cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ሪፖርተር ET

🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ => በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
27 243
Obunachilar
-1224 soatlar
-867 kunlar
-43230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

አጃኢብ ነው‼️ ከ15 ቀን በፊት ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበሩ 60 ተሳፋሪዎች በኦሮሚያ ታጣቂዎች መታገታቸውን ገልፀንላችሁ ነበር። ከታገቱት መካከል 20 የሚሆኑ ታጋቾች ለእያንዳንዳቸው አንድ- አንድ ሚሊዮን ብር በመክፈል ከእገታ ተለቀዋል። በድምሩ 20 ሚሊዮን ብር ማለት ነው። ቀሪዎቹ እስካሁን በእገታ ላይ ናቸው። ታጣቂዎቹ የተባለውን ገንዘብ መክፈል ካልቻሉ እንደሚገድሏቸው ለቤተሰቦቻቸው መናገራቸውን ምንጮቻችን አረጋግጠዋል። የሚገርመው ነገር መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ እስካሁን ምንም አይነት ፍላጎት አለማሳየቱ ነው።
Hammasini ko'rsatish...
😭 10👍 6
አዳዲስ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ጫማዎችን አስገብተናል! MAME BRAND👟👞 MAME BRAND ከሞያሌ ጥራታቸውን የጠበቁ የወንዶች ጫማ በሉበት በማድረስ ላይ ይገኛል! ለተረካቢዎች እና ለባሾች የምትፈልጉትን እንድትመርጡና እንድትገበያዩ እናሳውቃለን። ቀድማችሁ ግዙ 🙏 ☎️ 0914289861 📩 @MAME_BRAND_MOYALE በቅርብ ቀን‼️ ኦርጅናል የስፖርት ጥቅቆችን እና ማልያዎችን መላክ እንጀምራለን! ♨️አድራሻ ሞያሌ ጥራት 💯 መለያችን ነው ✅ በቴሌግራም👉 https://t.me/+Uop_9gl1lFG0sJPy
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
አጃኢብ ነው‼️ ከ15 ቀን በፊት ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበሩ 60 ተሳፋሪዎች በኦሮሚያ ታጣቂዎች መታገታቸውን ገልፀንላችሁ ነበር። ከታገቱት መካከል 20 የሚሆኑ ታጋቾች ለእያንዳንዳቸው አንድ- አንድ ሚሊዮን ብር በመክፈል ከእገታ ተለቀዋል። በድምሩ 20 ሚሊዮን ብር ማለት ነው። ቀሪዎቹ እስካሁን በእገታ ላይ ናቸው። ታጣቂዎቹ የተባለውን ገንዘብ መክፈል ካልቻሉ እንደሚገድሏቸው ለቤተሰቦቻቸው መናገራቸውን ምንጮቻችን አረጋግጠዋል። የሚገርመው ነገር መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ እስካሁን ምንም አይነት ፍላጎት አለማሳየቱ ነው።
Hammasini ko'rsatish...
ኪሊያን ምባፔ የስምንት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን የሆነውን ዩሴን ቦልት ያቀረበውን የ100m ውድድር ጥያቄ ተቀብሏል። ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኅል?🏃⚡️
Hammasini ko'rsatish...
👍 18🤣 5🤔 2 1
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
Hammasini ko'rsatish...
👍 1👏 1😱 1🤣 1
ጥንቃቄ‼️ ሰሞኑን ከባንክ ነው የምንደውለው እና ሎተሪ ደርሷችኋል በሚል ህዝቡን ሲያታልሉ የነበሩ ግለሰቦች ከላይ በምስሉ ላይ ይገኛሉ! አሁን ደግሞ ዲቪ ደርሷችኋል በሚል ማጭበርቀራቸውን ቀጥለዋል! በጊዜ ሌቦችን እናጋልጥ!
Hammasini ko'rsatish...
በዓልን ምክንያት በማድረግ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል! 👉 ገደብየለሽ ኢንተርኔት ለምትጠቀሙና         መጠቀም ለምትፈልጉ በታላቅ ቅናሽ         እኛ ጋር ያገኛሉ። 📌 የሶስት ወር በ 1450birr 📌 ወርሃዊ በ 650birr 📌ሳምንታዊ በ 250birr በተጨማሪ✅ ወርሀዊ የ Internet package በታላቅ ቅናሽ መግዛት የምትፈልጉ አናግሩኝ፤ መግዛት ትችላላችሁ። 📌 10GB በ 200birr 📌10GB+500Min በ 250birr 📌 20GB በ 300birr 📌 20GB+500Min በ 380birr 📌 40GB በ 500birr 📌40GB+500Min በ 550birr 📌60GB በ 650birr የኢንተርኔት ጥቅሉ ወርሀዊ በመሆኑ እንዲሁም ያለን package ውስን መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ቀድማችሁ ኑ። ለሚያሸሽጠን ልዩ ስጦታ አለን🎁 አሁኑኑ ያናግሩን👇 📲 +251970915503 📩 T.ME/PACKAGE_SELLER1
Hammasini ko'rsatish...
👍 10 1🤣 1
የፋኖ አመራሮች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተፈናቃዮችን የአማራ ሀይሎች ወደተቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ይመለሳሉ የሚለውን"የጦርነት ነጋሪት እየጎሰሙ ነው" በማለት መክሰሳቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። የፋኖ አመራሮች፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጀኔራል ታደሠ ወረደ በኃይል ወደተያዙ የትግራይ አካባቢዎች ተፈናቃዮች በቅርቡ እንደሚመለሱ ሰሞኑን መናገራቸውን፣ "ትንኮሳ" በማለት እንደገለጡትና "በኃይል የሚደረግ ነገሮችን አንታገስም" ማለታቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ጀኔራል ታደሠ ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታትና ተፈናቃዮችን በቅርብ ሳምንታት ለመመለስ ከስምምነት ተደርሷል በማለት በሰጡት መግለጫ ዙሪያ፣ ፌደራል መንግሥቱም ሆነ የአማራ ክልል መንግሥት በይፋ ያለው ነገር የለም። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
Hammasini ko'rsatish...
ሪፖርተር ET

🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ => በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

👍 7
ትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ምዕራብ ትግራይ (ጠለምትን) እስከ ሰኔ 30 ድረስ እንደሚረከቡ እና በአካባቢው ያሉ ጊዚያዊ አስተዳደሮች እንደሚፈርሱ ከስምምነት ተደርሶል የሚል መግለጫ ከቀናት በፊት መስጠታቸውን አዩዘበሀሻ መዘገቡ ይታወሳል። ይሄን መረጃ መሰረት በማድረግ የራያ እንዲሁም የጠለምት አመራሮች ምላሽ የሚከተለው ነው። በመንግሥት እና በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት “አከራካሪ” እየተባሉ በሚጠሩ አካባቢዎች ከጦርነቱ በኋላ የተቋቋሙት አስተዳደሮች፣ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚፈርሱ ከፌደራልም ኾነ ከክልሉ መንግሥት የተገለጸላቸው ነገር እንደሌለ፣ የወልቃይት ጠገዴ፣ የራያ አላማጣ እና የጸለምት አካባቢዎች አስተዳደሮች ገልፀውልኛል፡፡ የሁለቱም አካባቢ አመራሮች፣ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ርእሰ መስተዳደር ሌተናንት ጀኔራል ታደሰ ወረደ የተሰጠው መግለጫ፣ “የአንድ ወገን ፍላጎት የተንጸባረቀበት ፕሮፓጋንዳ እና ለሌላ ደም አፋሳሽ ግጭት መቀስቀስ ምክንያት የሚኾን” ሲሉ ተችተዋል፡፡ ለማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች፣ በሕግ እና በመርሕ ላይ የተመሠረተ መፍትሔ እንዲሰጥም አመራሮቹ በአጽንዖት ጠይቀዋል። ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇 https://t.me/reporter_ethiopian https://t.me/reporter_ethiopian
Hammasini ko'rsatish...
👍 8 2
ዴቪድ ራያ የወርቅ ጓንት አሸናፊ ሆኗል ምሽት በተደረገ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሉተን ከኤቨርተን ሲገናኙ ለወርቅ ጓንት አሸናፊነት ሲፎካከር የነበረው የኤቨርተኑ የግብ ዘብ ጆርዳን ፒክፎርድ ጎል በማስተናገዱ የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ራያ የ2023/24 የፕሪምየር ሊጉ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል መመረጡ ታውቋል። በቀጣዩ ሁለት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ብቻ የኤቨርተኑ ግብ ጠባቂ ፒክፎርደ ጎል ካልተቆጠረበት ከዴቪድ ራያ ጋር በተመሳሳይ ተሸላሚ ይሆናል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 9