cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Arraata Biyyoolessa Oromiyaa

Arraata Biyyoolessa Oromiyaa, miidiyaa Agartuu Oromoo!

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
32 611
Obunachilar
+2224 soatlar
+567 kunlar
+2 46630 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

በምዕራብ ሸገር ዞን፣ ባኮ ቲቤ ወረዳ የብልጽግናው ማፊያ ጦር ቡድን በጅምላ ማሰርና ማሰቃየቱን አጠናክር ቀጥሏል ግንቦት 6፣ 2024 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO) የብልፅግናው ማፍያ ቡድን ሰላማዊ ዜጎችን በጅምላ ማሰር፣ መዝረፍ፣ ማጓጓዝ የማይችሉትን ንብረታቸውን ከመኖሪያ ቤታቸው ጋር በእሳት ማጋየት እና መግደል አጠናክሮ እየፈጸመ ይገኛል። በዚህ መሠረት በምዕራብ ሸገር ዞን፣ ባኮ ቲቤ ወረዳ፣ በባኮ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በማፍያው ብልጽግና ታጣቂ ቡድኖች ሕዝቡ እየተሰቃየ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ። የሰብዓዊ መብት ረገጣ እየተፈጸመባቸው ከሚገኙት እስረኞች ውስጥ ጥቂቶቹ ስማቸው ደርሶናል፤ እነሱም፦ ዴዪሳ ተሬሳ፣ ጫላ ኢዶሳ፣ ታጁ ጋቸና፣ ታሪኩ ለቺሳ፣ ሂካ ቦቆኔ፣ ኦቦ ኢዶሳ፣ ተፈሪ ሞሲሳ እና አዱኛ ቡሊ ናቸው። በተጨማሪም በባኮ ቲቤ እስር ቤት እየተሠቃዩ የሚገኙት በርካታ እንደሆኑ፣ በሽተኞችም ህክምና በማጣት እንዲሁም በቂ ምግብም ባለማግኘት አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ምንጮቻችን ገልጸዋል። የፋሺስት አብይ ብልጽግና ቡድን አሰቃቂ ድርጊታቸው ከህግ አንፃርም ሆነ በታሪክ ከተጠያቂነት አያልፉም።
Hammasini ko'rsatish...
😭 7👍 1👎 1
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት በምዕራብ ሸገር ዞን አምቦ ወረዳ ውስጥ ጠላትን በሞት እና በማቁስል ቀጥቶ ትጥቅም አስፈትቷል ግንቦት 5፣ 2024 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO) ጀግናው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በምዕራብ ሸገር ዞን በፋሺስቱ የብልጽግና ጦር ቡድን ላይ የሚወሰደዉን እርምጃ በማጠናከር ጠላትን እየቀጣ ይገኛል። ሚያዚያ 7፣ 2024 ጀግናዉ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የማዕከላዊ ዞን፣ ኦቦምቦሌቲ ብርጌድ በአምቦ ወረዳ በቦኩ ጡሌ መንደር ውስጥ “የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊትን አሰሳ” በሚል መፈክር የተሰማሩትን የብልፅግና ቡድኑ ታጣቂዎች ላይ በወሰደው የአድፍጦ ማጥቃት እርምጃ 40 በመግደል 55ቱን ቁስለኛ በማድረግ የተርፉት ደግሞ እግሬ አዉጪኝ በማለት ወደ አምቦ ከተማ እንዲፈረጡ አድርጓል። በዚህ ጦርነት ከፋሽስቱ የአብይ አህመድ ሰራዊት ጀርባ ላይ በርካታ የጦር መስሪያዎችን በመፍታት ለኦሮሞ ነጻነት ትግል ገቢ አድርጓል። ገቢ የተደረጉትም ፦ 4 PKM፣ 55 AKM፣ 480 የዲሽቃ ጥይቶች እና የዲሽቃ ዕቃዎች ከመቆምያው ጭምር እና በርካታ ጥይቶች፣ ቦምብ፣ እንዲሁም ሌሎች የጦር መሣሪያዎች ማርኳል። ድል ለኦሮሞ ህዝብ እና ለሌሎች ጭቁን ሕዝቦች በሙሉ!
Hammasini ko'rsatish...
