cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

አርማጌዶን

መረጃ አቅራቢ ድርጅት . ታሪክ እና ወጎች . የ መፅሀፍት ጥቆማ እና ቅንጭብጭብ

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
3 537
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-137 kunlar
-5730 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Photo unavailableShow in Telegram
በኳታር አየር መንገድ አውሮፕላን አየር ላይ ባጋጠመው መነዋወጥ 12 ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) በአደጋውም መንገደኞች እና የበረራ አስተናጋጀች መጎዳታቸው ተነግሯል
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
የሰብዓዊ መብቶችን እንዳያስከብርና መንግስትን እንዳይወነጅል ማስጠነቀቂያና ዛቻ እንደደረሰበት ኢሰመጉ ገለጸ Addis Maleda (RSS) “ዋጋ ትከፍላላቹ” ሰኞ ግንቦት 19 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) መጋቢት 28 ቀን 2016 የመንግስት የደኅንነት አባላት “የኢሰመጉ የስራ ኃላፊ ቤት በመሄድ ዛቻ እና ማስፈራራት የፈጸሙ ሲሆን፤ እየተከታተሏቸው እንደሆነና ከሚሰሩት የሰብዓዊ መብት የማስከበር ስራዎች እንዲቆጠቡና መንግስትን በሰብዓዊ መብት ጥሰት ከመወንጀል እንዲቆጠቡ ካልሆነ ግን ዋጋ እንደሚከፍሉ ዛቻ ደርሶባቸዋል” ሲል ገልጿል። ኢሰመጉ በጉዳዩ ላይ ከትንናት በስትያ ባወጣው መግለጫ፤ “በኢሰመጉ ላይ መንግስት እየፈጸመ ያለው ከፍተኛ ጥቃትና ጫና አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብሏል። በዚህም የኢሰመጉ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች በተደጋጋሚ በመንግስት የጸጥታና የደኅንነት አካላት በግዳጅ ቢሯቸው ድረስ በመጥራት ጭምር በሚደርስባቸው ጥቃት፣ ሕገ ወጥ እስራት፣ ከፍተኛ ጫና፣ ዛቻ እና ማስፈራሪያ ምክንያት በተደጋጋሚ ጊዜ ስራቸውን በነጻነት እንዳይሰሩ ከማድረጉም ባሻገር ከስራቸው እየለቀቁ እንደሚገኙ አዲስ ማለዳ ከመግለጫው ተመልክታለች። እንዲሁም ተቋሙ ከተመሰረተ አንስቶ 1989 በሂደቱ አንድ የጉባዔው ሥራ አስፈጻሚ በፌደራል ፖሊስ ጥይት መገደላቸውን ያስታወሰው ኢስመጉ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም ከህዳር 2015 እስከ መጋቢት 2016 በኃላፊዎችና በሰራተኞች ተፈጽመዋል ያላቸውን ወሳኝ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በዝርዝር ገልጿል። እነዚህ ልዩ ልዩ ጥቃቶች እና ከፍተኛ ጫናዎች በአገሪቱ ያለው የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ እና የሰብዓዊ መብቶች ስራዎች ምን ያህል አስጊ ደረጃ ላይ እንደደረሰ በግልጽ የሚያሳይ ነውም ብሏል። ስለሆነም በኢሰመጉ፣ በስራ ኃላፊዎች፣ ሰራተኞችና አባላት ላይ በፌደራልና በክልል መንግስታት እንዲሁም በከተማ አስተዳደሮች እና በሌሎች የመንግስት አካላት እየደረሱ ያሉ ጥቃቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ አሳስቧል። በተጨማሪም በዓለም አቀፍ፣ በአህጉር አቀፍና በአገር አቀፍ ደረጃ ሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሰሩ ተቋማትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት “በኢሰመጉ ላይ በመንግስት አማካኝነት እየደረሱ ያሉ አስጊ ደረጃ ላይ የደረሱ ጥቃቶች እና ከፍተኛ ጫናዎችን በመገንዘብ እነዚህ ጥቃቶች እና ከፍተኛ ጫናዎች እንዲቆሙና ተጠያቂነት እንዲሰፍን” እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በበጎ አድራጎትና ማኅበራት አዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሠረት አገር በቀል ድርጅት ሆኖ በ1984 የተመሠረተና በምዝገባ ቁጥር 1146 ከ ሐምሌ 2 ቀን 2011 ጀምሮ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ መንግሥታዊ ያልሆነ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ነው።
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ቡርኪናፋሶ ወታደራዊ አስተዳድሯን ለአምስት ዓመት አራዘመች جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) ካፒቴን ትራውሬ በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ሲቆጣጠሩ በሁለት ዓመት ውስጥ ምርጫ ለማድረግ ቃል ገብተው ነበር
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
አል አይን የእስያ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አነሳ جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) አል አይን በፍጻሜው ጨዋታ የጃፓኑ ዮኮሃማ ኤፍ ማሪኖስ 5ለ1 አሸንፏል
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ራሰ በራነት የበዛባቸው የዓለማችን ሀገራት እነማን ናቸው? جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) ከአፍሪካ ደቡብ አፍሪካ እና ግብጽ በአንጻራዊነት ራሰ በራነት የተስፋፋባቸው ሀገራት ናቸው
Hammasini ko'rsatish...
Repost from N/a
ቤተሰቦች Tapswap ላይ በደንብ ጠንክራቹ ስሩበት ተጨማሪ የTelegram Account ካላቹም በሱም ስሩበት እንደ Notcoin ብዙ ሳንሰራ መቆጨት  የለብንም ማብቂያው እየደረሰ ነው https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_1133314500 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
የአሜሪካ ኤርፖርቶች በአንድ ቀን ብቻ ሶስት ሚሊዮን መንገደኞችን አስተናገዱ جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) የአሜሪካ አቪዬሽን ባለስልጣን በቀጣዮቹ ሶስት ወራት ውስጥ 271 ሚሊዮን መንገደኞችን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
“በማንቸስተር ዩናይትድ ቤት ካልተፈለኩኝ ወደ ሌላ ቦታ ሄጄ ዋንጫዎችን አሸንፋለሁ”- ቴንሃግ جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) ማንቸስተር ዩናይትድ ማንቸስተር ሲቲን 2ለ1 በመርታት የኤፍ ኤ ዋንጫ ባለቤት ሆኗል
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ሩሲያ በቀይ ባህር የነዳጅ ማደያ ለመገንባት ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ جديد አል ዐይን ኒውስ (RSS) የሱዳን ወታደራዊ መንግስት ለሩሲያ ጥያቄ አወንታዊ ምላሽ መስጠቱ ተገልጿል
Hammasini ko'rsatish...