uz
Feedback
TheDeepThingsOfGod

TheDeepThingsOfGod

Kanalga Telegram’da o‘tish

Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!

Ko'proq ko'rsatish
1 810
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kun
Ma'lumot yo'q30 kun
Postlar arxiv
👉ዘፍጥረት 5 ላያ ያሉት ስሞች ሚስጥር!!! “እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤” — ዮሐንስ 5፥39 ከላይ ያለውን ቃል የተናገረው ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ። "መጽሐፍት ሁሉ ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸዉ" በማለት: አንዳንድ የአይሁድ ቡድኖች ቅዱሳት መጽሐፍትን የሚያነቡበትን የተሳሰተ መንገድ ነቅፏል። ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ! ይህ ማለት እያንዳንዱ መጽሐፍ ስለ ኢየሱስ የሚሰጡት ምስክርነት አለ ማለት ነዉ: ዛሬ ከዘፍጥረት መጽሐፍ አንድ ሚስጥር ላሳያችሁ ነዉ። ዘፍጥረት መጽሐፍ ውስጥ ካሉ ምዕራፎች መካከል ትውልድን ከመዘርዘር ያለፈ ብዙም ትርጉም የሌላው የሚመስለው: የንበብ ክፍል "ምዕራፍ አምስት" ነዉ። ነገር ግን ትውልድን ከመዘርዘር ያለፈ ጥልቅ ሚስጥር እንደያዘ ዛሬ እናያለን! በዚህም በቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ ያለ እያንዳንዱ የውጣና ነጥብ የቱን ያህል ጠቃሚ እንደሆነ እናስተውላለን። ተከተሉኝ @TheDeepThingsOfTheSpirit በዘፍጥረት ምዕራፍ አምስት ውስጥ የተዘረዘሩ አስር(10) ስሞችን እናገኛለን: መጀመሪያ የሚናደርገው እያንዳንዱ ስም የሚሰጠንን ትርጉም መግኘት ነዉ ከዛም ክፍሉ ላይ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት የስሞቹን ትርጉም እናስቀምጣለን: ከዛም በጣም በሚያስገርም መልኩ #ወንጌል ከመጀመሪያው ቀድሞ እንደተሰበከ እናያለን። @TheDeepThingsOfTheSpirit 1-አዳም (ትርጉም 👉የሰው ልጅ/ሰው//man/mankind/) 2-ሴት (ትርጉም 👉የተሰጠ/አንድ ነገር ለመሆን የተወሰነ/ Appointed/) 3-ሄኖስ(ትርጉም 👉የሚሞት/mortal/) 4-ቃይናን(ትርጉም👉ሃዘን /sorrow/) 5-መላልኤል(ትርጉም👉የተባረከ አምላክ/The blessed God/) 6-ያሬድ(ትርጉም👉ወደታች ይመጣል/Shall come down/) 7-ሄኖክ( ትርጉም 👉እያስተማረ /Teaching/) 8-ማቱሳላ(ትርጉም👉ሞቱ ያስገኛል(ያመጣል)/His death shall bring/) 9-ላሜሕ (ትርጉም 👉የማይቋረጥ/the Despairing) 10-ኖህ(ትርጉም👉እረፍት/Rest/comfort/) @TheDeepThingsOfTheSpirit ከላይ ያሉትን አስር የዕብራይስጥ ስሞች ትርጉም በአንድ ላይ ስናስቀምጠው የሚቀጥለውን ትርጉም ይሰጠናል: [ የሰው ልጅ ለሟችነት እና ለሐዘን ተስጥቷል: የተባረከው አምላክ ግን ወደታች በመውረድ: እያስተማረ: ሞቱ የማይቋረጥ: እረፍትን: ያስገኛል።] አሜን! በእንግሊዝኛ [Man is appointed mortal sorrow, but the God who is blessed shall come down, teaching that his death shall bring the despairing rest.] Amen. @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit 👉የሰው ልጅ በኃጢአት ምክንያት ሟች እና ሐዘንተኛ እንድሆን የተወሰነበት ብሆንም: የተባረከው አምላክ(ኢየሱስ ክርስቶስ): ወደታች በመውረድ(ከሰማይ ወደ ምድር በመምጣት): እያስተማረ( የመንግስትን ወንጌል እያስተማረ) : ሞቱ (የኢየሱስ ሞት) የማያቋርጥ(ዘላለማዊ) እረፍት (ደህንነት) አስገኝቷል! አሜን! ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን! ታድያ ዘፍጥረት አምስት ላይ ወንጌል አልተሰበከም??? 👇👇👇ተቀላቀሉን 👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

