486
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
Postlar arxiv
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
ለ2015 የትምህርት ዘመን አፀደ ህፃናት /KG/ ጀማሪ ተማሪ ልጅ ያላችሁ ለቅድሚያ ቦታ ዝግጅት እንዲረዳ እስከ ሰኔ 20/2014 ድረስ ዋናው ግቢ አስተዳደር ቢሮ በመምጣት መረጃ እንድትሰጡ እያሳሰብን ከሰኔ 20/2014 በኃላ የሚመጣን ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
ማሳሰቢያ ለወላጆች
ነገ አርብ ግንቦት 05 2014 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።
በእለቱ የሩብ አመቱ ውጤት ከ100 ስለሚገለጽ ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ጥያቄ ካላቸው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
✅ ከ1-6ኛ ክፍል ተማሪዎች የመውጫ ሰአት 5:30 ስለሆነ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ ለወላጆች
ነገ አርብ ግንቦት 05 2014 ዓ.ም ከ1ኛ-5ኛ ክፍል ተማሪዎች 5:30 ላይ ስለሚለቀቁ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ ለወላጆች
ከት/ት ፅ/ቤት በተላለፈ መመሪያ መሰረት የተማሪዎች መግቢያና መውጫ ሰአት ላይ ማሻሻያ ተደርጓል ፡፡በዚህም መሰረት የተማሪዎች የመግቢያ ሰአት እስከ 2፡00 ሲሆን የመውጫ ሰአት ደግሞ 9፡00 ሰአት መሆንኑ እንገልፃለን፡፡
ውድ ወላጆች
የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ እንድትከፍሉ ባሳሰብናችሁ መሠረት ክፍያውን የፈፀማችሁትን ወላጆች እያመሰገንን ያልከፈላችሁ ወላጆች የመጨረሻው የመክፈያ ቀን ሚያዚያ 30/2014 መሆኑን ልናስታውሳችሁ እንወዳለን፡፡
ለክፍያ ስትመጡ
በገርጂ መብራት ሀይል ካምፖሶች የምታስተምሩ በተመቻችሁ የአቢሲኒያ ባንክ ቅርንጫፎች በመሄድ በአካውንት ቁጥር፤5208599
ሰሚት ቅርንጫፍ የምታስተምሩ በማንኛውም ህብረት ባንክ በሂሳብ ቁጥር 1170716365770023 እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር!!!
ለአንደኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች:-
✍የ2014ዓ.ም የት/ት ዘመን የ3ኛው ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ከአርብ ሚያዝያ 28 እስከ ሐሙስ ግንቦት 04 2014 ዓ.ም ድረስ ከዚህ በፊት በተላከው ፕሮግራም መሰረት የሚሰጥ ይሆናል
👉ሰኞ ግንቦት 01 እና ረቡዕ ግንቦት 03 2014 ዓ.ም. ተማሪዎች ለቀጣዩ ፈተና ዝግጅት የሚያደርጉበት ቀን ስለሆነ ት/ቤት አይመጡም
👉 ዐርብ ሚያዝያ 28፣ ማክሰኞ ግንቦት 2 እና ሐሙስ ግንቦት 4 ፈተና የሚሠጥባቸው ቀናት ይሆናሉ።
👉ከላይ በተጠቀሱት የፈተና ቀናት የተማሪዎች መዉጫ ሰአት 6፡00 ሰአት ይሆናል።
👉አርብ ግንቦት 05 2014 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰአት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉ሰኞ ግንቦት 08 2014 ዓ.ም. የ4ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይቀጥላል።
📌ተማሪዎች የተሰጠውን ሰፊ ጊዜ በአግባቡ በመጠቀም ለተሻለ ውጤት እራሳቸውን እንዲያዘጋጁ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ!
