ECFC LA
Kanalga Telegram’da o‘tish
Welcome to ECFC-LA's Telegram Channel. This channel is owned by Ethiopian Christian Fellowship Church Los Angeles and its sole purpose is to communicate with church members and friends of ECFC-LA
Ko'proq ko'rsatish443
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kun
+130 kun
Postlar arxiv
443
የላይኛው ሊንክ አልሰራ ካላችሁ ይህንን ተጠቀሙ :: እግዚአብሔር ይባርካችሁ
https://youtube.com/live/HMhsXDou3_0?feature=share
443
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! የምትችሉ ሁሉ ኑ አብረን ቃሉን እንማር።
የንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት! ዘወትር እሁድ ጠዋት 8am
የዙም ሊንኩ የሚከተለው ነው:: https://us02web.zoom.us/j/3820612593?omn=87019130873 ወይም Meeting ID: 382 061 2593 ወይም በስልክ በመደወል +16699006833,,3820612593# የዙም መስመር ገብታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
443
ሰላም ወገኖች!
ይሀ ከፊታችን ባለው ከ November 13 - 15 ለባትዳሮችና ላላገቡ የሚሆን በዓይነቱ ለየት ያለ የቤተሰብ ኘሮግራም ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መተዋወቅ ጀምሮዋል። ፐሮግራሙ በሚካሄደበት ሆቴል ያለን ቦታ መጠነኛ ከመሆኑ የተነሳ ፈጠን ብለው እንዲመዘገብና ክፍያውን እንዲከፍሉ እናበረታታለን። ሆቴሉ የሰጠን የማረፊያ ቦታ ከሞላብን ፕሮግራሙን ለመካፈል በአቅራቢያ ባሉ ሆቴሎች ቦታ መያዝ ይኖቦታል፣ ይህ ሲሆን ደግም አሁን ካቀረብነው ዋጋ ($399) በላይ የሚያስወጣዎት ይሆናለ። ሰለዚህ ቀደም ብለው ይመዝገቡ።
ለመመዝገብ ከእነዚህ ወገኖች አንዳቸውን ያናግሩ:-
ቴውድሮስ በፈቃዱ @ 714-745-7055
ራሔል ጌታቸው @ 714-745-7244
አብይ ሸለማ @ 414 -766-4831
ቤዛ ቶሎሳ @ 657-200-0988
አልዓዛር ጌታቸው @310-988-9584
ኤልሳ ግዛዉ @ 310 968-8819
ላላገቡ ያለውን ፕሮግራም በተመለከተ
ነህምያ 310-261- 4982
ወንጌል 424-368-0661
ጌታ ይባርካችሁ!
443
እንደሚታወቀው የቤተ ክርስቲያናችን የመተዳደሪያ ደንብ በሚደነግገው መሰረት በ August 9, 2026 የአገልጋዮች ጠቅላላ ጉባኤ (GMA) የሽማግሌ ጥቆማ ማደረጉ ይታወሳል። በዚህ መሰረት ከፍተኛ ደምፅ ያገኙትን በመለየት ፣ ቤተ ክርስቲያን የእራሷን የማጣራት ስራ ካደረገች በኋላ ፣ ተጠይቀው ፈቃደኝነታቸውን የገለፁ ስድሰት ዕጩዎች እነሆ ይዘን ወደ እናንተ መጥተናል። የስም ዝርዝራቸው እንደሚከተለው በስማቸው ፊደል ቅደም ተከተል መሰረት እናስቀምጣለን። ወንድም አለማየሁ አየለ (አሌክስ) ፣ ወንድም አስረስ ጉደታ ፣ ወንድም ዱባለ አፈወርቅ ፣ ዶ/ር ግሩም በኃይሉ ፣ እህት እታፈራሁ ታከለ እና ወንድም ቴዎድሮስ በፈቃዱ (ቴዲ) ናቸው።
ከዚህ በመነሳት የአገልግሎት ዘመናቸውን ጨርሰው የሚወጡ ሦስት ሽማግሌዎችን ለመተካት ከእነዚህ ከቀረቡ ሰድሰት እጩዎች መካከል 3 ቱን ለሽማግሌነት የምንመርጥ ይሆናል ። በመተዳደሪያ ደንቡ መሰረት ይሄ ምርጫ የሚደረገው በአባላት ጉባኤ ስለሆነ ፣ አባላት የሆንን ሁላችን እሁድ፣ September 20 መደበኛው የአምልኮ ኘሮግራም እንዳለቀ ፣ ወደ ኋላ በመቅረት ምርጫውን እንድናደርግ ቤተ ከርሰትያን ታሳስባለች ። በዚህ ዕለት በአካል ተገኝተው መምረጥ ለማይችሉና በፎንታናና በኦሬንጅ ካውንቲ ላሉ አባላት በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለየመምረጥ አማራጭ የሚዘጋጅ ሲሆን፣ የመምረጫውን ሊንክ የዕለቱ ዕለት እሁድ September 20 ቀን ከጠዋቱ 8:00 am እስከ ቀኑ 12:00 pm ባለው ጊዜ ውስጥ በቤተክርስትያኒቱ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ የሚለቀቅ ይሆናል ። አሁንም መፀለያችንን እየቀጠልን በፊታችን ያለውን ምርጫ እስካሁን እንዳደረግነው ክርስትያናዊ ሰነ ምግባር በተላበሰ መንገድ በቀሪው ሂደት ውስጥ የበኩላችንን እንድናደርግ ቤተ ክርስትያን ታሳስባለች።