መንፈስ ቅዱስ ብዙ ሚደንቁ ማንነቶች አሉት::ከእንዚህ ሁሉ ማንነቶቹ አንዱ ብዙ ጊዜ አይነገርለትም:: መንፈስ ቅዱስ ያልነበሩ ነገሮችን ይፈጥራል,ይሰራል እንላለን ግን እንዴት እንደሚሰራቸዉ እንዘነጋለን...#መክ 3:11ላይ ግን አንድ ቃል እናገኛለን==>#ዉብ(beautiful) አድርጎ!!! መንፈስ ቅዱስ የሚሰራዉን የሚሰራዉ with beauty ነዉ::ማቴ6: 29-30,,ጌታ ኢየሱስ ምን ማለቱ ነዉ?እንዴት ሰለሞን በክብሩ ከለበሳቸዉ ልብሶች በላይ የሜዳ አበቦች ያምራሉ?ሲመስለኝ እያላቸዉ ያለዉ "በሰዉ ጥበብ ተረቀዉ ከተሰሩ ያጌጡ ልብሶች በላይ መንፈስ ቅዱስ የሰራቸዉ አበቦች የበለጠ ዉበት እንዳላቸዉ ነዉ" human beings are unintentionally more interested in natural beauty than artificial ones and natural beauty is created by the creator Holy Spirit!! የሚያምሩትን አበቦች,የሚያምረዉን ሰማይ,ታይተዉ የማይጠገቡ የተፈጥሮ ዉበቶችን በዉስጧ የያዘችዉን ምድር የፈጠረዉ,አምላክን በሰዉ ልጅ ማህፀን ሰዉ ያደረገዉ,ኢየሱስን ከሞት ያስነሳዉ ,አፅናኝ የሆነዉ #መንፈስ ቅዱስ የሚሰራዉን ነገር ሁሉ የሚሰራዉ #በዉበት ነዉ::ስለዚህ አዲስ ፍጥረት የሆን ክርስቲያኖች ዉበታችንን ሰለሞን እንኳን በክብሩ ለብሶ ከአበቦች ያለበለጠበት ያጌጡ ልብሶች ዉስጥ ሳይሆን አበቦችን እንኳን ዉብ አርጎ የፈጠራቸዉ መንፈስ ቅዱስ ዉስጥ ነዉ የምናገኘዉ:: For all young Christian women --->>There is unexplainable and undeniable beauty and value that you will never find in wearing Makeup & fancy clothes but only in Holy Spirit. Let him be active in you then you will see him making you more and more beautiful &valuable 😍😍 For all young Christian men-->>There is unexplainable and undeniable beauty and value that you will never find in wearing brand new T-shirts and expensive shoes but only in Holy Spirit. Let him be active in you then you will see him making you more and more beautiful & valuable 😍😍 @Godsgospel

ዘማሪ ዮሴፍ አስቻለው በበረቱ ልቤ!!!! #28 MB ነዉ: ማውረድ የማትችሉ: ከታች ያለውን audio ስሙ። @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

ኢዮኤል 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤ ²⁹ ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤ በዚህ በመጨረሻው መጨረሻ: የእግዚአብሔር ልጆች ሁሉ መንፈስ ቅዱስን: በግልጽ መስማት የሚችሉበት መንፈሳዊ እድገት ላይ ይደርሳሉ!! የእግዚአብሔር ልጆች መንፈስ ቅዱስ የሚነግራችሁን ለሚገባው ሰሚ ተናገሩ! ለክርስቶስ ተናገሩለት! የእግዚአብሔር አፍ ናችሁ!!! 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

