግ ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የአየር ትራንስፖርት ለቱሪዝም ወሳኝ ከሆኑ ግብአቶች አንዱ እንደመሆኑ አየር መንገዱን የሚመጥን የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል መገንባቱ ለዘርፉ እድገት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥርም ገልፀዋል፡፡     የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ይህ ማስፉፊያ የተደረገለት ተርሚናል የማስተናገድ አቅሙ ከበፊቱ ከሁለት እጥፍ በላይ እንደሚልቅ ተናግረዋል ፡፡ ይህም የመንገደኞች አገልግሎት ጥራትን ከፍ በማድረግና የጎብኚዎችን ምቾት በመጨመር ለቱሪዝም ዘርፍ ተወዳዳሪነታችን አበርክቶ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
Hammasini ko'rsatish...
ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በአምስት ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ በመደበኛ ችሎት ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተባቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን÷ ተከሳሾቹም 1ኛ ቄስ በላይ መኮንን፣ 2ኛ በግብርና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ኢያሱ እንዳለ ወ/መስቀል፣ 3ኛ በኮሚሽን ሥራ የተሰማራው በረከት ሙላቱ ጃፋር፣ 4ኛ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ እና 5ኛ የኒሞና ንግድ ሥራ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አበራ መርጋ ተስፋዬ ናቸው። 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር አለመዋላቸው እና ሌሎቹ ግን በችሎቱ መገኘታቸው ተገልጿል፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግም በተከሳሾቹ ላይ ሁለት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸዋል። በአንደኛው ክስ በሁሉም ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1(ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚል ነው። በዚሁ የክስ ዝርዝር ላይም ተከሳሾች በጋራ በመሆን ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ክፍያ እንዲከፈላቸው የሚያደርግ ምንም ዓይነት የሥራ ግንኙነት ሳይኖራቸው፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው የኅብረቱ የባንክ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በዶላር ተቀንሶ ለተከሳሾች ክፍያ እንዲፈፀም የተሰጠ ምንም ዓይነት የክፍያ ትዕዛዝ በሌለበት ሁኔታ ትዕዛዝ እንዳለ አስመስለው በተጭበረበረ መንገድ ከ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ በመውሰድ ለግል ጥቅማቸው በማዋል የማይገባቸውን ብልፅግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ሰዎች ለማስገኘት በማሰብ የሚል ተጠቅሷል። 2ኛ ተከሳሽ ለአፍሪካ ኅብረት ድርጅት የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ በማስመሰል የካቲት/2016 ዓ.ም በማቅረብ ወደ ተከሳሹ ሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ተዘዋውሮ ገቢ እንዲሆንለት ያዘዘ መሆኑን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡ 3ኛ ተከሳሽ በረከት ሙላቱ ጃፋር ለአፍሪካ ኅብረት ጥልቅ የውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለመሥራት የተስማማ በመሆኑ ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ወደ ራሱ የሂሳብ ቁጥር 2 ሚሊየን 525 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ተገልጿል፡፡ 4ኛ ተከሳሽ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ ለአፍሪካ ኅብረት የጥልቅ ጉድጓድ የውኃ ቁፋሮ ሥራ የሠሩ በመሆኑ ኅብረቱ ወደ ግለሰቡ የሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን 315 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ የካቲት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ አድርጓል ተብሏል በክሱ ዝርዝር ላይ፡፡ 5ኛ ተከሳሽ አበራ መርጋ ተስፋዬ ለአፍሪካ ኅብረት ከማኅበሩ የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ እና ከኅብረቱ ሒሳብ በክፍያ እንዲፈጸምለት ወደ ራሱ በሆነው የድርጀቱ ሒሳብ 1 ሚሊየን 210 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ክፍያ እንዲፈፀም ማዘዙን የሚሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶች በስሙ እንዲዘጋጅ ማስደረጉና ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሰነዶቹን በውል ባልታወቀ ጊዜ እና ቦታ ለ1ኛ ተከሳሽ መስጠታቸው በክሱ ተጠቅሷል። እንዲሁም በሁለተኛው የክስ መዝገብ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ሕግ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ሥር የተመለከተውን በመተላለፍ ተከሳሾቹ ተገቢ ያልሆነ ጥቅምን ወይም መሻሻልን ለማግኘት በማሰብ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 8 ሠዓት ተኩል