👍 20 1🔥 1🏆 1
በምስራቅ ሸገር በመቂ ከተማ ውስጥ የብልፅግና ቡድን ታጣቂዎች አንድ ሰላማዊ ሰው ከቤቱ በመያዝ የት እንደደረሰ ደብዛውን አጥፍተውታል ግንቦት 5/2024 አራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO) በፋሺስቱ አብይ አህመድ የብልፅግና ቡድን አገዛዝ ስር በአስከፊ ስቃይ ውስጥ ያለው የኦሮሞ ህዝብ ለዚህ ሰላማዊና ፍትሃዊ ሕዝብ የማይገባው ኢ-ፊትሃዊ ድርጊት እየተፈጸመበት ይገኛል። ”ከኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጋር ግንኙነት አላችሁ” በሚል ሰበብ ብዙዎችን ከገዛ ቀዬቸው ታፍነው እየተውሰዱ ደብዛቸዉን ማጥፋት የተለመደ አሰራር በመሆኑ እነኝህ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ግለሰቦች በህይወት ይኑሩ አይኑሩ ለማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል። ሚያዚያ 1፣ 2024 በምስራቅ ሸገር ዞን፣ ዱግዳ ወረዳ፣ በመቂ ከተማ የ03 ቀበሌ ውስጥ ነዋሪ የሆኑት ኦቦ ግርማ ጃራ የሚባሉት ግለሰብን እነዚሁ የፋሺስት አብይ ብልጽግና ጦር ቡድን ቤታቸው ውስጥ በመግባት ፍተሻ ካካሄዱ በኋላ እናገኛለን ብለው ያቀዱትን ስላላገኙ ሌላ ምክንያት በመፍጠር፣ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የስራ አስፈፃሚ አባል የነበሩት ጃል በቴ ኡርጌሳ የአንተ አማች አይደለም ወይ? ስለሆነም ስብሰባ በሚጠሩህ ጊዜ ትመጣለህ በማለት ከቤታቸው ወስደው የት እንዳደረስዋቸው ማወቅ አለመቻሉን የአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ ምንጮች ተናግረዋል። እንዲሁም እቤታቸው እያሉ ካነሱባቸው የዉንጀላ ንግግሮች አንዱ “አንተ በገንዘብ ድርጅታችንን ወይም ፓርቲያችንን እየደገፍክ አይደለም። ይኸዉም በአጠቃላይ የሚያመላክተው አንተ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ደጋፊ ነህ” እያሉ በተደጋጋሚ የወነጀልዋቸው ሲሆን፣ ይሄ ድርጊት ሆን ተብሎ እሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ችግር ውስጥ ለማስገባት አቅደው የጀመሩት ነው ሲል ምንጫችን በተጨማሪ ዘግቦአል። እሳቸውም በእድሜ የገፉ፣ በሕዝቡም የተወደዱና የተከበሩም የሐገር ሽማግሌ ሲሆኑ በፖለቲካ ውስጥም ምንም ሚና ያልነበራቸው እንዲሁም መደበኛ የዕለት ዕለት ስራቸውን የሚሰሩ ሰው መሆናቸውን ምንጮቻችን አክለው ነግረውናል። በእኚህ ትልቅ ሰው ላይ የተፈፀሙት ድረጊቶች በከተማው ውስጥ በተደጋጋሚ በሌሎች ኦሮሞዎች ላይም እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል። ፋሺስት አብይ አህመድ ፋሺስታዊ ስልት በመንደፍ የእድሜ እርከንም ሳይገድበው በሚመራውና በሚያዝዘው የብልጽግና ጦር ቡድን ኦሮሞን ለማጥፋት ተዘጋጅቷል። ኦሮሞ ከእንግዲህ ምንም ግዜ ሳይወስድ በአንድ መንፈስ እና በቆራጥ አቋም ይህን የፋሺስት ቡድን ከጫንቃው ማራገፍ አለበት እንላለን።
Hammasini ko'rsatish...
