cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

በአማራ ክልል ጤና ባለሙያዎች ማሕበር የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና ባለሙያወች ማህበር 🌸

ስለ ሙያ ማህበሩ መጠናከር የምንወያይበትና መረጃወችን የምንለዋወጥበት ቻናል ነው፡፡

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
293
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ይህ ቅፅ ደግሞ ከወረዳ ውስጥ ብቻ በሚገኙ ቀበሌወችን የሚሞሉበት
Hammasini ko'rsatish...
ይህን ከላይ ያለውን የጤና ኤክስቴንሽን ከወረዳ ወረዳ ዝውውር ፎርም እስከ 28/11/2015 ድረስ በጤና ጣቢያወች በኩል አስሞልታችሁ ላኩ
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
በምዕራብ ጎጃም ዞን የጃቢ ጠህናን ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የፋርማሲ ባለሙያ የኰንትራት ቅጥር ።
Hammasini ko'rsatish...
🤞የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕገ ነክ እና ስነ ምረዛ ሕክምና አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።✌️
Hammasini ko'rsatish...
<<ውድ ደንበኞቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!>> ሆስፒታላችን ከዚህ በፊት ወደ አዲስ አበባ ብዙ ደንበኞችን 'ሪፈር' ከሚልክባቸው አገልግሎቶች መካከል አንዱ የሕግ ነክ እና ስነ ምረዛ ሕክምና አገልግሎት (Forensic Medicine and Toxicology Service) የነበረ ሲሆን ከግንቦት-2015ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎቱን የጀመረ መሆኑን ስንገልጽላችሁ በታላቅ ደስታ ነው። በአሁኑ ሰዓት የተጀመሩና እየተሰጡ ያሉ አገልግሎቶች:- 1) የእድሜ ምርመራ (Age Estimation) 2) የአስገድዶ መድፈር ምርመራ (Sexual Assault Victim Examination ) 3) በሕጻናት ሰውነት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች ምርመራ (Child Physical Abuse Examination) 4) የአካል ጉዳት ምርመራ (Wound Examination) 5) የአስከሬን ምርመራ (Forensic Autopsy Examination) ሲሆኑ÷ በቀጣይ የሚጀመሩ ተግባራት ደግሞ 1) የሰውነት ምረዛ ምርመራ (Forensic Toxicology Analysis ) 2) የሕክምና ስህተት ምርመራ (Medical Malpractice and Negligence) 3) የስነ አዕምሮ ምርመራ (Forensic Psychiatry Evaluation) 4) የዘረ መል ምርመራ (DNA Finger-Printing) 5) የአባትነት ምርመራ (Paternity Examination) 6) የአደንዛዥ ዕፅ ምርመራ (Drug Testing) መሆናቸውን እናሳውቃለን።     ×××+++×××+++××× ደንበኞቻችን ቀዳሚዎች ናቸው!!! [Our Clients are Priorities!] ፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
Hammasini ko'rsatish...
የኮሌራ ምልዕክት ያለበት ሰው ካዩ በ6981 በነፃ የስልክ መስመር ደውለው ያሳውቁ።
Hammasini ko'rsatish...
ዛሬ በ13/11/15 የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ መደበኛ ዝውውር ከድጋሚ የክልል ቅሬታ ውጤት በኋላ ምድብ ተጠናቋል ።
Hammasini ko'rsatish...
የተከበራቹ የማህበራችን አባላትና ደጋፊዎችበሙሉ በዝዉዉር ወቅት ከአሠሪ ተቋማት የተላኩ የተሳሳቱ መረጃዎቾና ሲላኩ በኢድቴግ ምክንያ የተፈጠሩ የዝዉዉር ችግሮች አንዲስቸካከሉ በአካልና በስልክ ያቀረባቹህትን ቅሬታ በለችው አጭር ጊዜ ከሚመለከታቸዉ አካላት ና ከቅርጫፍ የማህበራችን ጽ/ቤቶች ጋር በመነጋገር ለ2ኛ ጊዜ የታዩና የተስተካከሉ የ2015,ዓ.ም የመደበኛ ዓመታዊ የጤና ባለሙያዎች ዝውውር ከሁለተኛ ቅሬታ በኋላ እና አጠቃላይ የመጨረሻ ውጤት የተለቀቀ መሆኑን እናሳውቃለነ ።
Hammasini ko'rsatish...