Reckless Love😍😍😍 👉ዘጠና ዘጠኙን ትቶ የጠፋውን አንድ የሚፈልግ #ፍቅር! @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

1ጢሞ 3:16 እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።.... እኛ ክርስቲያኖች ሁላችንም እግዚአብሄርን ለመምሰል ተጠርተናል!!! ይህ ምስጢር ደሞ ያለጥርጥር ታላቅ ነው... አንድ አትሌት ብዙ ህዝብ ባለበት፣ድጋፍ ባለበት ከብዙ ተወዳዳሪዎች ጋ ተወዳድሮ ሮጦ አሸናፊ እንዲሆን የሚያደርገው ከውድድሩ በፊት በየማለዳው እየትነሳ ብርድ፣ንፋስ፣ዝናብ ሳይበግረው...ያደረገው ልምምድ ነው!!! ልክ እንደ አትሌት እኛም ክርስቲያኖች በየ እለት ህይወታችን እግዚአብሔርን ለመምሰል ( ለ እውነተኛ መንፈሳዊ ህይወት) ራሳችንን ማስለመድ አለብን!!! https://t.me/shamayimembassy ☝️☝️☝️ይህንን የተወደደ የእግዚአብሔር ሰው ተቀላቀሉ ታተርፋላችሁ! #እግዚአብሔርን_መምሰል! በተመሳሳይ frequency ውስጥ ያለ ትምህርት እያስተማረ ነዉ። ፀጋ ይብዛላችኋል!🔥 ጊዜው የ ፍጹም ለውጥ(transfiguration) ነዉ!🔥🔥

1ጢሞ 3:16 እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።.... እኛ ክርስቲያኖች ሁላችንም እግዚአብሄርን ለመምሰል ተጠርተናል!!! ይህ ምስጢር ደሞ ያለጥርጥር ታላቅ ነው... አንድ አትሌት ብዙ ህዝብ ባለበት፣ድጋፍ ባለበት ከብዙ ተወዳዳሪዎች ጋ ተወዳድሮ ሮጦ አሸናፊ እንዲሆን የሚያደርገው ከውድድሩ በፊት በየማለዳው እየትነሳ ብርድ፣ንፋስ፣ዝናብ ሳይበግረው...ያደረገው ልምምድ ነው!!! ልክ እንደ አትሌት እኛም ክርስቲያኖች በየ እለት ህይወታችን እግዚአብሔርን ለመምሰል ( ለ እውነተኛ መንፈሳዊ ህይወት) ራሳችንን ማስለመድ አለብን!!! https://t.me/shamayimembassy https://t.me/shmayimembassy ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ ተቀላቀሉት #እግዚአብሔርን_መምሰል! ታተርፋላችሁ በእኛ Frequency ውስጥ ያለ ትምህርት እያስተማረ ያለ የተወደደ የእግዚአብሔር ሰው ነዉ! #Kabod_ ministries

👉👉መራራ እውነት👈👈 #የራሱ_ልሳን_የሌላው_አማኝ_ለማስተማር_ብቁ_አይደለም!!! ✍️መንፈስ ቅዱስን በቀጣይነት መስማት የማይችል አማኝ በፍጹም ቅዱሳት መጽሐፍትን ለማስተማር ብቁ አይደለም!!!!! 👉መንፈስ ቅዱስን መስማት የማይችሉ አስተማሪዎች: የመጀመሪያ ባሕሪያቸው: አብዛኛውን ጊዜ የሚያስተምሩት: ሌላ አስተማሪ የሰጠውን ትንተና ወይም ስብከት ነዉ! #የራሳቸው_ልሳን_የላቸውም!!! እኔ መጽሐፍ ቅዱስ ያስተማረኝ #እውነት: መንፈስ ቅዱስ በአንድ አማኝ ላይ ስወርድ የመጀመሪያው የሚሰጠው ነገር #ልሳን ነዉ!(ሐዋርያት 2) ይሄ ማለት #የራሳቸው_ልሳን የሌላቸው አስተማሪዎች በፍጹም መንፈስ ቅዱስን የሚሰሙበት ደረጃ ላይ አልደረሱም ደግሞም ቅዱሳት መጽሐፍትን ማስተማር አይችሉም ማለት ነዉ! 👉ልሳን ስላችሁ ደግሞ: መንፈሳዊውን ቋንቋ(1ኛ ቆሮንቶስ 14ን) ማለቴ አይደለም! የሐዋርያት ሥራ 2 ነዉ። 👉መንፈስ ቅዱስ እውቅና ካልሰጣቸው አስተማሪዎች ተጠበቁ! ምክንያቱም #የእውነት_አስተማሪ_መንፈስ_ቅዱስ_ስለሆነ!!! ✍️#ሚስጢሩ የገባው ገብቶታል!😊 ፀጋ ይብዛልን! 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

