Nativity Girls' Primary School
Kanalga Telegram’da o‘tish
2 831
Obunachilar
-324 soatlar
-67 kunlar
-2930 kunlar
Postlar arxiv
ለልደታ ት/ቤት መምህራን በሙሉ ነገ አስቸኳይ ስብሰባ ስላለ ጥዋት በት/ ቤት ቅጥር እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 11/12/2014 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2015 የትምህርት ዘመን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙሪያ ከክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ እንዳሳወቁት የተማሪዎች ምዝገባ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ላይ በተዘጋጀዉ ማስፈጸሚያ እቅድ መሰረት መከናወን እንዳለበት፤ የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ትግበራን በተመለከተ በግል፣ መንግሰታዊ ባልሆኑ እና መንግስታዊ በሆኑ ትምህርት ተቋማት ላይ ሳይሸራረፍ እንዲተገበር ተገቢዉ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ አስፈላጊ እንደሆነ ፤ የ2015 የትምህርት ዘመን አጀማመር የንቅናቄ ስራዎች ከቢሮ ተዘጋጅቶ በወረደዉ እቅድ መሰረት ማከናወን እንደሚገባ እንዲሁም የመጽሀፍ ስርጭትን በተመለከተ ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በተማሪዎች እጅ እንዲደርስ ለማድረግ አጽኖት ሰጥቶ መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
አቶ አድማሱ አክለዉም በ1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ተቋማት ላይ የሙከራ ትግበራ በ2014 የትምህርት ዘመን ላይ የተከናወነ በመሆኑ በ2015 የትምህርት ዘመን ሙሉ ትግበራ እንደሚካሄድባቸዉ ፤ በቅድመ አንደኛ ደረጃ እና በአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም በከፊል በተወሰኑ ትምህርት ቤቶች ላይ በ2015 የትምህርት ዘመን የሙከራ ትግበራ ከተከናወነ በሃላ በ2016 ዓ.ም ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ ፤ በ2015 የትምህርት ዘመን 6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፣ 8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ እንዲሁም 12ኛ ክፍል/የሁለተኛ ደረጃ የማጠቃለያ ፈተና ይስጣል ብለዋል፡፡
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 4/12/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ!/ BEEKSISA!
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 2/12/2014 ዓ.ም
የትምህርት ዕድል ማስታወቂያ!
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 29 /11/2014 ዓ.ም
የ2015 ትምህርት ዘመን የትምህርት ካላንደር
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 18/11/2014 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ የሆነ ሲሆን ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63.9 ፐርሰንት ተማሪዎች 50 እና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት አመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት ሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ 85..5% ተማሪዎች ወደቀጣይ ክፍል ለመዛወር መቻላቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተፈና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዲናኦል ጫላ ገልጸዋል፡፡
ስለሆነም ተማሪዎች ውጤታችሁን ቀጥሎ ያለውን ሊንክ በመጫን
https://aaceb.gov.et/%e1%8b%a88%e1%8a%9b-%e1%8a%ad%e1%8d%8d%e1%88%8d-%e1%8b%89%e1%8c%a4%e1%89%b5/
ወይም aaceb.gov.et በመጠቀም
ሬጅስትሬሽን ቁጥር በማስገባት እና GO የሚለዉን በመጫን ውጤታችሁን ኦላይን ማየት የምትችሉ መሆኑን አክለው አሳውቀዋል፡፡
Biroon Barnoota Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee qabxii kutaa 8ffaa bara 2014 kan gadhiifame yoo ta'u barattoota barnootaaf taa'an keessaa parsantaan 63.9, 50 fi isaa ol galmeessuu danda'aaniiru. Kunis qaphxii baroota darban waliin yeroo ilaalamu guddaa ta'uu fi dabalataan parsantaan 85.5 gara kutaa itti aanutti darbuu isaanii Direktooreetiin qormaataa Obboo Dinaol Caalaa ibsaniiru.
waan ta'eef harra irraa eegalee linkii
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ቀን 15/11/2014 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፡፡
ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63.9 ፐርሰንት ተማሪዎች 50 እና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት አመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት ሆናል፡፡
ለውጤቱ መመዝገብም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን እያቀረበ ከሰኞ ማለትም ከ18/11/2014 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታችሁን በቀጣይ በምናሳውቃችሁ አድራሻ አማካኝነት ኦላይን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
ሐምሌ 7 ቀን 2014
ማስታወቂያ
ልደታ ማርያም የልጃገረዶች ት/ቤት ከ1ኛ -8ኛ ክፍል ላላችሁ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የአመቱ ማጠቃለያ የተማሪዎች ሰርተፊኬት ከሐምሌ 5 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሰርተፊኬት ያልወሰደ ወላጅ/አሳዳጊ የመጨረሻ ቀን አርብ ሐምሌ 8 ቀን 2014 ዓ.ም. በመሆኑ ከጠዋቱ 2፡30 ት/ቤት ተገኝታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