ጌታ ይባርካችሁ
የአስመራጭ ኮሚቴ
443
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! የምትችሉ ሁሉ ኑ አብረን ቃሉን እንማር።
የንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት! ዘወትር እሁድ ጠዋት 8am
የዙም ሊንኩ የሚከተለው ነው:: https://us02web.zoom.us/j/3820612593?omn=87019130873 ወይም Meeting ID: 382 061 2593 ወይም በስልክ በመደወል +16699006833,,3820612593# የዙም መስመር ገብታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
443
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! የምትችሉ ሁሉ ኑ አብረን ቃሉን እንማር።
የንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት! ዘወትር እሁድ ጠዋት 8am
የዙም ሊንኩ የሚከተለው ነው:: https://us02web.zoom.us/j/3820612593?omn=87019130873 ወይም Meeting ID: 382 061 2593 ወይም በስልክ በመደወል +16699006833,,3820612593# የዙም መስመር ገብታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
443
ሰላም ወገኖች!
ይሀ ከፊታችን ባለው ከ November 13 - 15 ለባትዳሮችና ላላገቡ የሚሆን በዓይነቱ ለየት ያለ የቤተሰብ ኘሮግራም ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መተዋወቅ ጀምሮዋል። ፐሮግራሙ በሚካሄደበት ሆቴል ያለን ቦታ መጠነኛ ከመሆኑ የተነሳ ፈጠን ብለው እንዲመዘገብና ክፍያውን እንዲከፍሉ እናበረታታለን። ሆቴሉ የሰጠን የማረፊያ ቦታ ከሞላብን ፕሮግራሙን ለመካፈል በአቅራቢያ ባሉ ሆቴሎች ቦታ መያዝ ይኖቦታል፣ ይህ ሲሆን ደግም አሁን ካቀረብነው ዋጋ ($399) በላይ የሚያስወጣዎት ይሆናለ። ሰለዚህ ቀደም ብለው ይመዝገቡ።
ለመመዝገብ ከእነዚህ ወገኖች አንዳቸውን ያናግሩ:-
ቴውድሮስ በፈቃዱ @ 714-745-7055
ራሔል ጌታቸው @ 714-745-7244
አብይ ሸለማ @ 414 -766-4831
ቤዛ ቶሎሳ @ 657-200-0988
አልዓዛር ጌታቸው @310-988-9584
ኤልሳ ግዛዉ @ 310 968-8819
ጌታ ይባርካችሁ!
443
ላመለጣችሁ
የአሥራ ሁለቱ ንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት
ትምህርት 2- የሆሴዕ ጋብቻ እና የእግዚአብሔር መልዕክት
https://youtu.be/ixWqX7yjfCo
443
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! የምትችሉ ሁሉ ኑ አብረን ቃሉን እንማር።
የንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት! ዘወትር እሁድ ጠዋት 8am
የዙም ሊንኩ የሚከተለው ነው:: https://us02web.zoom.us/j/3820612593?omn=87019130873 ወይም Meeting ID: 382 061 2593 ወይም በስልክ በመደወል +16699006833,,3820612593# የዙም መስመር ገብታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
443
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! የምትችሉ ሁሉ ኑ አብረን ቃሉን እንማር።
የንዑሳን ነቢያት ተከታታይ ትምህርት! ዘወትር እሁድ ጠዋት 8am
የዙም ሊንኩ የሚከተለው ነው:: https://us02web.zoom.us/j/3820612593?omn=87019130873 ወይም Meeting ID: 382 061 2593 ወይም በስልክ በመደወል +16699006833,,3820612593# የዙም መስመር ገብታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