በዓለም ላይ ጥንቆላን መለማመድን የሚከለክለው ብቸኛው ህገ-መንግስት የናይጄሪያ ሕገ-መንግስት ብቻ እንደሆነ ታውቃላችሁ? ይህንን ያደረገው ጀነራል ቤንሰን እዳሆሳ ነበር!🔥🔥😭😭! “እነርሱ #በእምነት_መንግሥታትን_ድል_ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥” — ዕብራውያን 11፥33 👉አንድ ሰው ህገ-መንግስት ውስጥ ምን መጨመር እንዳለበት ወሰነ! #ቤንሰን_እዳሆሳ #የእግዚአብሔር_እንደራሴ! ብዙዎች በሚመጣው ዓለም የሚጠብቁትን ተስፋ በዚህኛው ዓለም የተለማመደ ሰዉ! 👉ተረኛው አንተ ነህ አንቺ ነሽ! 👇👇👇👇ተቀላቀሉን👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

ጀነራል ቤንሰን እዳሆሳ 9800 ጠንቋዮችን እንዴት ነው መሰብሰብ እንደይችሉ ያደረገው? ከራሱ አንደበት ስሙት!!! የጠንቋዮቹ መሪና ጀነራል ቤንሰን በቀጥታ ቴሌቪዥን እንድቀርቡ ተጠየቁ: ከዛም ቀረቡ እና ተጠየቁ: በኋላ ቤንሰን አንድ ነገር ተናገረ የጠንቋዮቹ መሪ አሁን "ጠንቋይ" ነኝ የሚል ከሆነ እኔ አሁኑን እዚሁ እንደተቀመጥን እንድሞት አደርገዋለሁ አለ! እናም ጋዜጠኛው የጠንቋዮቹን መሪ ጠየቀው "ቤንሰን ያለውን ሰምተሃል ጠንቋይ ነኝ ትላለህ?" የጠንቋዮቹም መሪ በፍርሃት "አይደለሁም!!" በማለት መለስ..... #የአፊሪካ_ጀነራሎች!!🔥🔥 👇👇👇ተቀላቀሉን👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

