cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Nejashi-Islamic Post

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላህ የዚህ ቻናል ቤተሰብ የሆናቹ *ለፕሮፋይሎ የሚሆኑ ፎቶዎችን *ከሀዲስና ከቁርአን የወጡ አንቀፆችን *ነሺዳዎችና ጥቆማዎችን ያገኛሉ *ይማሩ ይዝናኑ ይሳቁ ይደሰቱ*

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
146
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

#አላህ ሆይ ለተጨነቀ ሁሉ መፍትሄን ለዱአ ሁሉ ተቀባይነት ለህመም ሁሉ ፈውስን ለወንጀል ሁሉ ምህረትን ለተቸገረ ሁሉ ሪዝቅን ለሞተ ሁሉ እዝነትን እጠይቅሀለው ። t.me/nejashi_islamic t.me/nejashi_islamic 🙂🙂🙂
Hammasini ko'rsatish...
አንዳንድ ሰዎች ሚጠይቁት ጥያቄ ደሞ ያበግናል😡 ሰዓት ስንት ነው ስትለው? መች አሁን ሚል ሰው😡 አረ ነገ 🤦🏽‍♂ ለታክሲ ተሰልፈህ የታክሲ ሰልፍ ነው ሚልህ ሰው😡 አረ ሹፌሩ አግብቶ ብፌ ልናነሳ ተደርድረን ነው 🤦🏽‍♂ ለሊት ተኝተህ ከቀሰቀሰህ በዋላ ውይ ቀሰቀስኩህ እንዴ ሚል ሰው😡 አረ አሁንም ተኝቻለው🤦🏽‍♂ 😡😡😡😡😡😡😡
Hammasini ko'rsatish...
ለ 10 ደቂቃ ኢፍጣር ለዛውም ቴምር ይዞ ለወጣ ማህበረሰብ በአስለቃሽ ጪስ ያባረረው መንግስት....... የብሄር ብሄረሰቦች የኢትዮጵያውያንን ንብረት ለግላችን ይደርግ እንዘርፋለን ብለው የወጡ አረመኔዎች እንዲህ ከቦ ደግፎ ሰልፍ ሲያስወጣ ስታይ ምነው ኢትዮጵያ የምትባል በካፊሮች በሙርተዶች የምትመራ ሃገር ላይ ባልተፈጠርኩ ያስብላል።❗️❗️❗️ ⭕️ግርም ያለኝ ነገር ቢኖር የመስቀል አደባባይ እና ጃንሜዳ የባለቤትነት ይዞታችን ይሰጠን የሚለውን ሳይ በጣም ነው ያሳቀኝ የንዴት ሳቅ ቆይ ሌላው ብሄር ሌላው እምነት ተከታይ ሁሉም እኩል በመሆን መሰለኝ ግብር የሚከፍለው #የመስቀል በዓልን ስላከበሩበት እንጂ በተለምዶመስቀል አደባባይ የተባለው በህግ የቦታ ስያሜ አግኝቶ አይደለም። #እኛም ኢድን እናከብርበታለን #የኢድአደባባይ ብለን ሰይመነዋል።አራት ነጥብ..... #አፄዎችን የፈለገ #መቃብር ይውረድ‼️‼️ ✍MUSAB የቴሌግራም ቻናሌን ይቀላቀሉ @Eslamic_page_musab99 @Eslamic_page_musab99
Hammasini ko'rsatish...
ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላሉ ጭንቀቱና ትካዜዉ የበዛበት ሰዉ ላ ሀዉለ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂ የሚለዉን ዚክር ያብዛ ።
Hammasini ko'rsatish...
አላህ ሆይ! አንተ ከጭንቅ መታመኛችን ከመከራም መሸሻ ተስፋችን ነህ t.me/nejashi_islamic 👆👆👆👆👆👆👆
Hammasini ko'rsatish...
ዝም ብለህ ትኖራለህ ! ትጠጣለህ ትበላለህ ትሄዳለህ ትቀመጣለህ ትተኛለህ ትዝናናለህ ግን ሞትን አስታውሰህ ታውቃለህ???????
Hammasini ko'rsatish...