ላይ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውስጥ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አፍሪካ ኅብረት ቅርንጫፍ በመቅረብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው ኅብረቱ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በአሜሪካን ዶላር ወጪ ተደርጎ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ለተጠቀሱት ተከሳሾች እንዲከፈል የሚያዙ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶችን ጠቅላላ ድምሩ 6 ሚሊየን 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም በወቅቱ የምንዛሪ ተመን 346 ሚሊየን 843 ሺህ 475 ብር ለማስተላለፍ ሐሰተኛ ሰነዶቹን ለባንክ እንዲቀርብ በማድረግ እና በማቅረብ በፈጸሙት የክፍያ ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሐሰት መለወጥ ወይም ሐሰተኛ ሰነድ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል የሚል ዝርዝር አቅርቦባቸዋል። ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ችሎት ቀርበው ማንነታቸውንና አድራሻቸውን ካስመዘገቡ በኋላ የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው ተደርጓል። 3ኛ ተከሳሽ ጠበቃ የለኝም ማለታቸውን ተከትሎ ከጠበቃ ጋር ተማክረው እንዲቀርቡና ክሱንም በንባብ ለማሰማት ለፊታችን ሰኞ ተቀጥሯል። ፍርድ ቤቱ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርባቸው በቀጣይ ቀጠሮ ትዕዛዝ እንደሚሰጥበት ገልጿል።(ታሪክ-አዱኛ)
Hammasini ko'rsatish...
የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ኮማንዶዎችን እያስመረቀ ነው የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ኮማንዶዎች በብላቴ የኮማንዶ እና አየር ወለድ ማስልጠኛ ማዕከል እያስመረቀ ይገኛል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከፍተኛ የሠራዊቱ አመራሮች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ተመራቂዎቹ “ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ የተሰጣቸው እና ከመከላከያ ሠራዊቱ ፣ ከባህር ኃይል እና ከፌዴራል ፖሊስ ተውጣጥተው ለረጅም ወራት የሰለጠኑ የኮማንዶ አባላት መሆናቸው ታውቋል። በዝግጅቱ ላይ ተመራቂዎች የተለያዩ ወታደራዊ ትዕይንት የሚያሳዩ ሲሆን፣ በእለቱ የክብር እንግዳ እና በኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ንግግር እንደሚደረግ ከመከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
Hammasini ko'rsatish...
የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ደረሱ በክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራው እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማልን ያካተተው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የልዑካን ቡድን በቤት ልማት ዙሪያ ባካሄደው ምክክር የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ስምምነት ላይ ደርሰዋል ፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባል የሆኑት ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል አቻ ከሆነው ተቋም ከአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ሰፊ ምክክርና ውይይት አድርገዋል፡፡ የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ በመንግስት መነሻ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ ድጋፍ ተደርጎለት የሚገነባቸውን ቤቶች ከ 30 በመቶ እስከ 40 በመቶ ከገበያው የዋጋ ቅናሽ ያላቸውን ቤቶች ለአገሪቱ ዜጎች በሽያጭ እያቀረበ ገበያ የማረጋጋት ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም ተጠቅሷል፡፡ የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ከመንግስት የሚያገኘውን መነሻ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ ገበያ ለመረጋጋት ለሚገነባቸው ቤቶች ግንባታ የሚያውል ሲሆን ያገኘውን የበጀት ድጋፍ ለመንግስት የመመለስ ግዴታ የሌለበት ተቋም እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከቅረብ ጊዜ ወዲህ የሬል ስቴት ገበያውን ለማረጋጋት እያደረገ ላለው ጥረት የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ ያለውን ሰፊ ልምድ ለፌዴራል ቤቶች የሚጋራ ይሆናል፡፡ ሁለቱ ተቋማት በቤት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን ጉዳዮች ላይ ስምምነት በመደረሱ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ፡- የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲን ልምድና ተሞክሮ በኢትዮጵያ ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚሰራም ታውቋል፡፡ የቀደሞው ኪራይ ቤቶች የአሁኑ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ራሱን ጠንካራ መንግስታዊ የሪል ስቴት ካምፓኒ ለመሆን በሚያስችለው አግባብ እየደረጀ ሲሆን የሪል ስቴት ገበያው እንደረጋጋ የራሱን ሚና እየተጫወተ ነው ።
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
Hammasini ko'rsatish...