ɪɴ ᴏᴜʀ ᴋɪɴɢᴅᴏᴍ ʟᴏᴠᴇ ɪs ᴏᴜʀ ɴᴀᴛᴜʀᴇ ᴀɴᴅ ᴘᴏᴡᴇʀ ɪs ᴏᴜʀ ᴄᴜʟᴛᴜʀᴇ. -𝓿𝓲𝓬𝓽𝓸𝓻

#የመንግስት_መንፈስ! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ጀነራል ቤንሰን እዳሆሳ ናይጄሪ ቤኒን ከተማ ሊደረግ ታቅዶ የነበረውን #ዓለም_አቀፋዊ_የጣንቋዮች ስብሳባ እንዳስቆመ ታውቃላችሁ? በጊዜው 9800 ጠንቋዮች ከዓለም ሁሉ ቤኒን ከተማ ለመሰባሰብ ጥር ተደርጎላቸው ነበር! ነገር ግን #በመንግሥት_መንፈስ የሚንቀሳቀሰው: ጀነራል ቤንሰን የናይጄሪያ ብሔራዊ የዜና ጣቢያ ላይ ብቅ ብሎ ቤኒን ከተማ ለመምጣት በዝግጅት ላሉት ጠንቋዮች በስልጣን መልእክት አስተላለፈ...እንድህ ስል... "#ስብሰባው_አይካሄድም!!!🔥 ነገር ግን ይሄንን #ትእዛዜን_ጥሳችሁ_ቤኒን_ከተማ_ከገባችሁ #9800' ጠንቋዮች #ሁላችሁንም #እገድላችኋለሁ!!!" አጭር ቃል ነበር!.....በጊዜው ሃገሩ ሁሉ በድንጋጤ ተሞላ! -ሙሉውን ታሪክ በቻናላችን በቅርቡ.... #የአፊሪካ_ጀነራሎች!!! #TheRealGeneralsOfAfrica!!! #በቅርቡ_ይጠብቁን 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

I don't want to be a reason for division, I choose to keep quite and protect the unity, for now.

“..ሰው ምንድር ነው? ” 👉በመጀመሪያ "ሰው ምንድነው?" የሚለውን ጥያቄ የጠየኩት እኔ አልነበርኩም! መጽሐፍ ቅዱሴን እውነትን በመፈለግ በንጹሕ መንፈስ ሳነብ ነዉ "ሰው ምንድነው?" የሚለውን ጥያቄ በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠየኩት! መዝሙር 8፥4 ነበር ይህንን ጥያቄ የጠየቀኝ! እንጂ ያልተማሩ አስተማሪዎች ወይም ስብከታቸው አይደለም ይህንን ጥያቄ የቀሰቀሰብኝ! “...ሰው ምንድር ነው?” — መዝሙር 8፥4 መጽሐፍ ቅዱሴ ራሱ የማይመልሰውን ጥያቄ ጠይቆኝ ስለማያውቅ: በዚህ መተማመን ለጠየቀኝ ጥያቄ እራሱ ውስጥ መልስ ለማግኘት ፍላጋዬን ቀጠልኩት! እና አስተማሪው የእግዚአብሔር መንፈስ ይህንን እውነት አስተማረኝ!! ነገር ግን ይሄንን ትምህርት ማስተማር አልፈልግም ነበር! ከመንፈሳዊያን ሰዎች ውጭ ለህጻናት አስተምሬ አላውቅም: ምክንያቱም 1-የመጀመሪያው ብዙ ክርስቲያኖች #የክርስቶስ_ህጻናት ስለሆኑ ጥልቅ የሆኑ መንፈሳዊ ሚስጢራትን ለማስተማር አስቸጋሪ ነዉ: እነዚህ ህጻናት ለአእምሮቸው የሚመች እና #በአመክንዮ_የሚረጋገጥ ካልሆነ መቀበል ይከብዳቸዋል! ህጻናት ስለሆኑም አይፈረድባቸውም! 2- ሁለተኛው ምክንያቴ ደግሞ "ሰው ምንድነው?" ለሚለው ጥያቄ መንፈስ ቅዱስ የሚሰጠው መልስ: በህጻናቱ እና በበሰሉት መካከል ልዩነት እንድፈጥር ስለማልፈልግ ነዉ: በፍጹም የልዩነት ምክንያት መሆን አልፈልግም። በእነዚህ ሁለት ምክንያቶች: "ሰው ምንድነው?" የሚለውን ጥያቄ በጣም የቅርብ ከሆኑ መንፈሳዊ ሰዎች ወጪ አብራርቼ አላውቅም! #በነገራችን ላይ ይህ ትምህርት ርዕሰ ሆና #አከራካሪ የሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነዉ!😂 ኢትዮጵያ ውስጥ እንግዲህ ነገሩ ቀድመን የለመድነው ካልሆነ ይከብደናል! ፀጋ ይብዛልን! መረዳት ያለብን ነገር #መንፈሳዊ_እውነቶች በፍጹም ከአመክንዮ በላይ መሆናቸውን ነዉ! ሌላው ክርስቲያን ነኝ የምል ሰው #ቢለማመዳቸውም #በይለማመዳቸውም #በራሳቸው #የማይለውጡ እና #የማይሻሩ እውነቶች እንደሆኑ ይኖራሉ!! አሁን ግን ይህንን #እውነት ለማስተማር እገደዳለሁ! አንዳንድ ህጻናት በአመክንዮ የሰከሩ መምህሮቻቸው የጻፉትን ጽሑፍ እያነበቡ እና የሰጡትን ትንተና እየሰሙ: ለዚህ ጥያቄ መልስ ስሰጡ እያየሁ: ነዉ። ፀጋ ይብዛልን! “እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።” — ዮሐንስ 8፥32 #በቅርቡ!!👇👇👇👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