Qophii Dilbii Dilbataa ONM-ABO Caamsaa 5-2024 itti dhiyaadhaa! Rakkoolee Oromiyaa keessatti itti fufan, Ayyaanaa fi Daldala Siyaasaa, Tarkaanfii WBO, Wal Doorsisaa Kaaba Impaayeerattii fi Gaanfa Afrikaa ilaalchisuun turtii Jaal Naatoo Lammii fi Niimoonaa Fayisaa wal taasisan! Arraata Biyyoolessa Oromiyaa:- Twitter:- https://twitter.com/ArraataO Telegram:- https://t.me/onm_AbO11 YouTube:- https://www.youtube.com/channel/UCFaKSG_I_GRhpw-VNhBEKbw Rumble:- https://rumble.com/c/ONM Arraata Biyyoolessa Oromiyaa, Afaan saba Oromoo fi qabsoo bilisummaa Oromooti, Yaadaa fi qalbii guutuun hordofaa
Hammasini ko'rsatish...
Hammasini ko'rsatish...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

👍 6
Irree fi gaachanni uummata Oromoo WBOn tarkaanfii laalessaa Kibba Oromiyaa Godina Booranaa Aanaa Dilloo keessatti fudhachuu beeksise. ONM-ABO Caamsaa 5,2024 Gootichi abdii sabaa WBOn har'a Caamsaa 5, 2024 Kibba Oromiyaa Godina Booranaa Aanaa Dilloo keessatti tarkaanfii guggubduu diina irratti fudhachuun injifannoo boonsaa galmeessee jira. Lola kanaanis konkolaataa diinaa, kan waraana diinaa guuttattee sakattaa WBO akkasumas uummata Oromoo hiraarsuuf bobba'aa turte irratti tarkaanfii rifaasisaa fudhachuun, diina konkolaataa tokko guutuu du'aa fi madoon kan adabe yoo ta'u, konkolaataa diinaa sanas ibidda itti qabsiisuun barbadeessee jira. Gama meeshaatiin PKM 1 fi AKM 15 dugda diinaa irraa hiikuun dantaa qabsoo bilisummaa Oromootiif galii godhee jira. Injifannoon Uummata Oromoof!
Hammasini ko'rsatish...
🥰 4
25👍 1
Qophii Dilbii Dilbataa torbanitti yeroo tokko Dilbata yeroo cufa sa'a 2:00 irratti isiniif dhiyaatu galgala kana sa'a baratamaa sa'a 2:00 irra dhimmoota adda addaan qabannee isiniif dhiyaanna. Nu hordofaa! Arraata Biyyoolessa Oromiyaa Sagalee Cunqurfamtootaa ❗️
Hammasini ko'rsatish...
ONM-ABO ግንቦት 5-2024 ዓ.ም ሳምንታዊ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ዉሎ ። Arraata Biyyoolessa Oromiyaa:- Twitter:- https://twitter.com/ArraataO Telegram:- https://t.me/onm_AbO11 YouTube:- https://www.youtube.com/channel/UCFaKSG_I_GRhpw-VNhBEKbw Rumble:- https://rumble.com/c/ONM Arraata Biyyoolessa Oromiyaa, Afaan saba Oromoo fi qabsoo bilisummaa Oromooti, Yaadaa fi qalbii guutuun hordofaa
Hammasini ko'rsatish...
The Continuous Killings of Citizens in East Arsi Region Raise Concerns ONM-ABO May 5, 2024, recent reports from reliable sources indicate that the Ethiopian military forces have been involved in violence and extrajudicial killings in the Roobbee Dida'aa County of East Arsi. Many young men in the region have lost their lives at the hands of regime forces without any apparent reason. These victims were said to be politically inactive. According to a related report by the ONM on April 23, 2024, the situation in East Arsi has become tense as government forces brutally attack civilians. Regime forces and militia, organized by the Prosperity Party, are responsible for most of the violence. Due to restricted movements of citizens, the full extent of the killings in remote villages remains difficult to estimate. Individuals who were killed or detained are accused of having connections with the Oromo Liberation Army (OLA), which is currently advocating for peace, justice, and equal access to economic opportunities. In another tragic incident in the same Roobbee Dida'aa County, ONM reported on April 21, 2024, that a physically challenged young man who was deaf and unable to speak named Aabbishuu Qaasoo was brutally murdered in the village of Mararoo Sibee. Despite his physical limitations, the Ethiopia army unit operating in the area falsely claimed that he was an OLA combatant. This claim is unlikely as Aabbishuu's condition makes it impossible for him to be involved in armed conflict. The callous display of his lifeless body has caused outrage within the community.
Hammasini ko'rsatish...
👍 17🥰 1