00:42
Video unavailableShow in Telegram
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
Hammasini ko'rsatish...
የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በሕብረተሰብ ተሳትፎ እየገነባ ያቆየውን በርካታ የፖሊስ ፅ/ቤቶች ግንባታ አጠናቅቆ እያስመረቀ ይገኛል። የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ሕብረተሰቡን በማስተባበር ከ580 በላይ የመረጃ መቀበያዎች እና 37 ዘመናዊ የከተማ የፖሊስ የፖሊስ ፅ/ቤቶችን በመገንባት ላይ ሲገኝ የተወሰኑትም ለምርቃት እያበቃ መሆኑ ተገልፆል። በሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ መሪነት እና አስተባባሪነት በክልሉ ሙሉ በሚገኙ ቀበሌያት የተጀመረው የፖሊስ ፅ/ቤቱ ከ640 በላይ ሲሆኑ የግንባታ ሂደቱም በ90 ቀን እየተጠናቀቀ ይገኛል። ጠንካራ የፀጥታ መዋቅር ገንብቷል የሚባለው የሲዳማ ክልል አሁንም የፀጥታው ጉዳዩን በማጠናከር የህብረተሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ በርካታ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ድህንነት ግብዓቶችንን በማደራጀት ለማብቃት እየተሰራ መሆኑም ተገልፆል። በዛሬው እለት በሲዳማ ሰሜናዊ ዞን በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ 13 የመረጃ መቀበያ ማዕከላት እና 1 የወረዳ የፖሊስ ፅ/ቤት በ90 ቀን ግንባታ ተጠናቅቆ በዛሬው እለት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት ተመርቆ ተከፍቷል። በዛሬው እለትም የተመረቀው የወረዳዎ የ90 ቀን ግንባታዎች 4 45.5 ሚሊዮን የሚሆን የገንዘብ ወጪ የተደረገባቸው መሆናቸውም ተገለፀዋል። በምርቃቱ ላይ ለክብር እንግዶች ንግግር ያደረጉት “የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ” ፖሊስ የሰላማችንን ባለቤት ፖሊስ ልናከብረው የሚገባ ጀግና ሃይል ነው በመሆኑም በርካታ የፖሊስ ፅ/ቤቶች በክራይ ቤት ውስጥ በመሆን ስራቸውን በምቹ ሁኔታ እንዳይከውኑ ፈተና ከመሆኑ በላይ ለፖሊስ የሚበጀተው በጀት በቤት ክራይ ብቻ እያለቀ እንደ አንድ የፖሊስ ፅ/ቤት ሪፎርም ለማስቀረት ያሰበው ግንባታው በአመርቂ ውጤት እየተጠናቀቁ ለየ ወረዳው እና ቀበሌው ርክክብ እየተደረገ ይገኛል። አክለውም አቶ አለማየሁ ይህ ግንባታ ፖሊስን እና ማህበረሰቡን በማስተሳሰር ብሎም ከማቆራኘት ባለፈ እጣ አንስተን ሳይሆን ሰርተን ለማጣነው ሰላምና የዜጎች ደህንነት ቀጣይነት ዋስትና ነው ሲሉም ገለፀዋል።
Hammasini ko'rsatish...