ከ 30 በላይ ጠንቋዮች በ 9 ቀን ሞቱ!! ጀነራል ቤንሰን እዳሆሳ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 #የአፊሪካ_ጀነራሎች! የመንግስት መንፈስ ቤንሰን እዳሆሳ ጥንቆላን ጨምሮ #ሰዎች_መስዋዕት የሚደ
ከ 30 በላይ ጠንቋዮች በ 9 ቀን ሞቱ!! ጀነራል ቤንሰን እዳሆሳ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 #የአፊሪካ_ጀነራሎች! የመንግስት መንፈስ ቤንሰን እዳሆሳ ጥንቆላን ጨምሮ #ሰዎች_መስዋዕት የሚደረጉበትን ልማድ ከ ቤንኒ ከተማ እንዳስቆመ ታውቃላችሁ?? በአንድ ወቅት እግዚአብሔር በቤን ከተማ ብሎም በናይጄሪያ ያለውን #የሰውን_ልጅ_ለአጋንንት #መስዋዕት የማድረግ ልምምድ መንግስት ማስቆም አይችልም: የምታስቆመው አንተ ነህ እንደለው ተናግሯል። እግዚአብሔር እሱን ለአገልግሎት ያዘጋጀበት መንገድ ያስደንቃል። ቤንሰን እዳሆሳ ሪቫይቫል ፍጹም የሆነ ለውጥን ማምጣት የማይችል ከሆነ ሪቫይቫል አይደለም ይል ነበር! ጀነራል ቤንሰን እግዚአብሔር ይህንን ከነገረው በኃላ የ ሰባት ቀን ጾም ጸሎት በመዘጋጀት አደረገ: ከዛም የ 14 ቀን ተከታታይ ኮንፈረንስ በማዘጋጀት: በየቀኑ ለ 6 ሰዓታት አገለገለ። በመጨረሻም የሆነውን ነገር እናንተም የራሳችሁን ከተማ ነጻ ለመውጣት ዋጋ እንድትከፍሉ: ይቀሰቅሳችኋል! ከ 30 የሚበልጡ ጠንቋዮች በ 9 ቀን ውስጥ ሞቱ! ይህም የጸሎቱ መልስ ነበር! እንዴት ያለ እግዚአብሔር ነዉ የምናመልከው!! 👉የእግዚአብሔር ልጆች አሁን ከተሞቻችንን ፈጽሞ ለመለወጥ ተረኞች እኛ ነን! ከእግዚአብሔር አቅጣጫ በመጠየቅ እንንቀሳቀስ! በኢየሱስ ስም እናገራለሁ: ከእናንተ ጸሎት የተነሳ ከተማችሁ ላይ ያሉ የእፉኝት ልጆች ይነቀላሉ!!!🔥🔥🔥 #ዘመኑ #የእግዚአብሔር ልጆች #በስልጣን የሚነሱበት ነዉ! 👇👇👇👇ተቀላቀሉን 👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