ሁሉም ነገር የማብቂያ ጊዜ አለው፡ አንተስ ለማብቂያ ግዜ ዝግጁ ነህ።። t.me/nejashi_islamic
Hammasini ko'rsatish...
በጉድለት ያለፈ ምሉዕነት . (#ፈይሠል_አሚን) . ያውና ድፎውም ጣፍጦ ተቆረሰ፣ ባለ ቅመም ዶሮ ከበዓል ጋ ደረሰ። ባልኖርኩበት ያሉ የጉድለቴ ሽፋኖች፤ ይኸው ሙዳዎቼ የሥጋዬ ክፋዮች፣ ቤታችን ጢም አለ ከአፍ እስከ ገደፉ ደቂቃ ሰከንዶች በፈገግታ አለፉ። ምን እንደጎደለ ቢያቀውም ልቦና፤ "እንኳን አደረሰን" የአፍ ወግ ነውና እንኳን አደረሰን! እንኳን አደረሰን! መኖር መሰንበት፣መቅረት እንዳማረሽ፣ በዚህ በሙለዕ ቀን፣አንቺ ብቻ ቀረሽ! አንቺ ብቻ ጎደልሽ፣ አንቺ ብቻ የለሽ! . (በጎደለ ዓለም ውስጥ ምሉዕ በዓል ለምታከብሩ እንኳን አደረሳችሁ፣ምሉዕነት ከኦናነት ስሜት ይጀምራልና፣መልካም ጉዞ ወደ ምሉዕነት!) . #ይገባኛል
Hammasini ko'rsatish...
ህይወት የምንወደው ነገር ብቻ አትሆንልንም ነገርተቀብለን በሰብር መኖሩ ግድ ይለናል። t.me/nejashi_islamic
Hammasini ko'rsatish...
"ሆስፒታል ይዤው ስሄድ ይሄ እኮ አብቅቶለታል ለምን ሌላ ልጅ አትወልጂም ይሉኛል " #እናት የህፃን #ሰሚርና #የእናቱ_ዘቢባ #የ12አመታት ስቃይ #ዌራ_ቤተል አካባቢ ተከራይተው ወደ ሚኖሩበት አንድ ክፍል ቤት ስንገባ ምስኪኗ እናት ለልጇ የሚቀምሰውን እያዘጋጀች #በ12_አመቱ_10ኪሎ ብቻ የሚመዝነውና አንጀት የሚበላው አሳዛኙ ህፃን #ሰሚርም በጀርባው ተኝቶ ፍጥጥ ብሎ እያያት ነበር #የሆነው_እንዲህ_ነው #ዘቢባ አይነስውር እናቷን ለመርዳት በስደት ለአመታት ቆይታ ከአረብአገር ስትመለስ ከልጇ አባት ጋ ትገናኛለች! የ7ወር እርጉዝ ስትሆን ግን ባልየው ጥሏት ይጠፋል ብቻዋን ታግላ 9ወር ሞላትና በልጇ ልትፅናና ጤናጣቢያ ስትሄድ ፅንሱ 1ሳምንት ስላለፈው ወደ ጋንዲ ሆስፒታል ሂጂ ብለው ሪፈር ፃፉላት!! ውጤቱ ሲታይ የሽርት ውሀ ባይኖርም ዶ/ር አልጋ ያዢና የምጥ መርፌ ይሰጥሻል ይላታል"ምጤ እኮ አልመጣም! ምንም አይነት ስሜትም አይሰማኝም"ስለው ተቆጥቶ "እኔ ነኝ አንቺ ዶ/ር?ትገቢያለሽ አልጋ እንሰጥሻለን"ብሎ ከምሽቱ 12ሰዓት መርፌውን ስወጋ ሽርት ውሀም ፈሰሰኝ" ዶ/ሩ ሰዓቱ ደርሶ ወደቤቱ ቢሄድም በነበሩት ተረኛ የጤና ባለሞያዎች ልጇን ወለደች! #ግን_ጤነኛ_አልነበረም ጠዋት ነርስ ኦክስጅን ሲያደርግለት "ምን ሆነብኝ?ስለው "ልጅሽ ታፍኗል!ኦክስጅን አጥሮታል!አይዞሽ ወደ ጥቁር አንበሳ ሪፈር ልንልከው ነው"አለኝ! ጥቁር አንበሳ ሆስፒታልም ስሄድ "ልጅሽ ሆድሽ ውስጥ ታፍኗል!የምጥ መርፌ በተሰጠሽ ሰዓት ቶሎ መውጣት ነበረበት" አሏት እንደ ወላድ እናት አንድም ቀን ሳትራስ ወዲህ ወዲያ እያለች እስካሁን ሳትሰለች ልጇን 12አመት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ታመላልሰዋለች! #ሰሚሬ #መናገር አይችልም እንደእኩዮቹ ቀና ብሎ አይቀመጥም # አጥንቶቹ ተሰባብረው እግርና እጁ ዞረዋል ምግብ የሚወስደው በአፍንጫው ነው ስስ ሰውነቱ ቆስሎ ሲነካ ያመዋል! የማይቋቋመው ህመምና ስቃይ በዚህ እድሜው ተሸክሟል! #ኒሞኒያም_ታሟል የማይቋረጥ መድሀኒት አሁንም ይወስዳል ጭስና ሽታ ስለማይስማማው # አመትበዓል ሲደርስ ለእናትና ልጅ መከራ ነው የሚያሳልፉት በጭንቀት ነው እናቱ ዘቢባም ታማ መርፌ እየተወጋች ነጭ የደም ሴልሽ ደክመዋል!ጭንቀት ቀንሺ ተረጋጊ እያሏት ነው!ያለባት የሀሞት ጠጠርም መጠኑ እየጨመረ ስለሆነ ኦፕራሲዮን መደረግ አለብሽ ስትባል"ሳምንት ስተኛ ልጄን ለማን ጥዬ እምቢ"ብላቸዋለች # አይ_የእናት_ልብ የምታስበው ስለሰሚሬ ደህናመሆን ብቻ ነው!ማህበራዊ ህይወት የላትም!ከልጄ ሌላ የሚያጓጓኝ ነገር የለኝም" እወደዋለሁ!እሳሳለታለሁ!ለማንም አልሰጥም ብላናለች!! ወንድማችን # ሰሚር_ዘቢባ የህፃናት ድምፅና ቁርዓን ሲሰማ በጣም ደስ ይለዋል!ብርሀን ሲኖርም ፈገግ ይላል ከምንም በላይ የሚያማት"ልጇን እንደሞተ በሚቆጥሩባት ወገኖችና የጤና ባለሙያዎች ነው አንዳንድ ሰውማ ይሄ ያበቃለት ልጅ ምን ያደርግልሻል?ሌላ አግብተሽ አቶልጂም እንዴ እያሉ ሌላ_ህመም ይፈጥሩባታል እናንተ ደጋጎች ዘቢባ ከልጇ አጠገብ መራቅ ስለማትችል ስራ የላትም፣ጥሩ ህክምና አግኝቶ ልጇ ተስፋ ቢያገኝላት ደስታዋ ነው ያላትን የቤት እቃ ትራስ ጨርቅ ሳይቀር ሽጣለች መድሀኒትና ዳይፐር መግዣ ተቸግራለች ቤት ኪራይ የምትከፍለውም ስላጣች እባካቹ በቻልነው ሁሉ እንድረስላት አለንልሽ በሏት መከራና ስቃዩአን ስትቀርቧት ታዩታላችሁና አይዞሽ በሏት!ከምንም በላይ #አላህ_እግዚአብሔር ይርዳሽ እኛም ለዚህ ምስኪን ቤተሰብ ምንም ማድረግ ካልቻልን እየፀለይን #SHARE_ሼር በማድረግ ለብዙዎችእናድርስ "ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት_ቁጥር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- #1000232157961_ዘቢባ_ንጋቱ_ይመር ስልክ:- 0913204940_ዘቢባ ንጋቱ(እናት) 0910520028_አይሻ አህመድ 0912121942_ውብሸት ተካ 0913559189_ሄኖክ ፍቃዱ #ባይሽ_ኮልፌ_በጎ_አድራጎት
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.