የመንግስት መንፈስ ቤንሰን እዳሆሳ ጥንቆላን ጨምሮ #ሰዎች_መስዋዕት የሚደረጉበትን ልማድ ከ ቤንኒ ከተማ እንዳስቆመ ታውቃላችሁ?? በአንድ ወቅት እግዚአብሔር በቤን ከተማ ብሎም በናይጄሪያ ያለውን #የሰውን_ልጅ_ለአጋንንት #መስዋዕት የማድረግ ልምምድ መንግስት ማስቆም አይችልም: የምታስቆመው አንተ ነህ እንደለው ተናግሯል። እግዚአብሔር እሱን ለአገልግሎት ያዘጋጀበት መንገድ ያስደንቃል። ቤንሰን እዳሆሳ ሪቫይቫል ፍጹም የሆነ ለውጥን ማምጣት የማይችል ከሆነ ሪቫይቫል አይደለም ይል ነበር! ጀነራል ቤንሰን እግዚአብሔር ይህንን ከነገረው በኃላ የ ሰባት ቀን ጾም ጸሎት በመዘጋጀት አደረገ: ከዛም የ 14 ቀን ተከታታይ ኮንፈረንስ በማዘጋጀት: በየቀኑ ለ 6 ሰዓታት አገለገለ። በመጨረሻም የሆነውን ነገር እናንተም የራሳችሁን ከተማ ነጻ ለመውጣት ዋጋ እንድትከፍሉ: ይቀሰቅሳችኋል! ከ 30 የሚበልጡ ጠንቋዮች በ 9 ቀን ውስጥ ሞቱ! ይህም የጸሎቱ መልስ ነበር! እንዴት ያለ እግዚአብሔር ነዉ የምናመልከው!! 👉የእግዚአብሔር ልጆች አሁን ከተሞቻችን ፈጽሞ ለመለወጥ ተረኞች እኛ ነን! ከእግዚአብሔር አቅጣጫ በመጠየቅ እንንቀሳቀስ! በኢየሱስ ስም እናገራለሁ: ከእናንተ ጸሎት የተነሳ ከተማችሁ ላይ ያሉ የእፉኝት ልጆች ይነቀላሉ!!!🔥🔥🔥 #ዘመኑ #የእግዚአብሔር ልጆች #በስልጣን የሚነሱበት ነዉ! 👇👇👇👇ተቀላቀሉን 👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

ከ 30 በላይ ጠንቋዮች በ9 ቀን ሞቱ!! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 Kingdom of The Spirit Do you know Archbishop Benson Idahosa single handedly
ከ 30 በላይ ጠንቋዮች በ9 ቀን ሞቱ!! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 Kingdom of The Spirit Do you know Archbishop Benson Idahosa single handedly stopped human sacrifices and witchcraft at Benin City? According to him, God told him, the government won’t stop human sacrifices at Benin City, you will! The way God prepared him will get you concerned! In fact he said revival isn’t revival if it can’t bring a change! The Archbishop in preparation fasted for 7 days, after which he held a 14 days vigil at the center of the city from 12:00 am to 6:00 am everyday, all ALONE!! What happened next would challenge you to pay the price to deliver your city too!! Imagine more than 30 persons dying in less than 9 days in response to his prayers! And not just ordinary people, prominent Benin personnel! What a God!

#Reformation + #Revival = #Transformatio Join 👇👇👇👇👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit

General Apostle Baba Lola! #TheGiftForAfrica #የአፊሪካ_ስጦታ!😭😭🔥🔥 #በዓለም_ለይ_ታይቶ_የማይታወቅ_ስልጣንና_ሃይል_የገለጡ_አባት! #በአምልኮ #ጊዜ #ከምድር #ወደ
General Apostle Baba Lola! #TheGiftForAfrica #የአፊሪካ_ስጦታ!😭😭🔥🔥 #በዓለም_ለይ_ታይቶ_የማይታወቅ_ስልጣንና_ሃይል_የገለጡ_አባት! #በአምልኮ #ጊዜ #ከምድር #ወደ ሰማይ #በአካላቸው በአየር ላይ ከፍ ይሉ ነበር! #ለምግብ_እንድጸልዩ_እድል_ተሰጥቷቸው_ጸሎቱን_ለሦስት_ቀን_ቀጠሉት!!! 👉የእኝህ የአፊሪካ ጀነራል ታሪክ እንድያመልጣችሁ አትፈልጉም! 👇👇👇👇ተቀላቀሉን👇👇👇👇 @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit